Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

መልዕክት 9 ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን (1).pdf


  • word cloud

መልዕክት 9 ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን (1).pdf
  • Extraction Summary

ኢትዮጵያ የሥላሴ የከብራቸው መገለጫና መመሥገኛ ምድር መሆኗን የሚያምኑ በተገባላት የእግዚአብሔር ቃል ተረት የሆነባችሁ የዘመኑ አለቆች ሃያላን ፈራጆች የምድሩ ነገሥታቶች ሁሉ ከነትምከህታችሁ በእሳት ትጠረጋላችሁ የዓለማችን ሃያላን ወዳችሁ አይደለም በምድር የምታሳቃዩአቸውን የምትለቁት በቁማችሁ እሳት ሲበላችሁ ሞትን ስትለምኑ ያኔ በራሳቸሁ ለምናችሁ ይደረግ የተባላቸሁትን ሁሉ ከሚፈለገው በላይ ሁሉ ታደርጋላችሁ ከተመሰገነችው ከተወደደችው በፊታችሁ ሁሉ ትከብር ዘንድ በሃያሉ እግዚአብሔር በታሰበችው ኢትዮጵያ ፊት ትቢያ ትሆናላችሁ ምናምንቴና የተዋረዳችሁ ትሆናላችሁ የተመካችሁበት ሁሉ የትምከህታችሁ ምንጭ የሆነው ሁሉን የፈጠረ ጌታ ሊመሰገን ሊከብር ሲገባ በፈቃዱ ላፀናው ምድር ይሁን ብሎ ወዶ ለከብሩ የፈጠረው በአምሳሉ ያነፀው ሰው የወደደው የሰው ልጅ ካደው ፍጡሩን ዲያብሎስን አነገሰ ቢወቅሰው ቢመከረው ቢገስፀው አልሰማ አለ ጥንት ገና ከመጀመሪያው ሕግን ሲሰጠው አበከሮ ያስጠነቀቀው ቢኖር እኔ አምላከህን ትተህ ከደህ ሌላ አማልእከት እንዳታቆም እኔ ቀናተኛ አምላክ ነኝ የምባላ እሳት ነኝ ተጠንቀቅ እንዳትስት ነበር ያለው ይህንን እንዳይረሳ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር በየዘመኑ የታመኑ የወደዱትን የሚታዘዙትን ባሮቹን አገልጋዮቹን እያስነሳ ወቅሶአል በንስሀ እንዲመለስ ጠርቶአል ሲብስም ገስፆአል እንደምትመለከቱት ሰው ግን አልሰማም የሰው ትእቢት ከህደት ይበልጥ ከፋ በእውቀቱ በሃብቱ በቴከኖሎጂ ውጤቱ በዘመነ ቁሳቁሱ ቤቱ ኮምኾተሩ መኪናው ለሥጋው የገነባው ምቾቱ በሰማይ የሰቀለው ሳተላይቱ የጦር ጀቱ መርከቡ ጠብመንጃው ታንኩ የአየር መንገዱ አውሮፕላኑ እኒህ ሁሉ ኣለምን መንደር ስላደረጉለት በቃ እግዚአብሔር የለም አላውቀውም አለ ምድር ተበላሸች ለሰው ያልተገባ ተግባር እግዚአብሔር ያወገዘው ድርጊት ሁሉ ሶዶማዊነት ምንዝርና ምድርን አለበሰእነዚህ ሁሉ ተደማምረው እግዚአብሔርን የካደው ዲያብሎስ ምኞት በሰው ልጅ ዘንድ ቦታና ስፍራ ጨበጡ እግዚአብሔር ተረሳ በምትኩ በሰው ልብም ሃሳብም ተግባርም የጨለማው ገዢ ዲያብሉስ ነገሰ እግዚአብሔር ተንቋል ተከዶአል ተጠልቶአል የለምም ተብሎአል ስሙንም የሚያነሳ የመጥፋት ያህል ሆኖአል በመላው የሰው ሕይወት ውስጥ የቀደመው እባብ ዘንዶው ሃሰተኛው ነብይ ተወደዋል ተደምጠዋል ተሰግዶላቸዋል ተመልከዋል ምልከታቸውም ለሰው ሁሉ እንዲወስድና እንዲያደርገው ሆኖአል ይህን ሁሉ እየተመለከተ ያለው የአብርሃሙ ሥላሴ የግድ አምላከነቱን ቅናቱን የሚባላ እሳት መሆኑን ምድርም ሰማይም በፊቱ ብናኝ ኢምንት መሆናቸውን ይታወቅ ዘንድ ግድ ነውና ። እኛ እውከታ የለብንም ሌላው ጉዳይ ንጉሠ ነገሥት ቴዎድሮስ እኔ ነኝ የሚሉ እጅግ ብዙ ሰዎች እንዳሉ ይገመታል ብዙም ሲናገሩ እየተሰሙ ናቸው እኔም እየሰማሁ ነው ከመገረም ውጪ ምን ይባላል እርግጥ ነው ሁሉም ወደ ብርሃን ስለሚወጣ ያኔ የሁሉንም እጣ እናየዋለን « ውግዘቱ ማንን ያስራል ለሚለው ግልፅ ነው በቅዳሴው በሁሉ ስርአተ ፀሎቱ የአባ ጳውሎስ የአባ ማትያስ በአሁኑ ሰአት ውግዘት ያስከተለውን ሕግ የሚገለገልበት ሲኖዶስ እሱራን ስለሆኑ ስማቸውን በቅዳሴውም በስርአተ ጸሎቱም የሚያነሳ ካህን ዲያቆን ከህነቱ የታሰረ ነው ማለት ነው እኛ መፍትሔ ዛሬ ልንሰጥ አንቸልም በቤተ ከርስቲያን የእረኝነት ሃላፊነት መንበር ላይ አይደለንም ስንደርስበት ምንም ጥርጥር የለውም የአባቶች ሕግ ወደነበረበት ይመለሳል መመለስ ብቻ አይደለም እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ የሚመራት አገልጋዮቿ ሁሉ ከሱ ፈቃድ የማይወጡባት ፍፁም ለእግዚአብሔር ምክር ትእዛዝ ምሪት አስተምህሮ የምትገዛ የአባቶቻችን የተዋህዶ እምነታችን ያለ ሕፀፅ የምትፀናባት ትሆናለች ስለትጉሃን መማከርትና ስለፅዋ ማህበራት ብዙ አስተያየቶችንእንሰማለን በቅንነት ባለማወቅ ልምድም ከማጣት ስሕተት ሊሰሩ ይቸላሉ ሃዋሪያትን ጌታ ሲመርጥ ልባቸውን አይቶ ስለነበር ሁሉም የናቃቸው ነበሩ መራጩ መድሃኒያለም ያውቃቸዋል እርግጥ አንዳንድ የዲያብሎስ አገልጋዮች የሉም አይባልም እንዳሉ እናውቃለን ቢቆዩም ለጥፋታቸው ነው ቢሄዱም እጣቸው ነው ። መግቢያ በዚህ ምድር ላይ ይፈፀም ዘንድ የተነገረው ለሺ ዘመን የመፅናናት ጊዜ እውን እንዲሆን ተወሰነ ዛሬም እያየን ያለው ያላባራው እንዲያውም ታይቶም በማይታወቅ ሁኔታ የእግዚአብሔር ሕዝቦች ፍጅት ፅዋውን እንዲሞላ ካደረጉት ምክንያቶች የሚጨመር ሆኖአል ስማ የሰው ዘር ። ስማ የአዳም ዘር በትኛውም የአለም ስፍራ ይኑር በማናቸውም ባለበት ስፍራ ሁሉ ሞት ይነግሳል ከባለምልከቶች በስተቀር እነሱም በቁሶቹም ለመገልገል ይችላሉ ለራሳቸው ብቻ ። ቁጣው የገነፈለ ብርቱ እሳት ነውና ከፊትህ ያለው ። እኛ የእግዚአብሔር ባሮች የድንግል አገልጋዮች የተዋህዶ ኦርቶዶክስ አርበኞች ዛሬም ምኞታችን ብትድን ነው በዚች አጭር የስርጭት ጊዜ ተጠቀምባት መናፍቃን ካቶሊኮች ቅባቶች ፀጋዎች ዘረኞች እናንተ በምንም መንገድ ምህረት የላችሁም ይሕንን ደግሜ አረጋግጥላችኋለሁ እስላሞች ቀደም ይህ መልእከት እስከወጣ ድረስ ለንስሀ እንድትበቁ ተጠብቃቸሁ ነበር የተጠቀሙበት ተጠቅመውበታል ነገር ግን በዛው በተረታቸሁ ውስጥ ታምናችሁ አሁንም ለቆማችሁ ከየካቲት ቀን በኋላ ሙሉ በሙሉ እንደመናፍቁ እንደካቶሊኩ የምትታዩና የነሱ እጣም የናንተም እንደሚሆን አረጋግጥላችኋለሁ እግዚአብሔር ለሁሉም ልበ ቅን የዋህ ደግ ሰው ማስተዋልን ይስጠው አሜን የአብርሃም የይስሐቅ የያእቆብ አምላከ ስሙ ይባረከ ድንግል እናቴ ስሟ ይባረክ አሜን ኢትዮጵያ ።

  • Cosine Similarity

ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን ። ልኡል የሚባላ እሳት ነው ሥላሴን ተፃረው የቆሙ ሁሉ በእሳቱ ይበላሉ ይቃጠላሉ መብረቆቹም ለዓለም አበሩ ዓለም ከአሁን በኋላ የሚወሰደውን እርምጃ እንደ ፀሐይ ሲያበራ የሚያዩት ይሆናል ስለ እግዚአብሔር እውነት የሚከራከር ማነው አወን እጅግ ጥቂቶች ስለልኡል እውነት ይከራከራሉ በዋናነት የኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልእከታት ጥረታቸው የነበረው እውነትን መግለፅ ነበር ይህም ለ ዓመታት ተካሂዶአል ከላይ ባለው የልኡል ሃይለ ቃል በየእንዳንዳንዱ ቃል ያለውን አንድምታ በሚገባ አስተውሉ ተረዱ ወደ እርስትህ ገቡ ሲል ምን ማለት ነው ይህን በሚገባ እያያቸሁት ነው ዛሬ ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ የዲያብሎስ ዘማቾች መወረሯን ልትጠራጠሩ አይገባም የዛሬው መሪያችን የማንን አጀንዳ ነው የሚያስፈፅሙት አዎን የዓለም አቀፉን የዲያብሎስ አገዛዝ ዘመቻ አስፈፃሚ ናቸው የእንግሊዝ የስለላ ተቋም የአሜሪካ የስለላ ተቋም የአረብ ኤሜሬትስ የሳኡዲ መንግሥታት የስለላ ተቋም ስለምን ብራቸውን ያፈሳሉ ጧት ማታ ሰላዮቻቸው ይመላለሳሉ ለመሆኑ በኢትዮጵያ ምድር ይህን ያህል ሕዝበ ከርስቲያን የተዋህዶ አማኝ ሲያልቅ ሲሰደድ በጅምላ ሲፈረጅ አይታችኋል አልታየም የሚል ስው የለም ዘረኛው የትግሬው ሃይል ኢትዮጵያን ሲበትን ሲገል ሲያሳድድ ለ ዓመታት አካሂዷል ከሱ ማሕፀን የወጣው የአሁኑ መንግሥት ደግሞ መልኩን የቀየረ እባብ ማለት ነው በመልእከት ስምንት በሚገባ ተገልጦአል ቤተ ክርስቲያናችንን የተዋህዶ እምነታችንን ለማጥፋት ወያኔ የጀመረችውን የተቀናጀ ዘመቻ ይህም መንግስት አጠናከሮ እያካሄደ ነው የሱ አባት ወያኔ ቤተ ከርስቲያናችን ገዳማትን ታላላቅ አባቶችን በብዙ ዘዴ አጥፍታለች የዛሬው መንግስት ደግሞ በአዲስ ጥርስ መልኩን ቀይሮ የመጣ ነው በነእንግሊዝና በአሜሪከ እቅድ መሰረት የቆመም ነው ይህ የአብይ መንግሥት ሥልጣን ከጨበጠ ጀምሮ ቤተከርስቲያን ፈርሳለች ተቃጥላለች ምእመናኖቿ ሁሉ በእቅድና በስልት ብቻ ሳይሆን በግልፅ በሚታይ የተዋህዶ ጥላቻ ይህንን እምነት በጨበጠው የአማራ ሕብረተሰብ ላይ ጦርነትና ዘሩን የማጥፋት ዘመቻ እያካሄደ ይገኛል ይህኛው አገዛዝ መሰረቱን ያደረገው እንደበፊተኛው የትግሬን ሕዝብ መሰረት እንዳደረገው የኦሮሞን ሕዝብ ሲሆን ሁሉንም የኦሮሞ ሕዝብ ሳይሆን በይበልጥ የምስራቁንና የምእራቡን የኦሮሞ ከፍል ነው በእምነቱም መናፍቁንና እስላሙን መሰረት ያደረገ ነው በሁለት አመት ተኩል ጊዜ እጅግ ብዙ ሕዝብን አስፈጅቶአል ለረጅም ጊዜ ይህንኑ ለመፈፀም የሚያስችለው ዝግጅትና ጥረት እያደረገም ይገኛል ምኞት ቢሆንም የሆነ ሆኖ የእግዚአብሔርን እርስት አጥፍቶአል የቅድስናህንም መቅደስ አፈረሱ ይላል የልኡል ቃል ይህንን አይተናል ቤተ ከርስቲያንን በማቃጠል በማፍረስ አሳይቶናል ስለዚህ ፍርዱ እጅግ የከበደ መሆኑን ሁሉም የመልእከቱ አንባቢዎች እንድትረዱ አስገነዝባለሁ ገና ወደ ዋናው መልእከት ሳትገቡ በመግቢያው በር ላይ የልኡልን ሃይለ ቃል ያስቀመጥኩት በምከንያት ነው የመጣው ጠረጋ የሰው ልጅ በታሪኩ ያላየው የእግዚአብሔርም ቁጣ ምን ያህል ብረቱና የማይመለስ እንደሆነ ያረጋግጣል ከዚህም መግቢያ ቃል ቀጥሎ የምታገኙት ከራእየ ዮሓንስ ከምእራፍ የተገለፀውን ሃይለ ቃል ሲሆን የቁጣውን ፍሰት የሚያመላከት ከብደቱንም የሚያሳይ ግቡም በራእይ ዮሐንስ የተጠቀሰው የልኡል ሃይለ ቃል መፈፀም መሆኑን እንድትገነዘቡ ኣሳስባችኋለሁ የመልእከቱ መሠረታዊ ይዘትና ዓላማ ። በትእቢታቸው በከህደታቸው ከሚታወቁትና ምድርን ካጠፉት ውስጥ እስልምና አንዱ የዲያብሎስ መሣሪያ ሆኖ እያገለገለ ነው ቢመከሩ የማይሰሙ በጥላቻና በንቀት የተሞሉ ከእስላም ውጪ ሴላው ሰው የማይመስላቸው ናቸው ለንስሐ እንዲበቁ ከማንም በላይ እድል ተሰጥቶአቸዋል ግን አልተጠቀሙበትም ስለዚህ በዚህ መልእከት መሰረት እጣቸው የሚቀበሉት ፅዋ እንደመናፍቃን እንዲሆን ተወስኖአል ይህ መርዶ ይድረሳችሁ ከዚህ በኋላ እድል የለም በራሳቸሁ ትእቢት ተቀብሯል እስልምና የሌለበት የምድር ገፅታ የለም በሁሉም ዓለም አሉ በቁጥር ከአንድ ቢሊዮን ተኩል በላይ ቁጥር የያዙም ናቸው ከላይ እንደገለፅኩላችሁ ለቀደመው እባብ ለዘንዶው ለሃሰተኛው ነብይ የተገዙ የአመለኩት የሚሰግዱለት ምልከቱንም የተቀበሱ በመሆናቸው ሰባቱም መላእከት የሚያፈሱት መቅሰፍት ሁሉ የሚፈስባቸው ናቸው የቻይናዋ እና መሰሎቿ እምነቶች ታአኢዝም ኮንፊሺያኒስም ቡድሂስም ሺንቶኢዝም እነዚህ እምነቶች በሙሉ ሙሉ በሙሉ ሥላሴን የካዱ ጣኦትን ፍልስፍናን ድራጎንን የሚያመልኩ ናቸው ለቀደመው እባብ ለዘንዶው ለሃሰተኛው ነብይ የሚሰግዱ ምልከቱንም የጨበጡ መሆናቸውን ከማንም በላይ በግልፅ የሚያሳዩን እነዚህ እምነቶች ናቸው አመቶቻቸውን ሲዘከሩ የውሻ ዓመት የአይጥ ዓመት የዘንዶ ዓመት የዝንጀሮ ዓመት የድራጎን ዓመት እያሉ የሚያከብሩም ናቸው ይህ እምነት ከቻይና አልፎ ቬይትናም ታይላንድ ኔፓል ካምቦዲያ ኮሪያዎች