Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convertir en PDF
  • Liste de lecture
  • Abrégé
  • Livre audio
  • Chercher
  • Télécharger
  • myzon
  • S'identifier
  • registre
English  አማርኛ  Français  العربية
Livre du jour

የአማርኛ_ቋንቋ_ትምህርት_ዘጠነኛ_ክፍል.pdf


  • word cloud

የአማርኛ_ቋንቋ_ትምህርት_ዘጠነኛ_ክፍል.pdf
  • Extraction Summary

ገዐዐናዕሀ ፎጃ የሸማርቫ ቁንቁ ጉምህርት ቦየተማሪ መጽሐኩ ዘጠነና ክፍስ ከዘጋጾች ደመሳሽ ዓስሙ ሳክሱ ስክሲሱ የሺጥሳ መገገሥቴ ከርታሺ የኃኋሳበት ደሳስኝ ገምጋሟዎች መኮንኘ ስስማማው ተስፋዩ ጠሚካቬስ ጠርቁ ስደማስ ለ ጧጪዉላለዚ የሲትዮጵያ ፌዱራሳዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሲክ ክ ለ ሳር የሚግጡበት ቦታ ሕጠ ምሽትአመት ውድነሽ ቤት መ ንጋትቄስ ታምሩ ቤት በቀረበው ጽሑፈተውኔት ውስጥ ምክንያትና ውጤት የተፈጠረው እንዴት ነው። የተሰበረመ ቀንፎዋ ጡ ባሰገብረትነትን » ቀገድ ስዋገጫ መሥሪያነት ፀገስግሳልስ ባስቤትነትገ ገበያ ጠጥቼ ቀንደ ገዛ ተሳቢገ በሬ ልብስ ሴት ውሻ ሥጋ ጽሑፍ ከዱሮ የእንጨት ጉምሩክ አጠገብ ወ ምሥራት ሲል ካለው ወንዝ ማዶ ድልድዩን ወደ ምሥራቅ ተ መ የሚገኘው አነስተኛ ሳር ክዳን ቤት የተበጀ ቤት ማለት ያ ነው። ተበጀ በዚያው በቤቱ ምስሌሴፍ ዘቪቬኝ ምርጥ ኀገገር በክ ውስጥ በዚያው በጉለሌ የተወሰኑ ዘመናት ኖሯል እንጨቱን ተሸክሞ አፈሩን ቆፍሮ ቤቱን የሠራው እርሱ ነው ዋጋ ከፍሎ አስከድኖታል ተበጀን ኩራት ተሰማው ቆይቶ ደግሞ ዓይኖቹ እንባ ያፈሰሱት የራሱ ጐጆ ስላለው በልቡ ውስጥ ክብርና ኩራት ተሰምቶት ነው ሊነገር በማይችል ደስታ ልቡ ተነክቷልዝናብ ያበረራቸው ከቤቱ ጥግ ሊጠለሉ ይችላሉ ቤት የአግዚአብሔር ነውና ወጀብ እንዳያገኛቸው ከቤቱ ውስጥ ዝናቡ እስኪያባራ ይቆያሉ ተበጀን ቤትህ ይባረክ ሊሉት ነው አንግዲህ መንገደኛው ሁሉ ይህ የማን ቤት ነው። ብሎ ሲጠይቅ የተበጀ ሊባል ነው አወይ።ያ ስገቀጽነት ፀገስገሳስ ምስፅሳጾች በዓረፍተነገር ወስጥ በስሸዘፋ ባስቤትገና ተሳቢኘ ያመስክታሱ ከገዲሁም ባስ ገብረትነትገ ደጠቁማጣስ በጽሑፍ ሀሳብን ስማስተሳስፍ ሥርዓተ ነጥቦች በሥርዓት ከተፀደፀዙ ቃሳት ጋር በመጣመር ስገስገሱት ስሳቸጠ ስስዚህ በተገቢጡ ቦታ ስስፈሳጡገ የሥርዓተ ነጥብ ዓደነት መጠቀም ያስፈፀስጋክስ ቅኔ በገገገርም በጽሑፍም ይቀርባስ ቅኔ ሀሳብገ ስመራማሪ ስደርገ ስማቅረብ ዶገስገሳፀስ ምስሌሴዬፍ ዘክቬኝ ምርጥ ገገገር በ ኮ ጋጠ ልይ ጩኃ የምርጥ ንግግር መለያ ይሆናሉ የምትሏቸውን ሦስት ነጥቦች ጻፉ ዓረፍተነገሮችን ስትመሰርቱ የቃል ክፍሎች ተግባር እንዴት ያለ ነው። በዘመናችን ክርክር በከሳሽና በተከሳሽ መካከል ብቻ የሚደረግ አይደለም በሌሎችም ዘርፎች በስፋት ይካሄዳል ለምሳሌ ፖለቲከኞች አንዱ ኩድገ የራሱን አቋም በመደገፍና የሌላውን በመቃወም ይከራከራል ህዝብ ዳኛ ሆኖ ፍርድ ይሰጣል ሲባል ፍርድ የሚሰጠው አንዴት አድርጎ ነው። አብራሩ በክርክር ወቅት መረጃዎችን በአጭር በአጭሩ በማስታወሻ መያዝ የሚያስፈልግበት ምክንያት ምንድን ነው። አላስፈላጊ እንቅስቃሴ የሚባለው ምን አይነት እንቅስቃሴ ነው። ማለቱ ነው።

  • Cosine Similarity

መልሳችሁን በማስረጃ አስደግፋችሁ ተናገሩ ሐሳቤን ግልጽ ለማድረግ ያህል በድምጽ አማካይነት እንስሳትም ይግባባሉ ለምሣሌ ከግጦሽ መስክ የዋለች ላም አመሻሽ ላይ ወደ ቤት ስትመለስ ከጥጃዋ ጋር ከመገናኘቷ በፊት እምቧ ትላለች ጥጃውም ቢሆን የናቱን መምጣት አውቆ በድምጹ ምላሽ ይሰጣል ካልታሰረም ወደ እናቱ ይሮጣል ይህ እንግዲህ እንስሳትም ድምጽ በማፍለቅ እንደሚግባቡ ያሳያል ነገር ግን የሰው ልጅ ቋንቋ እንደ እንስሳት ደመነፍሳዊና የማይለወጥ አይደለም ይልቁንም ተለዋዋጭና በስርዓት የሚሰደሩ ድምጾች ስብስብ ነው ቋንቋ ልክ እንደሰው ይወለዳል የተናጋሪውን ህብረተሰብ ማህበራዊ ባህላዊ እድገት ተከትሎ ያድጋል በስው ሠራሽና የተፈጥሮ አደጋ ተናጋሪዎችን ሲያጣ ደግሞ እሱም አብሮ ይጠፋል ነገር ግን ያ ቋንቋ የመጨረሻውን ተናጋሪ እስካላጣ ድረስ ሞተ አይባልም የተናጋሪዎቹን ባህል ታሪክ እውቀት ወዘተ እንደያዘ ከትውልድ ወደ ትውልድ ይሸጋገራል በዚህ ሂደትም በየጊዜው ወደ ቋንቋው የሚገቡትን አዳዲስ ሀሳቦች ለመግለጽ በድምጾቹ በቃላቱና በአገላለፁ ላይ ለውጥ ሊያስተናግድ ይችላል ምስሴዬ ስነድ ቋኀቿና ህብርተሰብ ብ መምህር ከተማ የቋንቋ ምንነትን በተመለከተ የሰጠው መግለጫ በጣም ጠቃሚ ሀሳቦችን ይዚል በውይይቱ ቋንቋ የሰው ልጅ ብቻ ድምጻዊና ኢደመነፍሳዊ መግባቢያ መሆኑን አሳይቶናል ቀጥሎ ደግሞ በቋንቋ አገልግሎት ላይ ብንነጋገር ጥሩ ይመስለኛል መምሀረታ ፖኃፖ ቋንቋ አርስ በእርሳቸው የተሳሰሩ ሁለት ተግባራት አሉት አንደኛው ሐሳብን ማስተላለፍ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ከሚነገረው ሐሳብ ጋር ተያይዞ የሚተላለፈው የተናጋሪው ማንነት ነው በሐሳብ ማስተላ ለፊያነት የሚታወቀው የቋንቋ አገልግሎት ስነ ልሳናዊ ሲሆን ማንነትን የሚያመለክተው አገልግሉቱ ደግሞ ማህበራዊ ነው ስለዚህ አንድ ሰው ስለአንድ ጉዳይ ከተናገረ ለአድማጩ የሚያስተላልፋቸው መልዕክቶች ሁለት ናቸው አንደኛው በቀጥታ ስለጉዳዩ የሰነዘረው አስተያየት ነው ሁለተኛው ደግሞ ስለራሱ ማንነት በተዘዋዋሪ መንገድ በአድማጩ ላይ የሚያሳድረው ግምት ነው በመሆኑም አድማጩ ተናጋሪው አስተያየቱን ሲሰጥ ከሚሰነዝረው ፍሬ ሐሳብ ከቃላት አመራረጡ ከድምጽ አወራረዱ ተነስቶ ስለተናጋሪው ማንነት ከሞላ ጎደልበትክክል መናገር ይችላል ይኸውም ተናጋሪው የከተማ ሰው ወይም የገጠር ሰው ወጣት ወይም አዛውንት ወንድ ወይም ሴት ገበሬ ወይም ነጋዴ ወዘተ መሆኑን ወይም አለመሆኑን አድማጩ ሊለይ ይችላል የቋንቋ አገልግሎትን ዘርዘር አድርገን ካየነው ሰፊ ነው ሆኖም መምህ ርት ትብለጥ ጠቅለል አድርጋ በሁለት በመክፈል ስነልሳናዊና ማህበራዊ አገልግሎቱን አስረድታለች የዛሬውን ውይይታችንን ከማጠቃለሌ በፊት ተጨማሪ ሀሳብ ካላችሁ መድረኩ ክፍት ነው ሜጫጫጅጫኝሜቄጩመጨመጨኤሯ። በሑ ጩ ኮከ የሚከተሱትኘ ጥያቄዎች በምገባቡ መሠረት ትክክስ ከዘኑ ከጡነት ስህተት ከሆኑ ሐሰት በማስት ክመሰሳችሁ በኋሳ ምክገያታችሁንገ ገስዜ ቋንቋ ድምጻዊ መግባቢያ ነው ማንኛውም ድምጽ ደግሞ አስካግባባ ድረስ ቋንቋ ነው ቋንቋ በስርዓት የሚሰደሩ ድምጾች ስብስብ ነው አንድ ቋንቋ ሞተ የሚባለው በተናጋሪዎቹ ላይ ሰው ሠራሽና የተፈጥሮ አደጋ ሲደርስ ነው የቋንቋ ስነልሳናዊ አገልግሎት የተናጋሪውን ማንነት ማሳወቅ ነው ቋንቋ ሀሳብ ማስተላለፊያ ብቻ ሳይሆን መቀበያም ነው አንድ ሰው ስለራሱ አንዲህ ነኝ ብሎ ካልተናገረ በስተቀር ከንግግሩ ተነስተን ስለማንነቱ መረጃ ማግኘት አንችልም በአንድ ቋንቋ ተናጋሪዎች መካከል የዘዬ ልዩነት መኖር መግባባትን አያግድም ምስሌሴዬ ስነጽ ቋገቋና ህብርተሰብ ይ ከዚህ በታች ከምንባቡ ጡስጥ የጠጡ ቃሳት ቀርበዋስ ቃሳቱ በምገባቡ ጠስፕ ባሳቸጡ ስገባብ መሠረት ፍፓቻችውወን ስጡ ምሳስ ያጋራሉ ያካፍላሉ ይገልባሉይነግራሉ የሚፈልቅ የሚወጣ የሚመነጭ ግጦሽ አወራረዱ አመሻሸ የሚሰደሩ ኢደመነፍሳዊ አዛውንት ተለዋዋጭ የቃሳት ስገባባዊ ኗች አንድ ቃል በተለያዩ አውዶች ውስጥ ሲገኝ የሚኖረው አገባባዊ ፍች እንደየዓረፍተነገሮቹ ይለያያል የአንድ ቃል ትክክለኛ ፍች የሚታወቀው በዓረፍተነገር ውስጥ ገብቶ ከሌሎች ቃላት ጋር በመሆን መልዕክት ሲያስተላልፍ ነው ለምሳሌ ሸረከተው የሚለውን ቃል ወስደን በተለያዩ ዓረፍተነገሮች ውስጥ ያለውን አገባባዊ ፍች እንመልከት ወፍጮው ስለተበላሸ ጤፉን ሸረከተው ፍች ገረደፈው ከካው አጥሩ ላይ የነበረው ምስማር የጫልቱን ቀሚስ ሸረከተው ፍች ቀደደው ተረተረው ወታደሩ ጠላቱን በሳንጃ ሸረከተው ፍች ወጋው ሸረከተው የሚለው ቃል በሦስቱም ዓረፍተነገሮች ውስጥ የተለያዩ ፍችዎች ወክሏል ስሜክተሱት ከምገባቡ ስወጡ ቃሳት መዝገበ ቃሳትን ተጠቅማችሁ ቀጥተኛ ፍቻቸመን ስጡ ምሳስ ዘዬ ፈሊጥ የአሰራር መንገድ ልማድ አካባቢያዊ አነጋገር ቀበልኛ ሰደረ ደረደረ በረድፍ አስቀመጠ በተራ አስቀመጠ ጭቲቲቲርርርርርርሜፎጅቿ ምስሴዬ ስነድ ቋገቋዛና ህብርተሰብ ህብረተሰብ ማህበራዊ መስክ ባህል በደመነፍስ መልክአ ምድር ማንነት በጥገድ ሆናችሁ ቀጥሱ በቀረቡ ጥያቄዎች ሳይ ተጠያዩ የደረሳችሁበትን መደምደሟያ ስክዬስሰ ጓደኛቻችሁ ተናገረ ዘይዎች እንዴት ይፈጠራሉ። የመግታት የመቆጣጠር የመግለጽ የማምለጥና የመትከል የማጠናከር ተግባራት ተጠቃሽ ናቸው በዚህ ክፍል ከስነቃል ቅርጾች ምሳሌያዊ ንግግሮችን በምሳሌነት ወስደን ስነቃል የማስተማርና የመግታት መቆጣጠር ተግባርን እንዴት እንደሚወጣ እንመልከት ዖማጎሥማረ ታፖዛ አንድ ማህበረሰብ ስለ ልዩ ልዩ ማህበራዊ ጉዳዮችና ስለ አኗኗር ስርዓት ልጆቹን በስነቃል አማካይነት ያስተምራል ለምሳሌ ሞኝን እባብ ሁለት ጊዜ ነደፈው አንድ ጊዜ ሳያይ አንድ ጊዜ ሲያሳይ የሚለውን ምሳሌያዊ ንግግር ብንመለከት ሰው ከስህተቱ መማር አለበት ደጋግሞ ስህተት መሥራት የለበትም የሚል ትምህርት ያስተላልፋል ዖመጋታታ ያመፆቃጣወሪ ፖታዛዣ ማህበረሰቡ በጎ ምግባርን ለማበረታት መጥፎ ምግባርን ለማውገዝና ሰዎችን ከመጥፎ ተግባር ለመግታት በስነቃል ይጠቀማል ለምሳሌ ከአጋም የተጠጋ ቁልቋል ዘላለም ሲያለቅስ ይኖራል የሚለውን ምሳሌያዊ ንግግር ብንወስድ ከመጥፎ ሰው ጋር መቀራረብ ለስቃይ አእንደሚዳርግና መጥፎን መራቅ እንደሚያስፈልግ በማሳስብ በክፉ ሰውና በደህና ሰው መካከል መቀራረብ እንዳይፈጠር ይገታል ይዖያኑቻህ ምንታቶ ውያጾያፉየፉን ሃ ዘማስቀማፈያነቶ ቱኛጃሁ ዖዋረ ምስሌሴዬፍ ኩበት ስነታሷ ጹሕ ክዚህ በታች ስቀረቡ ጥያቄዎች ክተሰጡት ስማራጮች መካከስ በምገካባቡ መሠረት ተስማሚጡውኘ መስስ ምሪጡ ከሚከተሉት አንዱ ከስነቃል ሊመደብ አይችልም ሀ ምሳሌያዊ ንግግር ለ አንቆቅልሽ ሐ የሥራ ላይ ግጥሞች መ ልቦለድ መጻሕፍት ስለስነቃል ትክክል ያልሆነው የትኛው ነው። ከማለት ሌላ በተጨማሪ የሜናገረው ነገር አልነበረውም ሁ ጃማ ለፈኖማፅ ዘማዕፉማያ ስንዲያን ፉያጃፉ ዖቀረ ምስሌሴዬፍ ኩበት ስነታሷ ጽሑፍ ሀስት የክፋት ተጋብቦት ከሰል የሚሸጥ ሰው ልብስ አጣቢን አለው ለቤት ኪራይ ብለህ ገንዘብ የምትከፍለው ቀሪ እንዲሆንልህ አብረህ ከኔ ጋራ ኪራይ ሳትከፍል ተቀምጠህ ብትሠራ ቤቱም ይበቃናል አንድነት እንኑር ልብስ አጣቢ ሰምቶ ይህንነ ምክር አመሰግናለሁ በማሰብህ ለኔ ግን የማይጠቅመኝ ነው ካንተ ጋር መሆኔ ታጥቦ ታጥቦ ጭቃ የሚባለው ተረት