ጃፓን ድረስ የዘለቀ ነው እነዚህም ራሳቸውን ለመትከል በዘመን ሁሉ ለረጅም ጊዜ የንፁሐንን ደም በምድራቸው ያፈሰሱ ናቸው ስለዚህም በልኡል ቅን ፍርድ የሚካተቱ ናቸው የሚጠፉና የሚጠረጉ ናቸው የሕዝባቸው ብዛት አንድ ነጥብ ስምንት ቢሲዮን ይሆናሉ ሕንድ ሂንዱኢዝም ዋናው የሕንዶች እምነት ነው ሰማኒያ ፐርሰንቱን የህንድ ሕዝብ ይይዛል ገፋ ፐርሰንቱ ደግሞ እስላም ነው ከዚህ የተረፈው ሲኪዝም እና ሌሎችም ሽርፍራፊ የጣኦት እምነቶች ያሉባት ናት በዚች ሀገር ጀግና የነበሩ የተዋህዶ ኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ነበሩ ዛሬ የሉም በሚባል ደረጃ ደርሰዋል እነዚህ ከላይ የተጠቀሱት የዲያብሎስ ውልድ እምነቶች ተዋህዶዎችን አጥፍተዋቸዋል የብዙ ንፁሕ ደም ፈሶባታል ቢሊዮን ሕዝብ ያቀፈች አገር ናት ለአውሬው በግልፅ የሰገዱና ዛሬም በዚያው የፀኑ ናቸው በሙሉ የሚጠረጉና የሚጠፉ ናቸው ከላይ የዘረዘርናቸውን የእምነት አይነቶች በቁጥር ስንዘረዝራቸው መናፍቅ ካቶሊክ ሌሎችም ከርስቲያን መሰል እምነቶች ወደ ሁለት ነጥብ ሁለት ቢሊዮን ሺገንቶኢዝም ቡድሂዝም ታአኢዝም ኮንፈሺያኒዝም በድምሩ ወደ ሁለት ቢሊዮን ሂንዱኢዝም ሲኪዝም እና ሌሎቸም አንድ ነጥብ ሶስት ቢሊዮን አርቶዶክስ የሚለውን እምነት የጨበጡ ወደ ግማሸ ቢሊዮን የሚጠጉ ሲሆን ተዋህዶ አርቶዶክስን የሚያምኑ አንድ መቶ ሚሊዮን ይደርሳሉ እምነት የሴላቸው ልማዳዊ ወጎችን የሚያመልኩ አንድ ቢሊዮን ይገመታሉ በድምሩ ከተዋህዶ ኦርቶዶክስ ውጪ ያሉ ወደ ቢሊዮን አምስት መቶ ሚሊዮን ይደርሳሉ እንግዲህ ከተዋህዶ ውጪ ያለው በሙሉ የአውሬውን የቀደመውን እባብ የቀደመውን ዘንዶ ሃሰተኛውን ነብይ የሚያመልኩ የሚሰግዱ ምልክቱንም የወሰዱና ገንዘባቸው ያደረጉ በመሆናቸው ንሳሃም ባለመግባታቸው ከላይ በራእይ ዮሐንስ ምእራፍ የተገለፁት መቅሰፍቶች ሁሉ ይወርዱባቸዋል ይጠረጋሉ ከምድረ ገፅ በታላቁ የሥላሴ ቁጣ ይወገዳሉ በጥቅሉ በአለማችን የሚጠጉ አገሮች አሉ ሁሉም ከላይ በዘረዘርናቸው እምነቶች ውስጥ ያሉ ናቸው እንደ ተገለጠው እንደተወሰነው ፍርድ መሰረት በእጣ ከፍላቸው ቆመው ከሥላሴ በተሰጠውና በታዘዘው ፍርድ መሰረት በቅርቡ በመለኮታዊው ቁጣ ይጠረጋሉ የዮሐንስ ምእራፍ ምን ይነግረናል ከዚህ በኋላ ታላቅ ሥልጣን ያለው ሌላ መልአክ ከሰማይ ሲወርድ አየሁ ከከብሩም የተነሣ ምድር በራች በብርቱም ድምፅ ታላቂቱ ባቢሎን ወደቀች ወደቀች የአጋንንትም ማደሪያ ሆነች የርኩሳን መናፍስትም ሁሉ መጠጊያ የርኩሳንና የተጠሉም ወፎች ሁሉ መጠጊያ ሆነች አህዛብ ሁሉ ከዝሙትዋ ቁጣ ወይን ጠጅ የተነሳ ወድቀዋልና ይላል የልኡል ሀይለ ቃል። ዛሬም ደግሜ ላንሳልህና ሊፈፀም ከፊትህ እየታየ ባለው ሁኔታ ላይ ነሀና የዮሐንስ ራእይ ምን ይላል የሚለውን እንይ የጥልቁንም መከፈቻና ታላቁን ሰንሰለት በእጁ የያዘ መልአከ ከሰማይ ሲወርድ አየሁ የቀደመውንም እባብ ዘንዶውን እርሱም ዲያብሎስና ሰይጣን የተባለውን ያዘው ሺ ዓመትም አሰረው ወደጥልቁም ጣለው አሕዛብንም ወደፊት እንዳያስት ሺዓመትም እስኪፈፀም ድረስ በእርሱ ላይ ዘግቶ ማህተም አደረገበት ከዚህም በኋላ ለጥቂት ጊዜ ይፈታ ዘንድ ይገባዋል ከዚህ በኋላ ዙፋኖች ተዘርግተው የሰው ልጅ በላያቸው ተቀምጦ አየሁ ስለ እየሱስና ስለ እግዚአብሔር ቃል ስለሞቱ ሰዎች ነፍስ ቅን ፍርድን ፈረደላቸው ለአውሬውና ለምስሉ ያልሰገዱትን ምልከቱንም በግንባራቸው በእጃቸውም ላይ ያልተቀበሉትን አየሁ ከክርስቶስም ጋር ሺዓመት ኖሩና ነገሱ የቀሩት ሙታን ግን ይህ ሺ ዓመት እስኪፈፀም ድረስ በሕይወት አልኖሩም ይህ የፊተኛው ትንሳኤ ነው በፊተኛው ትንሳኤ እድል ያለው ብፁእና ቅዱስ ነው ሁለተኛው ሞት በእርሱ ላይ ስልጣን የለውም ዳሩ ግን የእግዚአብሔርና የከርስቶስ ካህናት ይሆናሉ ከእርሱም ጋር ይህን ሺዓመት ይነግሳሉ ሺሁም ዓመት ሲፈፀም ሰይጣን ከእስራቱ ይፈታል በአራቱም በምድር ማዕዘን ያሉትን አሕዛብ ጎግንና ማጎግን እንዲያስታቸው ለሰልፍም እንዲያስከትታቸው ይወጣል ቁጥራቸውም እንደ ባሕር አሸዋ የሚያህል ነው ወደ ምድርም ስፋት ወጡ የቅዱሳንንም ሰፈርና የተወደደችውን ከተማ ከበቡ እሳትም ከሰማይ ከእግዚአብሔር ዘንድ ወርዳ በላቻቸው ያሳታቸውም ዲያብሎስ አውሬውና ሃሰተኛው ነብይ ወደ አሉበት ወደእሳቱና ወደዲኑ ባሕር ተጣለ ለዘለዓለም እሰከ ዘለአለም ቀንና ሌሊት ይሰቃያሉ ታላቅና ነጭ ዙፋን በእርሱም ላይ የተቀመጠውን አየሁ ምድርና ሰማይም ከፊቱ ሸሹ ሥፍራም አልተገኘላቸውም ሙታንንም ታናናሾችንና ታላላቆችን በዙፋኑ ፊት ቆመው አየሁ መጽሐፍት ተከፈቱ ሌላ መጽሐፍም ተከፈተ እርሱም የሕይወት መጽሐፍ ነው ሙታንም በመጽሐፍት ተፅፎ አንደነበረ እንደሥራቸው መጠን ተከፈሉ ባሕርም በሱ ውስጥ ያሉትን ሙታን ሰጠ ሞትና ሲኦልም በእነርሱ ዘንድ ያሉትን ሙታን ሰጡ እያንዳንዱም እንደሥራው መጠን ተከፈለ ሞትና ሲኦልም በእሳት ባሕር ውስጥ ተጣሉ ይህም የእሳት ባሕር ሁለተኛው ሞት ነው በሕይወትም መጽሐፍ ተፅፎ ያልተገኘው ማንኛውም በእሳት ባሕር ውስጥ ተጣለ የዮሐንስ ራእይ ምእራፍ በሙሉ በመልእክት አምስት መስከረም ቀን ዓ ም የዚህን የዮሐንስ ራእይ ን አንድምታ በአግባቡ ለመግለፅ ሞከሬአለሁ ይህንን የዮሐንስ ራእይ ብዙ ምሁራን በተለያየ መልኩ ተርጉመውታል በትርጓሜአቸውም ሁሉም ማለት ይቻላል ሁለት ትንሳኤ የለም ስንጠመቅ የመጀመሪያው ትንሳኤ ነው ሁለተኛውን በመጨረሻው ከፍርድ በኋላ ያለው ትንሳኤ ነው ይላሉ ሁለተኛው ደግሞ ከርስቶስ ሺውን አመት ይነግሳል የሚለውንም አይሆንም ያው በመጨረሻ ፍርድ ትንሳኤ ሲሆን ከነሱ ጋር ይነግሳል ብለው ይደመድማሉ እንግዲህ የቀደመው