አእንደሚደርስብኝ አስበህ ተመልከት አኔ የማጥበው ልብስ ካንተ ከሰል ጋራ ይቆሽሽ የለም ወይ አብረን ስንሠራ ከሰል ለነጭ ልብስ ነውና ጠላት የማይሆን ሀሳብ ነው ሲል መለሰለት ከሰል ለነጭ ልብስ እንዲሆነው አጥፊ ከክፉም የዋለ ክፋትን አትራፊ ከመሆን አይድንም ምን ቢጠነቀቅ ዐመል ሳይበላሽ ጠርቶ አንዲጠበቅ ከመጥፎ ጓደኛ ይገባል መራቅ ሀዐያ ሬሚነለሪ ቀት ወያቶ ፁ ምስሌሴዬፍ ኩበት ስነታሷ የዝርጡና የግጥም ስነባበብ ስስት ግጥምና ዝርው ሀሣብን በጽሑፍ የማቅረቢያ ቅርጾች ናቸው በግጥም ቅርጽ የቀረበን ጽሑፍና በዝርው ቅርጽ የቀረበን ጽሑፍ ስናነብ የምንከተለው ስልት የተለያየ ነው ሌ የገጥም ስነባበብ በቅድሚያ ርዕሱን ተመልክተን የግጥሙ ትኩረት ምን ሊሆን እንደሚችል መገመት ድምፃችንን ከፍ አድርገን ከማንበባችን በፊት የግጥሙ ስንኞች ያላቸውን ምጣኔ ለመረዳት ከፊት ያሉትን ጥቂት ስንኞች ባለሆሳስ አንብቦ መሞከር በየስንኙ የገቡትን ስርዓተ ነጥቦች አውቆ በዚያው መሠረት ማንበብ በየስንኙ ተዘርዝረው የሚነበቡትን ሆሄያትና ተዘርዝረው የማይነበቡትን እየለየን በማንበብ የግጥሙ ዜማና ምት መጠበቁን ማረጋገጥ ይኖርብናል የዝርጡ ስነባበብ ማንበብ ከመጀመራችን በፊት ርዕሱን በማየት ጽሑፉ ስለምን ሊነግረን እንደሚችል ማሰላሰል በእያንዳንዱ ዓረፍተነገር ውስጥ የሚዘረዘር ነገር ሲኖር ዓረፍተነገሩ ሲቋጭ ከአንዱ ዓረፍተነገር ወደሌላው ዓረፍተነገር ከአንዱ አንቀጽ ወደሌላው አንቀጽ የሀሣብ ሽግግር ሲደረግ አፍታ ጊዜ እየወሰዱ ማንበብ የሀሣብ ፍሰቱን እየተከተልን ከተገቢው የድምጽ ቅላፄ ጋር ማዋሀድ ስርዓተ ነጥቦች የሚይዙትን መልዕክት በሚገባ መረዳት ይጠበቅብናል ምስሌሴዬ ኩበት ስነታሷ የስነቃል የመትከልን የማጠናከርን ተግባር የሚያሳዩ ሦስት ምሳሌያዊ አነጋገሮችን ጠቅሳችሁ እንዴት ተግባሩን እንደተወጡ መግለጫ ስጡ ስለፍቅር የተገጠሙ ሦስት ቃላዊ ግጥሞችን ጠቅሳችሁ መልዕክታቸ ውን አብራሩ ስነቃል ከተጻፈው ስነጽሑፍ ከሚለይባቸው ዋና ዋና ባህርያት መካከል ሁለቱን በመጥቀስ በጽሑፍ አብራሩ በነፃ ምዕላድና በአስር ጥገኛ ምዕላድ መካከል ያለውን አንድነትና ልዩነት በምሳሌ በማስደገፍ አስረዱ ኮን ጩ ዬ ፍ ኳ ረ ምስሌሴዬፍ ኩበት ስነታሷ ብበበ የገገዛቤ ማመሳከረያ ቅጽ ጹ ከዚህ በታች በምዕራፍ ሁስት የቀረበውን ትምህርት ምን ያህስ ሽገደተረዳችሁ የምታመሳክሩበት ሰገጠረዝ ቀርባፅ በዚሁ መሠረት በክያገጻገዱ የማመሳከሪያ ነጥብ ትደዩ ስስመረጻታችሁ ከርገጠኛኝ ከሆናችሁ የ ከርገጠና ካስሆናችሁሀ ። ምስሴሄ ሦስት ኪተመጻዛሕዬትና ስነጽሁፍ ለስነጽሑፍ መኖር ምክንያት ናቸው የሚባሉ ሦስት ዋና ዋና ነጥቦች ይጠቀሳሉ የመጀመሪያው የሰው ልጅ ስለገጠመኙ ለመናገር ያለው ፍላጎት ነው ሰው ስለህይወት የተገነዘበውን በጎም ሆነ ክፉ ነገር ለመሰሎቹ ማካፈል ይፈልጋል ይህ ፍላጎት በሁሉም ሰዎች ዘንድ ያለና ተፈጥሮአዊ ባህሪ ቢሆንም በደራሲያን ዘንድ ያለው ግን ላቅ ያለ ነው ደራሲያን ከሌላው ሰው በተለየና ከፍ ባለ ደረጃ ስለህይወት የመናገር ፍቅር አላቸው ስለዚህም ህይወትን እነሱ እንደተመለከቷት ለሌላው ለማስተላለፍ ይተጋሉ ሁለተኛው ምክንያት ደራሲያን ለሰው ልጅ ጥልቅ ፍቅርና ሰውን ለማወቅ ጽኑ ፍላጎት ያላቸው መሆኑ ነው ሰዎች ምን ዓይነት ፍጡሮች ናቸው። ለነዚህና መሰል አጓጊ ጥያቄዎች እውናዊና መሳጭ መልስ ለመስጠት ይጽፋሉ ሦስተኛው ምክንያት የሰው ልጅ ለውበት ያለው ፍቅር ነው ሰው ማራኪና ሳቢነት ያለውን ነገር በአንድ ቅርጽ ተሰናድቶ ማየት ይፈልጋል በእውኑ ዓለም ያየውንና የሰማውን ወይም በአእምሮው የዳሰሰውን ነገር አቀነባብሮ በአንድ ቅርጽ ሲያበጀው ደግሞ ውበትን ይጎናፀፋል ያንን ውበት ያደንቃል ያፈቅራል እንዲህ ያለው የውበት ፍቅር ደግሞ ደራሲውን እንዲፈጥር ዘወትር ይቀሰቅሰዋል እናም ሁልጊዜ ይጽፋል «ፁን ሬው ቦነያዮሯ መሠጀታዊያንና ሃ ዘማስታማሪያ ፅንዲሆን ቱቻጃኦ ዞፍረቭ ጩፄቁዌቁፊቁጨቁቄጭፍጭሯርርርርርር ምስሌሴዬፍ ሦስት ኪተዘዘሕፍዬትና ስነጽጡፍ ስ የሚከተሱትኘ ጥያቄዎች በምንባቡ መሠረት ከውነት ጠይም ሐሰት በማስት ከመስሳችሁ በኋሳ ምክንያታችዙን ገግስቡ ስነጽሑፍ የሚለው ቃል በቁሙ ሲታይ የሰው ልጅ ጽሕፈትን ከመፍጠሩ አስቀድሞ የተገለገለባቸውን ቃላዊ ፈጠራዎች ያመለክታል አንድ ጽሑፍ ስነጽሑፋዊ ነው ለመባል በጽሑፍ መቅረቡ ብቻ በቂ አይደለም በጽሑፍ በሚገባ ተቀነባብሮ በቃላት የተገለጸ ሁሉ ከስኑጽጂሑፍ ይቆጠራል ስነጽሑፍ በማህበረሰቡ ልዩ ቦታ አንዲይዝ ያደረገው መተላለፊያው በጽሑፍ መሆኑ ነው የሰው ልጅ ሁል ጊዜም ገጠመኙን ለማውጋት ያለው ፍላጎት ለስነጽሑፍ መኖር እንደ አንድ ምክንያት ሊጠቀስ ይችላል ስሚከተሱት ጥያቄዎች በምገባቡ መሠረት ክቀረቡት ስጣሬጮች መካከክስ ተስማሚውን መስስ ምረጡ ከሚከተሉት አንዱ የአንድ ጽሑፍ ኪነጥበባዊ ብቃት መመዘኛ አይደለም ሀ በአገላለጹ የተባ መሆን ለ በጽሑፍ አማካይነት መገለጽ ሐ ሕይወትን ማሳየት መ ማራኪና ሳቢ መሆን ከሚከተሉት አንዱ የተጻፈ ነገር ሁሉ ስነጽሑፍ ነው የሚሉ ወገኖችን ሀሳብ አያንጸባርቅም ሀ የዕለት ውሎ ማስታወሻና የሥራ ደብዳቤዎች ከስነጽሑፍ ይቆጠራሉ ምስሴሄ ሦስት ኪተመጻዛሕዬትና ስነጽሁፍ ዉዐዐ። ለ በጽሑፍ ያልሰፈረ ነገር ስነጽሑፍ ሊባል አይችልም ሐ አንድ ጽሑፍ ስነጽሑፋዊ መሆኑ የሚረጋገጠው በጽሑፍ በመስፈሩ ነው መ የአንድ ጽሑፍ ስነጽሑፋዊነት መለኪያው ኪነጥበባዊ ብቃቱ ነው ከሚከተሉት አንዱ ለስነጽሑፍ መኖር ምክንያት አይደለም ሀ ደራሲያን ለሰው ልጅ ያላቸው ጥልቅ ፍቅርና አሱን ለማወቅ የሚደረጉት ጥረት ለ የሰው ልጅ ገጠመኙን ለማካፈል ያለው ፍላጎት ሐ ድርሰትን ሽጦ ገንዘብ የማግኘት ፍላጎት መኖር መ የሰው ልጅ ለውበት ጥልቅ ፍቅር ያለው መሆን በጽሑፍ የተገለጸ ሁሉ ስነጽሑፍ ነው የሚሉ ወገኖች ለአባባላቸው ዋና መመዘኛ የሚያደርጉት ምንድን ነው። ጻ ጋ አለባበስን አስተካክሎና ንጽህናን ጠብቆ በውይይቱ ቦታ መገኘት ተራ ጠብቆ መናገር የሌሎችን ሐሳብ ማክበር ያልተንዛዛና ምጥን አስተያየት መሰንዘር የውይይቱን ርዕስና ዓላማ ባጭርና ግልጽ ቋንቋ ማስቀመጥ ሲናገሩ ድምጽን መመጠን ፍርሃትንና ግዴለሽነትን ማስወገድ የውይይቱን ጭብጦች በቅደም ተከተል ማስቀመጥ ፍሬ ሐሳቦችን በበቂ ማስረጃ እያስደገፉ ማቅረብ ተገቢ የአገላለጽ ስልትን መከተል ከታዳሚዎች የሚቀርቡ ጥያቄዎችን መመዝገብ ተራ ሲደርስ ተጨባጭ መልሶችን መስጠት በውይይት አቀራረብ ጊዜ ልንፈጽማቸው ከሚገቡ ነጥቦች መካከል ጥቂቶቹ ናቸው ምስሌሴፍ ሦስት ኪተመዛሕዬትና ስነጽሑፍ ዬ በጥገደ በመሆገ የጻፋችሁትን ስገቀጽ ከተስዋወጣችሁ በኋሳ የጓደኞቻችሁን አንቀጽ ኃይለቃልንና መዘርዘር ዓረፍተነገሮችን ለዩ አንቀጹ የያዛቸው ዓረፍተነገሮች የሐሳብ ዝምድናቸውን የጠበቁና በኃይለቃሉ ከሰፈረው ዋና ሐሳብ ያልወጡ መሆናቸውን አረጋግጡ ዐረፍተ ነገሮቹ ሰዋሰዋዊ ስህተት የሌለባቸው መሆናቸው መርምሩ ጓደኛችሁ ተገቢ ስርዓተ ነጥቦች መጠቀሙን አረጋግጡ ስለመረመራችሁት አንቀጽ ለጓደኛችሁ አስተያየት ስጡ ኢበጠይቆዕሬሬ ሸገቀጽ አንቀጽ ማለት አንድ ነጠላ ሐሳብን ለመግለጽ ሲባል በቁጥር አንድ ወይም ከአንድ የበለጡና የሐሳብ ተዛምዷቸውን የጠበቁ ዓረፍተነገሮች የሰፈሩበት የድርሰት ቅርጽ ነው አንቀጽ ብዙውን ጊዜ አንድ ኃይለ ቃል መንደርደሪያ ዓረፍተ ነገር እና ከአንድ በላይ መዘርዘር ዓረፍተነገሮችን ሊይዝ ይችላል የሚከተለውን ምሳሌ አንመልከት ምሳሌ የትምህርት ቤታችን የስፖርት እንቅስቃሴ ከጊዜ ወደጊዜ እያደገ መጥቷል ከሁለት ዓመት በፊት በእግር ኳስና በመረብ ኳስ ስፖርቶች ከኛ አስከ ኛ ክፍል በነበሩ ተማሪዎች መካከል ውድድሮች ተካሂደው ነበር ባሳለፍነው የትምህርት ዘመንም የውድድር ዓይነቶቹን ከሁለት ወደአራት በማሳደግ በአግር በመረብ በእጅና በቅርጫት ኳስ የውስጥ ውድድሮችን አካጻል በያዝነው የትምህርት ዘመን ደግሞ በአራቱም የውድድር ዓይነቶች የውስጥ ውድድሮች ከማካሔዱም በላይ የከተማው ባህልና ስፖርት መምሪያ ባዘጋጀው የዘመኑ ውድድር ላይ በእግር ኳስና በመረብ ኳስ በመሳተፍ አመርቂ ውጤት በማስመዝገብ ላይ ይገኛል በዚህ ምሳሌ እንደሚታየው በአንቀጹ ኃይለ ቃል የትምህርት ቤታችን የስፖርት እንቅስቃሴ ከጊዜ ወደጊዜ እያደገ መጥቷል በሚል የሰፈረው ዋና ሐሳብ ከሱ በኋላ በመጡት መዘርዝር ዓረፍተነገሮች ተብራርቷል በመዘርዝር ዓረፍተነገሮቹ በመጀመሪያ የስፖርት እንቅስቃሴው በሁለት የውድድር ዓይነቶችና በውስጥ ውድድር ጀምሮ በየጊዜው ባደረገው መሻሻል የውድድር ዓይነቶቹን ወደአራት እንዴት እንዳሳደገና ከውስጥ ውድድሮች በተጨማሪ የውጪ ውድድሮችንም መሳተፍ እንደጀመረ ደረጃ በደረጃ ተብራርቷል ምስሌፍ ሦስት ኪቢተመዛሕዬትና ስነጽሁፍ ነጠብጣብና ደርብ ሰረዝ በጽሑፉ ውስጥ የስርዓተ ነጥቦች ዋነኛ ተግባር የጽሑፉ መልአክት ሳይድበሰበስ በአፍታ እይታ ለአንባቢው እንዲከሰት ማገዝ ነው በጽሑፍ ውስጥ ጥቅም ላይ ከሚውሉ የስርዓተ ነጥብ ዓይነቶች መካከል ነጠብጣብና ድርብ ሰረዝ ተጠቃሽ ናቸው ክክብጣብ ከጽሑፍ ወይም ከጥቅስ ውስጥ የተወሰነውን ቃል ወይም ክፍል ያስቀረነው መሆኑን ለማመልከት ምሳሌ አባቷን አታውቅ እንዲሉ አባቷን አታውቅ አያቷን ትናፍቅ በፈጠራ ድርሰት ውስጥ አንባቢ የቀረውን በሀሣቡ እንዲሞላና የሚሆነውን እንዲረዳ ሲፈልግ ምሳሌ አልቀመጥም እኔ የመጣሁት ካንተ አንዲት ቃል ተንፈስልኝ ስትለው ፈፏ ዘመመንሃዐሣ ድርብ ስረዝ የሐሳብ ቁርኝት ያላቸውን ዓረፍተነገሮች አጣጥሞ ለማቅረብ ያገለግላል ድርብ ሰረዝ ለዓረፍተነገር መቋጫነት ከምንጠቀምበት አራት ነጥብ የሚለየው ደግሞ አራት ነጥብ ዓረፍተነገሩ ማለቁን ከሚጠቁመን በስተቀር በሱና ከኋላው በተሰለፉት ሌሎች ዓረፍተነገሮች መካከል ያለውን የሐሳብ መያያዝ አያመለክትም ። ስለ አንቀጽ ምንነትና ባህሪ በተማራችሁት መሠረት በመረጣችሁት ርዕስ አንድ አንቀጽ ጻፉ ከዚህ ቀደም በራሳችሁ ወይም በጓደኛችሁ የደረሰ አንድ ገጠመኝ በማስታወስ አንድ ተራኪ ድርሰት ጻፉ ለጻፋችሁት ድርሰት ርዕስ ስጡ ርጋ ኩ ኣ ምስሴሄ ሦስት ኪተመጻዛሕዬትና ስነጽሁፍ የገገዛቤ ማመሳከረያ ቅጽ ፅ ከሆናችሁ የ ሠ ክዚህ በታች በምሰራፍ ፇስት የቀረበወን ትምህርት ምገ ያህስ ሽገደተረዳችሁ የምታመሳክሩበት ሰገጠረዝ ቀርባቧፅ በዚሁ መሠረት በስያገጻገዱ የማመሳከረፀ ነጥብ ትደዩ ስሰመረጻዳታችሁ ከርገጠናኛ ሽከርገጠኛ ካስሆናችሁ ። ሦኋ ወገደማማቾቹ ጊዜው ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ዛያ ዓመት በኋላ ነው ቦታው ቫዙነዳ የሚባል ውብ ከተማ የከተማው ትቤት ዳይሬክተር ስም ከዘነበ ሲሆን በልዩ የሚባል ወንድም ነበረው ወንድማማቾቹ ለወላጆቻቸው እንደአህያ ጡት ሁለት ሲሆኑ በልጅነት አድሜያቸው እርስ በርሳቸው በጣም የሚተሳሰቡና የሚሠሩትን ሥራ ሁሉ በአንድነት የሚያከናውኑ ነበሩ ወታደር ለመሆን በአንድነት ተመዘገቡ ወደ ጦርነት በአንድነት ዘመቱ በአንድ የጦር ክፍል ውስጥ በአንድነት አገልግለው በአንድ ጊዜ የአስር አለቅነት ማፅረግ አገኙ ከጦርነት ሲመለሱም የከተማዋ ነዋሪ «ቁም ነገረኛ ወጣቶች» እያለ ያሞካሻቸው ነበር ከዚህ በኋላ አባታቸው ሞቱ የአባታቸው ንብረት አኩል ለሁለት ለመካፈል የማይመች ነበር ስለዚህም አቃው ለጨረታ ቀርቦ እያንዳንዱ የፈለገውን ከገዛ በቷላ ገንዘቡን ለሁለት ለመካፈል ተስማሙ በዚህ መልክ ንብረቱ ተሸጦ ተካፈሉ ነገር ግን አባትየው በአካባቢው አንድም ሰው ያላደረገው ዓይነት ትልቅ የወርቅ ሰዓት ነበራቸው ሰዓቱ ለጨረታ በቀረበ ጊዜ ሁለቱ ወንድማማቾች መጫረት ሲጀምሩ ሌላው ተጫራች ህዝብ ለቆላቸው ከጨረታው ወጣ በዚህ ጊዜ ዘነበ ያሰበው በልዩ ይለቅልኝና እኔ እወስዳለሁ የሚል ነበር በልዩም በበኩሉ አንዲሁ ይመኝ ሖኤ ሬኣኣኤኤኤኤኤጨጩመ ምስሴፍ ስሌት በቦሰድ ፎፎጩጩጨጩ ነበር ጨረታው ቀጥሎ አንድ ሺ አምስት መቶ ብር ደረሰ በዚህ ጊዜ ዘነበ «ወንድሜ የሚሠራው ሥራ ጥሩ አይደለም» ብሎ አሰበ ስለዚህም አንድ ሺ ስድስት መቶ ብር እሰኪደርስ ድረስ አሱም በበኩሉ ዋጋውን ከፍ አደረገ በልዩ አሁንም ከጨረታው እንዳልወጣ ባየ ጊዜ በውነቱ ጥሩ ሥራ አይሠራም እንዴት እኔ የዋልኩለትን ውለታ ሁሉ ቸል ብሎ ጨረታውን ያንርብኛል ወዲያውም እኮ ታላቅ ወንድሙ ነበርኩ ብሎ አሰበ ከዚህ በኋላ የሰዓቱ ዋጋ ከአንድ ሺ ስምንት መቶ ብር በላይ ወጣ በልዩ ከፍ አድርጐ መስጠቱን አላቋረጠም ከዚያም ዘነበ በአንድ ጊዜ ሁለት ሺ ብር አደረሰውና ወደ ወንድሙ ዘወር ብሎ እንኳ አልተመለከተም በጨረታው አዳራሽ ፀጥታ ሰፈነ አጫራቹ ብቻ የተጠራውን ዋጋ እየመላለሰ ይናገር ነበር እዚያ ቦታ ብዙ ሰዎች ቆመው ይመለከቱ ሰለነበር በልዩም ወንድሜ በነዚህ ሰዎች መካከል መሳቂያ ሊያደርገኝ አይችልም በማለት አሁንም ጨረታውን በመቶ ብር ከፍ አደረገ ዘነበ ድንገት በሳቅ ፈንድቶ ሶስት ሺ ብር እና የኔንም ወንድምነት ከዚሁ ጋር ካለ በኋላ እየሮጠ ካዳራሹ ወጥቶ ሄደ ዘነበ ፈረሱን እየጫነ ለመሔድ በሚዘጋጀበት ጊዜ አንድ ሰው ካዳራሹ ወጥቶ ወደርሱ ቀረበና ሰዓቱ ያንተ ነው በልዩ ተሸንፏል አለው ይህንን እንዳወቀ ወዲያው የፀፀት ስሜት ተሰማው በዚህ ወቅት ስለወንድሙ እንጂ ስለሰዓቱ አላሰበም ነበር ወደ ቤቴ ልሂድ። ወስነዋል በልዩ ደግሞ አነዚህ ሁሉ ወሬዎች ደርሰውት ስለነበር ድርጊቱን የፈጸመው ወንድሙ እንደሆነ አምኖ ተቀብሏል በዚህ ሁኔታ እያለ ነበር ጉዳዩን ለማጣራት ለሁለቱም ጥሪ የደረሳቸው ዘነበ ጥሩ ልብሱን በልዩ ደግሞ ጭርንቁሱን ለብሰው ሁለቱም ምርመራው ቦታ ተገኙነፁ ዘነበ ወንድሙን ተመለከተው በልዩም አስተዋለው በልዩ ወንድሙ ይቅርታ እየጠየቀው መሆኑን ዓይኑ እንደሚናገር አመነ ስለርሱ ምንም ነገር እንድናገር አይፈልግም ማለት ነው ብሎ አሰበ በልዩ ስለዚህም በድርጊቱ ወንድሙን የሚጠረጥረው እንደሆነ ሲጠየቅ ድምጽን ከፍ አድርጐ በመጮኽ አልጠረጥረውም አለ ከዚያን ቀን በኋላ በልዩ አልኮል በብዛት መጠጣት ጀመረ ሁኔታዎች ሁሉ ተበላሹ ዘነበም ቢሆን ምንም እንኳን መጠጥ ባይጠጣ መልኩ ስለተለዋወጠና ስለተጐሳቆለ አሱ መሆኑን ለማወቅ አዳጋች ሆኖ ነበር አንድ ቀን ማታ ዘነበ ወደ ተከራያት ትንሽ ክፍል አንዲት ድዛ ሴትዮ ገብታ ከርሷ ጋር አንዲሄድ ጠየቀችው የወንድሙ ባለቤት ነበረች ምንም ሳይናገር ተከትሏት ሄደ በሩ መግቢያ ላይ ሲደርስ የሚያንገሸግሽ ሽታ ሸተተው በልዩአልጋ ላይ ሆኖ ያለ የሌለው የልብስ ዓይነት ተጭናበት ገርጥቶ ከስቶ ዓይኖቹ ጐድጉደውና ከሰውነት ጐዳና ወጥቶ ሲመለከተው የዘነበ ጉልበት ነፋስ እንደነካው ቄጤማ አረገደ ከአልጋው ታች ተቀምጦም እርር ብሎ አለቀሰ ከዚህ በኋላ ሁለቱ ወንድማማቾች መነጋገር ጀመሩ ከጨረታው በቷኋላ አሁን እስከተገናኙበት ጊዜ ድረስ የሆነውን ነገር ሁሉ ገላልጠው አወሩ ዘነበ የቀለጠውን የወርቅ ሰዓት አወጣና ለወንድሙ አሳየው ይህንን ያህል ጊዜ ተለያይተው ሲኖሩ አንዳቸውም እንኳ የተደሰቱበት ጊዜ እንዳልነበረተገላለጡ በልዩ አቅሙ ደክሞና ታሞ ሰለነበር ዘነበ ከአልጋው አጠገብ ሳይለይ አስታመመው አንድ ቀን ጧት በልዩ ከእንቅልፉ ሲነቃ ዛሬ ፍጹም ድኛለሁ ከእንግዲህ ወንድሜ ሁልጊዜ ሳንለያይ እንደ ቀድሟችን አብረን እንኖራለን አለው ሆኖም በዚያው ቀን አረፈ ዘነበ የወንድሙን ባለቤትና ልን ወደ ቤቱ ይዞ በመፄድ ተንከባክቦ አኖራቸው እሱም በአካባቢው ሰው የተከበረ ምራቁን የዋጠ ሰው ሆነ ምስሌሴፍ ስሴት በቦሰድ ካካካ ሽማግሌው የአስር አለቃ የትምህርት ቤት ዳይሬክተር የሆነውም ለአካባቢው ህዝብ አንድ ውለታ ጥሎ ለማለፍ ስለፈለገ ነበር በህጻናቱ ጠባይ ላይ አንዲቀረጽ የሚፈልገው ነገር ቢኖር መጀመሪያውም መጨረሻውም ፍቅር ነበር እናም ሰው ማፍቀርን ለታዳጊዎች አስተማረ ህጻናት አየመጡ እንደጓደኛቸውና እንደአባታቸው ያጫውቱት ችግራቸውንም ያወያየዩት ነበር ፅም ያታወቀ ለጫጭረ ፅዕደቻ ሂፇም ምዛታ ለፈጳዕ ፅፖምዘር ዳሳመቻ መጋኛ ፅውም ደረዎያታ ያፇሪያ ምስሌፍ ስሴት በቦበድ ልስቦስዱን መሰረት በማደኗገ የሚከተሱትን ጥያቄዎች ከቃስ መልሱ የውርስ ንብረቱ በጨረታ እንዲሸጥ የሆነበት ምክንያት ምንድን ነው። በጥንድ በጥንድ ተወያዩና አቋማችሁን ከምክንያቶቻችሁ ጋር አቅርቡ የመረጣችሁትን አንድ ግጥም ወይም ዝርው ስድ ጽሑፍ አጥን ታችሁ በቃል ጽሑፉን ሳትመለከቱ ለክፍላችሁ አቅርቡ መልዕ ክቱንም ተናገሩ ምዕሌፍ አምስት ሥነ ግጥም ጽሑፍገ ስጥገቶ በቃስ ስማቅረብ የማያገዙ ነጥቦች በጽሑፍ የቀረበን ሐሳብ በቃል ለማጥናት በቅድሚያ ጽሑፉን ለመረዳት ማንበብ በጽሑፍ በተያዘው ሐሳብ ወስጥ ያሉትን ዋና ዋና ነጥቦችና ዝርዝር ነጥቦቸን መለየት ዋናና ዝርዝር ነጥቦች የተያያበብትን ተጠየቅና ቅድም ተከተላቸውን መረዳት ወደ ትናንሽ ክፍሎች በመከፋፈል ለአጠናን ማመቻቸት የቀረበው ጽሑፍ ሀሳብ በቃል እስኪያዝ ድረስ ከፍላጎት ጋር ሀሳብን ሰብስቦ ደጋግሞ ማንበብ በቃል ለሚቀርብ ንግግር የሚጠና ሐሳብ የሚጠናው ሐሳቡ ብቻ ሳይሆን በንግግር የሚቀርብበት ሁኔታ ጭምር እንደሆነ መረዳት መምህራችሁ በሚሰጧችሁ መመሪያ መሠረት በሬዲዮ ወይም በቴሌቪዥን የቀረቡ ገለጻዎችን ማብራሪያዎችን ወይም ጥያቄና መልሶችን ተከታትላችሁ ማስታወሻ በመያዝ ለክፍል ጓደኞቻችሁ አቅርቡ መፅታወያ ልይዖጃ ያሃመፅክዖ ፅታቻቾ ምዕሪድጾ ቦሃዕታ ታፖዖጾን ፅዕታወታ የሚከተስውገ ገፕም ዜማውን ጠብቃችሁ በጥሞና ስገብኩና «ከሱ» የተባስው ሰው ምገ ዓይነት ባህርዩ ከንዳስው ከንዲህ ዓይነት ባህርይ የቱን ያህፅ ጎጂ ከገደሆነ ጽፋችሁ ስክፍስ ስቅርቡ ባቀረባችሁት ሳደም ተጠያዩ ሸቡነው ሸሽሱ አሱነው እሱ ዐይን ባይኖረው ለምን ብርሃን ኖረ የሚለው እግር ባይኖረው ለምን መንገድ ኖረ የሚለው አሱነው አሱ ከቀናቴ ፀሐይቱን የሰረቀ በመንገዴ አሜከላ ያፀደቀ ገያ ይ። የሚለውን «ምገ» በሚል በመተካት መጠየቅ ይኖርብናል ተሳቢን ለማግኘት ነንገ ወይም ምገገ በማለት መጠየቅ ይጠበቅብናል ዓረፍተነገሩ የተጠቃለለበት ቃል የዓረፍተነገሩ ማሰሪያ አንቀፅ ነው ቻሳስ ገበሬው መሬቱን አረሰው ባካስቤት ተሳቢ ማሰሪያ ስገቀጽ ገበረወ ከረሰወ ምዕሌፍ አምስት ሥነ ግጥም ማጴቋያ የገጥፕም መያዊ ቃሳት ስለ ግጥም ሲነሳ ሰፊ አገልግሎት የሚሰጡ ሙያዊ ቃላትና ሐረጋት አሉ ከነዚህ መካከል የሚከተሉትን እናገኛለን ስንኝ ሐረጐችን ያካተተ የግጥሙ አንድ መስመር ነው ሐረግ በአንድ ትንፋሽ የሚነበብ የስንኝ ክፍል ነው ሐረጉ በስንኙ መጀመሪያ ላይ ካለ መነሻ ሐረግ በስንኙ መጨረሻ ላይ ከተገኘ መድረሻ ሐረግ ይባላል ቤት በስንኝ መጨረሻ ላይ ያለው ቃል የመጨረሻ ሆሄ ወይም ድምጽ ነው ቤት መታ አንድ ስንኝ በምጣኔ ተሳክቶ ሲጨርስ ቤት መታ ይባላል ቤት ደፋ ግጥሙ ባለ ሁለት ስንኝ ከሆነ የሁለተኛው ስንኝ ቤት ከመጀመሪያው ጋር ተጣጥሞ ተመሳስሎ ሲጨርስ ቤት ደፋ ይባላል ቤት መምቻ ቃል በተመሳሳይ ሆሄ ድምጽ በሚጨርሱ ስንኞች የተመሰረተ ግጥም የመጀመሪያው ስንኝ መጨረሻ ቃል ነው ቤት መድፊያ ቃል በተመሳሳይ ሆፄድምጽ በሚጨርሱ ስንኞች የተመሰረተ ግጥም የመጨረሻው ስንኝ መጨረሻ ቃል ነው አንጓ አርኬ። ሀ አያ ቦጋለ እመት ውድነሽን ሲያገቡ የሚሞቱ መስሎ የታያቸው መሆኑ ለ ለአመት ውድነሽ በአከባቢያቸው የሚኖሩ ሰዎችን ሀሜታ መፍራታቸው ጠ ቄስ ታምሩ እመት ውድነሽ አያ ቦጋለን ለማግባት እንደማይፈልጉ መገመታቸው መ አመት ውድነሽሀብታም ሰው ለማግባት ፍላጎት ያላቸው መሆኑ ምስሌሴፍ ስድስት ተውኔት በሁለተኛው ትፅይንት በተውኔቱ ውስጥ የተገለጸው መቼት በየትኛው ይገለጻል። ሀ አመት ውድነሽ በጣሙና አያ ቦጋለ መብራቱ ቢጋቡ ተረዳድተው መኖር መቻላቸው ለ እመት ውድነሽ በጣሙ አያ ቦጋለ መብራቱን ቢያገቡ አያ ቦጋለ መብራቱ የሚሞቱ መሆናቸው ጠ አያ ቦጋለ መብራቱ አመት ውድነሸ በጣሙን ቢያገቡ አመት ውድነሽ ሊሞቱ መቻላቸው መ አያ ቦጋለ መብራቱ እና እመት ውድነሽ በጣሙ ቢጋቡ ሁለቱም ሊሞቱ የሚችሉ መሆናቸው ጥገደ ሆናችሁ በመወያየት የሚከተስት ቃሳት ጠይም ሐረጎች በምገባቡ ጡስጥ የገቡበትን ፍች ስጡ። ቡድን በመመሥረት በትምህርት ታችሁ ጠይንም በትምህርት ቢታችሁ ስካባቢ ከሚገኝ ቤተመዛሕዬት ጡስጥ የተጡነት መዛሕዬትን በማንበብ አንድ የተውኔት ጽሑፍ ምረጡ የመረጣችሁትን የተውኔት ታሪክ ዋና ዋና ነጥቦችን ለይታችሁ መዝግቡ የተውኔት ታሪኩ ከምትኖሩበት የእውነታ ዓለም ጋር እንዴት ያለ ግንኙነት እንዳለው አጭር ማስታወሻ ጽፋችሁ ማብራሪያ ስጡ ጥንድ ጥገደ በመሆን በሟከተሱት ዓረፍተነገርች ጡስጥ ያሱትን ክፍት ቦታዎች ከቀረቡት ስማራጮች መካከስ መሸጋገሪያና ስያያዥ ቃሳት ሐረጎች የሆኑትን በመምረጥ ስሟስ በባጾ ኮታዎች ሲገቡ የሚችሱ መሸጋገርያና ስደደዥ ቃሳትና ሐረገች ሀ በማስከተስ መ በተደጋጋሟ ስ ከዚህ በማያያዝ በ በሴሳ ዜ ኀ ደገሞ ስ በመቀጠፀ ሠ ከዚህ ቀጥሱ ሸ ከዚህ በኋሳ ተ በዚህ ስኳኋገ ነ ብቻ በጠ ዳገመኝ ረ ሽስከዚህ ደረስ ቀ ታዲያ ቸ ወደፊት ተጋባሠ ተናጋሪ መጻሕፍት የማንበብ ልምድን በሚመለከት ገለጻ አደረጉ ስለሚያነቧቸው መጻሕፍት ማስታወሻ መጻፍ ጠቃሚ እንደሆነ ተናገሩ የጤና ባለሞያው የኤች አይ ቪ ኤድስን የመተላለፊያ መንገዶች በሚመለከት ዋነኛ የሆኑትን በዝርዝር አቀረቡ ጉዳይ ላይም ከፍተኛ ጥንቃቄ የሚያስፈልጋቸውን ነጥቦች ለይተው ገለጻ በመስጠት ንግግራቸውን ደመደሙጨረሱ በራስ አባባል በዚሁ ምስሌፍ ስድስት ተጡኔት እና ይሁን እንጂ ሆኖም ስለዚህ ወይም ነገር ግን ከዚያም ምፅቋ ሀ በሕይወት ውስጥ የኑሮን ውጣ ውረድ መታገል እና ማሸነፍ ኤራ ያስፈልጋል መታገልና ማሸነፍ የሚሉት ቃላት በ እና ተያይዘዋል ለ ኃይሌ በብዙ ቦታዎች በሩጫ ስለ ተወዳደረ አና ስለ አሸነፈ ጥንካሬውን አረጋግጧል ስለተወዳደረ እና ስለአሸነፈ የሚሉት ሐረጎች በእና ተያይዘዋል ሐ የኤች አይ ቪ ኤድስ ሕመምተኛው ብቸኛ ነው ስለዚህ በአጠገቡ ሆኖ የሚንከባከበው ሰው ያስፈልገዋል ሁለቱ ዓረፍተነገሮች በአያያዥ ቃል ስለዚህ ተያይዘዋል ክብ ምስሌፍ ስድስት ተሙኔት ሬፌ ገ ከዚህ ቀጥሎ የቀረበውን የሥራ ደብዳቤ ናሙና በአስተውሎት ተመልከቱ ታህሳስ ቀን ዓም ለመምህር ከበደ ታገል የፀረኤድስ ክበብ አስተባባሪ ጉዳዩ በፀረኤድስ ክበብ ተሳታፊ ያልሆኑትን የክበብ አባላት ስለማሳወቅ ጥቅምት ቀን ዓም የትምህርት ቤቱ የፀረኤድስ ክበብ ሰብሳቢ ሆጌጄጌ መመረጤ ይታወሳል ይሁን እንጂ ሥራዬን ከጀመርኩበት ጊዜ አንስቶ አንዳንድ አባላት በምናደርገው ስብሰባና በምናከናውናቸው ተግባራት ላይ ፈጽሞ ተገኝተው አያውቁም ከዚህ በፊት ይህንን ችግር በቃል ገልጩልዎት በክበቡ ሥራ ውስጥ የማይሳተፉትን ተማሪዎች ስም ለይቼ በጹሁፍ እንዳቀርብልዎ መጠየቅዎ ይታወሳል በመሆኑም የተማሪዎቹን ዝርዝር ከዚህ እንደሚከተለው አቅርቤያለሁ። ደ ማሃፅሪ ሠ ሣ ዜን ተጡኔት ምስሌሴፍ ስጅስት ብ ምስሌፍ ስድስት ተሙኔት በቀረበው ጽሑፈተውኔት በትእይንት አንድና ሁለት ውስጥ ያሉት ገጸባህርያት ምን ዓይነት ድርጊት እንደሚፈጽሙ ለይታችሁ አመልክቱ ነፃ እአና ጥገኛ ምዕላድ የያዙትን አምስት ቃላት በመምረጥ በነፃና በጥገኛ ምዕላዶች ከከፋፈላችሁ በኋላ ለነፃ እአና ጥገኛ ምዕላድ መግለጫ በማዘጋጀት ለክፍል ጓደኞቻችሁ አቅርቡ በስም እና በግስ የቃል ክፍሎች ባለቤት ተሳቢና ማሰሪያ አንቀጽ ያላቸው አምስት ዓረፍተነገሮች ከመሰረታችሁ በላ በባለቤት በተሳቢና በማሰሪያ አንቀጽ ያገለገሉትን የቃል ክፍሎች በመለየት ለክፍል ጓደኞቻችሁ አቅርቡና ተነጋገሩባቸው በትምህርት ቤታችሁ ውስጥ ካሉት ክበባት በአንዱ ሊቀመንበር እንደሆናችሁ ራሳችሁን በመቁጠር ክበቡ በሚያደርገው ስብሰባ ብዙ ጊዜ ለሚቀረው አንድ አባል የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ ጻፉ ኢ ከ ዬ ጨጨ ጨጨመጨመመጨመመመመመመፎ ሃስሌፍ ስድስት ተውኔት የገገዛቤ ማመሳከሪያ ቅዘ ከዚህ በታች በምሰራፍ ስደስት የቀረበጡኘ ትምህርት ምገ ያህስ ከገደተረጻችሁ የምታመሳክሩበት ሰገጠረዥ ቀርካኣስ ዘቨከያደገጻገዱ የማመሳከሪያ ነጥብ ትይዩ በነጥቦቹ ሳይ በቂ ገገዛቤ ጨብጣችሁ ከሆነ ሠ ምስክት ስስቀምጡ ገገዛቤያችሁ ስጠራጣዕ ክሆነ የጥያቄ ምስፅክት ስደርጉ ሙሱ ስሙሱ ገንዛቤ ክሲሳችሁ ነ ምስክት ስስቀምጡ የተወኔትገ ምንነት ከና የተውነት ስሳባውያገገ መግበስጽ ከችሳስሀ የተጠሰኑ ጽሑፈተወጡነተችኘ ስጥገቼ መጫጠወትዓ መተጠን ከችሳሰበከ በምጽፈወጠ ጽሑፍ ወስጥ መሸጋገሪያና ስያያዥ ቃሳትገ በተገቢጡ ቦታቸው መጠቀም ችፅያስሁ ከቃሳት ወስጥ መነሻና መደረሻ ቅጥ። ወዘተ በሚል ለሚቀርቡ ጥያቄዎች አጥጋቢ መልስ ለመስጠት የሚሞክር ድርሰት ነው ጊኤ ፖሥ ሣማ ምስሌፍ ስባት የአካባኪ ገበፃ ሌሉኩኬሉኩሉሮዴዴጳጳ ምፅዕ ው በጥሞና ጣጻመጥፕ ከያጻመጡ ቤሳ ሥራ መሥራት ጭውውት ጭውውት ሁለት ወይም ከዚህ በላይ የሆኑ ሰዎች እርስ በአርስ የሚያካሂዱት ውይይት ነው በጭውውት አንዱ ከሌላው የችግሩገ መፍቻ ሀሳብ ያገኝበታል ልምድ ይጋራበታልፁ በጭውውት ጊዜ የከርስ በክርስ መደማመጥና መከባበር ይታያል ጭውውት ቀልዶች የሚታከ ሉበትና ዘና ብሎ የሚካሔድ ነው ምዕሌፍ ስባት የአካባቢ ገበፃ ስክርክሩ የሚከተሱትን ነጥቦች ስስታጠሱ በቂ ዝግጅት ማድረግ ዳኞችን መምረጥ በርዕሱ ላይ ያተኮሩ ፍሬ ነገሮችን ብቻ መናገር ለተቃዋሚ ሀሳብ በማስረጃ የተደገፈ ትክክለኛ መልስ መስጠት ረን ምስ ነገረኛ ቅፅል ነገረኛ ሰው አይግጠማችሁ ከሬ ስም ፈጣን ቅፅል ምሥጧኽጧ ደገ ቅፅፅ ትሱ ተውሳክ ገሥ ረ ተጫበሸተ ግሥ ጠደ መስተዋደድ ደን ስም ከሀረ ገጦ ን ስስ መስተዋድደ ከፉና ተውሳከ ግሥ ሥጋ ቃ ምፅፅኃ ህጻኑ ልጅ ልብሱን በእናቱ አጠበ መልስ አሳጠበ የአካባኪ ገበፃ ምስሌፍ ስባት መፅፅ የመተባበርን አስፈላጊነት የሚያስተምሩ ድር ቢያብር አንበሳ ያስር አንድ አይነድ አንድ አይፈርድ በአንድ እጅ አይጨበጨብም ሀምሳ ሎሚ ለአንድ ሰው ሸክሙ ለፃምሳ ሰው ንጡ ነው ዒ ር ኒ እርሪ መሚ ሶ ሶጎ ኣ ጊኤ ኣሓ ር ሰ ኣላ ኣ ሰ ኤ ምዕሌፍ ስባት የአካባቢ ገበፃ በምሰራፍ ሰባት ስር የቀረበጡ ትምህርት ስካባቢገ በሚያመስክቱ ጉጻዮች ሳይ ዘሳብ መስጠትገ ከገገገርና ጽሑፍ ማስታጠሻ መቆይዝገ መመሪያን ተከትሱ ክርክር ማካሔድገ ጭጠጡጡት ማደረግገ ስስተዋጽቦ ነደፎ ስስረጅ ድርሰት መጻፍን ያጠቃልስሳስ ክፍስ ስገደ ስገብቦ ከመረዳት ጋር ቅሻሻ ከገዲት ከገደሚፈጠር የሚያስከትስወ ጉዳትና ስራቱን የስያደያዝ መገገጾቸ ስከዩይተናስ የተስያዩ ቃሳትኘ ከገባባዊ ፍችዎችም ተመፀልክተናልፀ በክኗስ ዙስት ሳይ ጠብቀወና ሳስተጡ ሲነበቡ የተስያዩ ኗችዎችን ስስሚሰጡ የስማርሻ ቃሳት ስገስተናስ ሽገደነዚክ ስደነት ቃሳት በተናጠስ የትናቫወገ ፍቻቸውን ሽገደፀያዙ ስመስየት ሽኀደማደቻስ ስስተወበናስ መስፅመጃዎችን ሠርተናፀስ ስስረጅ ድርሰት የሸገድገ ነገር ምንነት ስይነት ስሠራር ባህርይ ወዘተ የሚያብራራ የድርሰት ስይነት መሆኑንና ይህ ደርሰት ስገደገ ነገር ምገደገ ነወ። በግሪክ የቀድሞ ሥልጣኔ ውስጥ ንግግር እንዴት ያለ ተቀባይነት እንደነ በረው ለማውሳት ግሪካዊውን ዴሞስቴንን ማስታወስ የግድ ይላል ዴሞስቴን ከክርስቶስ ልደት በፊት በፕፀ ተወለደ በ ሞተ የዴሞስቴን ታሪክ የንግግር ጥበብ ለማስተማር ስለሚያስችል ለምን ተናጋሪ ለመሆን እንደፈለገና እንዴት ጥሩ ተናጋሪ መሆን እንደቻለ በተከታዩ ታሪኩ እንመለከታለን ዴሞስቴን በሕጻንነቱ አባቱሞቱበት በዚህም ምክንያት ባለአደራዎች ሆነው የአባቱን ገንዘብ የተረከቡት ሰዎች ገንዘቡን አባከነብበት ለአቅመ አዳም ሲበቃ ከአባቱ በአደራ የተቀበሉትን ገንዘብ ያባከነበትን ሰዎች ከሶ የአባቱን ሀብት ለማስመለስ ያስብ ነበር አንድ ቀን የዴሞስቴን ምስሌሴፍ ዘቪቬኝ ምርጥ ኀገገር በክ አስተማሪዎች በዘመኑ ንግግር አዋቂ በመሆን ይመሰገን የነበረውን ክሊስትራት የሚባለውን ሰው ሲናገር ለመስማት ወደ ሸንጎ ሲሄዱ ዴሞስቴንም ከነርሱ ጋር ንግግሩን እንዲያዳምጥ አስከተሉት ዴሞስቴን ክሊስትራት የሚባለውን ሰው ንግግር በመስማትና በሸንጎ ላይ በነበሩ ሰዎች ዘንድ ምን ያህል እንደተደነቀ በማስተዋል ጥሩ ተናጋሪ ለመሆን ብርቱ ስሜት በውስጡ አደረ እንዲያውም ዴሞስቴን ወደ ንግግር ጥበብ የተሳበው ከዚያን ቀን ጀምሮ እንደሆነ የሚናገሩ ሰዎች አሉ ግሪክ የባለቅኔዎች የፈላስፎች የሊቃውንት እና የደራሲያን አገር በመሆኗ ለማንኛውም ሰው ቢሆን በአቴና ሕዝብ ዘንድ ቀርቦ በጉባኤ ፊት ለመናገርና ተሰሚነት ለማግኘት ከዚህም በላይ ደግሞ ምርጥ ተናጋሪ ሆኖ ለመመስገን ቀላል ነገር አልነበረም በዚህ ሁኔታ ዴሞስቴን በመጀመሪያ ጊዜ በጉባኤ ፊት ቀርቦ ሲናገር ንግግር የማይችል ሆኖ ስለተገመተ ንግግሩን እያቋረጡበት እንዲህ ይባላል እንዲህ አይባልም በሚል ዓይነት ሁለት ጊዜ አስደገሙት ይህም የሆነበት ምክንያት ዴሞስቴን ሲናገር ድምጹ ደካማ ምላሱ ኮልታፋ አና ትንፋሹ ቁርጥቁርጥ የሚል አጭር ስለነበር ንግግሩ አየተቆራረጠበት በሰዎች ዘንድ ሊደመጥ የማይችል እና የማይገባ ሆኖ በመገኘቱ ነበር ከዚህ በኋጊላ ዴሞስቴን ከሰው ተለይቶ እንደ ባሕታዊ ብቻውን እየኖረ ንግግር የማሳመርን ጥበብ ይማር ጀመር የሚንተባተበውን ምላሱን ለማፍታታት ሲል ባፉ ውስጥ ጠጠር አእየጨመረ ብቻውን ሆኖ እንደ እብድ ሰው ከፍ ባለ ድምጽ በመናገር አንደበቱን ገራው እንደዚሁም ደግሞ በጉባኤ ፊት ቀርቦ በሚናገርበት ሰዓት ሕዝብ ንግግሩን ለማቋረጥ የሚያደርግበትን የተቃዋሚነት ሁካታ ለመልመድና ለማሸነፍ እንዲረዳው ሲል ከባህር ዳር ቆሞ በመናገር የባሕሩ ማዕበል ሲመታው ከሚያሰማው ጩኽኸት ጋር ንግግሩን ያወዳድር ነበር በመሬት ውስጥ ምስሌሴዬፍ ዘክቬኝ ምርጥ ገገገር የሚኖርበትንም ዋሻ አዘጋጅቶ ብዙ ወራት ሙሉ ከዚያ ሳይወጣ ሰው ሀሳቡን በመልካም ንግግር የሚገልጥበትን ዘዴ ሲሻ ቱሊዳድ የሚባለው ሊቅ የጻፈውን መጽሐፍ እየደጋገመ አስከ ስምንት ጊዜ ይገለብጥ ነበር ከተደበቀበትም ጉድጓድ ውስጥ ወጥቶ ሕዝብ ወደሚገኝበት ቦታ የመፄድ ሀሳብ በመንፈሱ ውስጥ እንዳይገባ ለማድረግ የራሱን ጠጉር ግማሹን ተላጭቶ ግማሹን ትቶ ከሰው ዘንድ ሊቀርብ የማይችል አስቀያሚ መልክ ይዞ ኖረ ዴሞስቴን ይህን በመሰለ አኳቷን ብቻውን እየኖረ ራሱን ለራሱ መምህር አድርጎ በማሰብና በመመራመር ቃላቱን ከፍ አድርጎ ብቻውን በመናገር በመጻፍና በመገልበጥም ስምንት ዓመት ሙሉ መንፈሱን አያበለጸገ አንደበቱን ካረመና ምላሱን ካሰላ በሏላ እንደገና ጉባዔ ፊት ቀርቦ ተናገረ በዚህ ጊዜ በቦታው የተሰበሰቡት ሰዎች ሁሉ ንግግሩን ሲሰሙ እጅግ አድርገው ተደነቁ ዴሞስቴንም አስቦበት ከነበረው ዓላማ ደረሰ ። ምንም የድምፅ ለውጥ ሳይኖራቸው ሁለት ሁለት ፍች ያላቸው አምስት ቃላት በሚጠብቅና በሚላላ ድምፃቸው ምክንያት የተለያየ ፍች ያላቸው ደግሞ አምስት ቃላት ጻፉ የሚከተለውን ቅኔ ኅብረቃል ሰምና ወርቅ ፈልጉ ጠጅ እጠጣ ነበር ማለት አይቀርም ወይ አንዲያው የጠላ ሰው ያስታውቅ የለም ወይ ርጋ ን ጮ ሥ ምስሌፍ ስስር ከርከር የገገዛቤ ማመሳከረያ ቅጽ ከዚህ በታች በምሰራፍ ስሥር የቀረበውን ትምህርት ምን ያህስ ከንደተገነዘባችዜ የምታመሳክረበት ሰገጠረሸ ቀርቧስ በዚዙ መሠረት በከያገዳንዱ የማመሳከሪያ ነጥብ ትይዩ ስስመረዳታችሁ ከርገጠና ከሆናችሁ ዩርነገ ከክርገጠኝ ካስሆናችሁ የ ሙሱ ስሙሱ ካልተረዳችሁ ደግሞ የ ምስክት በማድረገ ሰገጠረኘ ስሚሱስ ተቁ የማመሳከረያ ነጥቦች ኀቕኀጩ ያነበብኩትገ ምገባብ ፍሬ ዛሳቦች ተረድቼ መገስጽዘ ችያስሁ ስቃሳት ስገባባዊና ቀጥተና ኗችዎች መስጠት ችያስሁ ቃሳት ጠብቀጠና ሳስተጡ ሲነበኩ የተስያየ ኗች ከገደሚሰጡ ተረዶቻስበኩ ገገገርገ ስደምጩ ጠይም ጽዘሑፍኘ ከገብቤ ቁም ነገርችገ በማስታጠሻ መያዝ ችያስሁ ስክርክር መመሪያነት የሚይዖገስገስ ነጥቦችገ ሸስወቄ በክርክር ወስጥ በስርዓት ተሣትፈስሸስሁ በመገስዔና በጡጤት የተደራጁ ዓረፍተ ነገርችገ ስደቼ ስመስፅክቻስከ ስተስያዩ ቅኔዎች ህብረ ቃሳቸጠን በመስየት ሰምና ጠርቅ ኗቻቸጡገ መስጠት ችያስሁ ከዚህ በሳይ በሰንጠረዝ የ ከና የዐን ምስክቶችን ያደረጋችሁባቸውን ነጥቦች በሚገባ ከስክትረዲቸጠመ ደረስ የምሰራፉን ትምህርት ደጋገማችሁ ከፅሱ ፎፎጩጨጭፇዎፇመጨመመ ጀሮ ስባሪዎች ኡ ተጨማሪ የንባብ መጻሕፍት ገጥሞች መገገሥቱ ስማ ቦሃፖም ፇ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Commentaires:


memezon

Options de téléchargement | Convertir en PDF | Livre du jour

© dirzon | Conditions d'utilisation | Intimité | Sur | Services | Contact