እባብ ዘንዶው ሃሰተኛው ነብይ ሁሉንም የምድር አለቆች ስለተቆጣጠራቸው በምሁር መነፅራቸው የሚሰጡት ትርጉም ነው ሃሰተኛው ነብይ ሥራው ሃሰትን እንደእውነት ማስረፅ ስለሆነ በታላላቅ የስነ መለኮት ዩኒቨርሲቲዎች ኮሌጆች የሚሰጠው ትምህርትም ከላይ እንደገለፅኩላችሁ ሃሰተኛው ነብይ በሁሉም ስነ መለኮት ትምህርቶቹ እውነት መሰል የተጣመሙ ትምህርቶችን ስላስጨበጣቸው በምድራችን የሚከሰት ትንሳኤ የለም ስንሞት ያው ምድር ስታልፍ የመጨረሻው ፍርድ ሲሰጥ የሚሆን ትንሳኤ ነው ያለው ሌላ የለም ብለው ደምድመዋል በዚህም መሰረት የኢትዮጵያን ትንሳኤ እንደተረት የሚቆጥሩ ሆነዋል በኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልእከት የተገለፀውን የእግዚአብሔር እውነት አሁንም በዚህ ዘጠነኛ መልእከት ከዚህ በታች ባለው መልኩ በድጋሚ እንገልፀዋለን ሺው ዘመን በእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ገላጭነት እንዲህ እንረዳዋለን ቃል በቃል ስንሄድበት የመጀመሪያው ቃል እንዲህ ይላል የጥልቁንም መከፈቻና ታላቁን ሰንሰለት በእጁ የያዘ መልአከ ከሰማይ ሲወርድ አየሁ ይህን ቃል ከማየታችን በፊት ሺው ዘመን ስንል ምን ማለታችን ነው እግዚአብሔር ዘመንን ፈጣሪ ነውና ስለ አቆጣጠሩም ሚስጥር የተገለጠለት ሃዋሪያው ጴጥሮስ ሲገለጠው አንድ ቀን በእግዚአብሔር ዘንድ እንደ ሺ ዓመት ይቆጠራል እንዲሁም ሺው ዘመን እንደ አንድ ቀን ይቆጠራል ብሎናል ስለዚህ ዘመንን በቁጥር መለካት ለኛ እንጂ በእግዚአብሔር ዘንድ በማናቸውም ጊዜና ሰዓት ዘመን ፈቃዱን አይገድብም እሱ በወሰነው ሰአት ያለቀጠሮ ፈቃዱ ተፈፃሚ ይሆናል በመሆኑም ሺው ዘመን ሲያንስም ሊጨምርም ወይም በግማሸ ሊፈፀምም ይችላል እግዚአብሔር እኔ እንደሌባ እመጣለሁ አለ እንጂ በዚህ ቀን በዚህ ሰዓት በዚህ ደቂቃ እመጣለሁ አላለም ። ኤሺያ ጃፓን ሁለቱም ኮሪያዎች ቬትናም ፊሊፒንስ ኢንዶኔዢያ ኔፓል ማይማር ኪርጊስታን ኡዝቤክስታን ተረኪሚስታን አዘርባጃን ሜቄዶኒያ ከሮሺያ ላትቪያ ኢስቶኒያ ኖርዌይ ፊንላንድ ስዊድን አየርላንድ ስኮትላንድ ግሪንላንድ ከጥቂት ልበ ንፁህ እግዚአብሔር በምህረቱ ከሚመለከታቸው በስተቀር በሙሉ የሚጠፉ የሚጠረጉ ናቸው ራሺያ አርመኒያ ሰርቢያ በእግዚአብሔር ምህረት ከሚታዩ እጅግ ጥቂቶች በስተቀር እንዲሁ የሚጠፉ ናቸው በተለይ ራሺያ በመልእከት መላሽ ቅጣት እንደሚጠብቃት አውቃ የተሠጣትን ጊዜ ባለመጠቀሟ እንደሌሎቹ ሁሉ ልትመዘን ሆኖአል ላቲን አሜሪካ ደቡብ አሜሪካ በሱ ዙሪያ ያሉ አገሮች እነኩባ ኒካራጉዋ ፓናማ በሙሉ የካቶሊክ ዋናዎቹ ተከታዮች በሙሉ የሚጠረጉ ሲሆን ጥቂት የዋሃንና ቅኖች በእግዚአብሔር ምህረት የታሰቡ ሊተርፉ ይቸላሉ ባጠቃላይ ሁሉም የአዳም ዘር አገሩ በሥም ባይጠቀስ እንኳን ከሚመጣው ፍርድ ጠረጋ ከታላላቅ መቅሰፍቶችና ጠረጋዎች ሊያመልጥ አይችልም በዚህ ሁሉ መቅሰፍቶችና ቀጣቶች በእሳት የሚጎበኙ ለአውሬው ለዘንዶው ለሃሰተኛው ነብይ የሰገዱ ሁሉ ናቸው ማንም ሆነ ማንም ሁሉም የአዳም ዘር አለቃም ምንዝርም ቄስም ሼከም ምሁሩም መሪውም ወታደሩም ነጋዴውም ገበሬውም ፓስተሩም ሰላዩም ፖሊሱም ሕፃኑም ወጣቱም ሽማግሌውም ሴቱም ወንዱም ሁሉም በተመዘኑበትና ከመጀመሪያው ጀምሮ በተከተላቸው ፍርዳቸው መሰረት የሚሰናበቱ ይሆናሉ የሚቀሩት ደግሞ የዋህ ቅኖች እግዚአብሔርን ስለቅን ፍርዱ ስለገባው ቃል ኪዳን በተስፋ በፅናት ሲጠብቁ የቆዩ ስለቀናችው ሃይማኖት ስለተዋህዶ አርቶዶክስ እምነት ዋጋን የከፈሉ የተገባቸው ስለሆነ ነጩን ልብስ የለበሱ ሻማቸውን ያበሩ ዘይታቸው ያላለቀባቸው ለበጉ እራት የተጠሩ በግምባራቸው ምልከት የተደረገባቸው ከዚህ ሁሉ መቅሰፍቶች ይድናሉ በኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ መንግሥት ሥር ደምቀውና ከብረው በሥላሴም በድንግልም ተባርከው መልካሙን ዘመን ትንሳኤውን ይነግሱበታል እግዚአብሔርም ጧትም ቀንም ማታም ሌሊትም ምንም በማያቋርጥ ዜማ ቅዳሴ ማህሌት ሳእታት ኪዳን እነደማያቋርጥ ጅረት ከልጆቹ በፍቅር ይፈስለታል በሁሉም የትንሳኤው ታዳሚዎች ላይ እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ስለሚያርፍ ከርስቶስም በላያቸው ስለሚነግሥ የተባረከ የተወደደ በፍፁም መፅናናት የተሞላ በረጅም እድሜ የሚባረኩበት ዛሬ ያለችውን እድሜ በአሥር እጥፍ የሚቀዳጁበት እግዚአብሔር በየትኛውም ዘመን ያላደረገውን ምህረት ቸርነት በረከት እነደ ወራጅ ውሃ የሚያፈስበት ይሆናል እናታችን ድንግል የምትከብርበት ዘወትር የምትመሰገንበት ቅዱሳን ሰማእታት ሁሉም በሥላሴ ፊት የከበሩት ሊቃነ መላእከት የሚመሰገኑበት ቅዱሳን ሁሉ የሚመሰገኑበት ዘመን ይሆናል በዮሐንስ ራእይ የተገለፀው ሚስጥር ይኸው ነው ፊተኛው ትንሳኤ ሺው ዘመን ክርስቶስ የሚነግሥበት ከካህናቱ ጋር በምላት ዘወትር የሚገኝበት ይሆናል እንግዲህ ወገኖቼ ይህ እንደሚሆን የቀደመው እባብም አውሬውም ሃሰተኛው ነቢይም ያውቃሉ ወደታላቁ እሳት ገብተው እንደሚጠፈሩ ያውቃሉ ለነሱ አልገዛም ያሉ ቢፈጪቸው ቢቆሏቸው አልጠፋ ያሏቸው የትንሳኤው ሙሸሮች ባለምልክቶች የስላሴም የድንግልም ምርጦች እንደሚደርሱ እንደተነገረው ሁሉም በእግዚአብሔር ቅን ፍርድና ሃይል ተፈፃሚ እንደሚሆን በጥንቃቄ በሚገባ ያውቃል የሚገርመው ግን ዛሬ የምታዩአቸው ይህንን እውነት የሚከዱ ሁሉ ዛሬ ዲያብሎስ ያከበራቸው የምሁር የሊቅነት የምሁርነት የጳጳስነት የካህንነት የጠበብትነት ስልጣን ያጎናፀፋቸው አንደበተ ርዕቱ ያደረጋቸው በሁሉም ሥፍራ የከብር ቦታ ሃብት ንብረት የሰጣቸው በሙሉ የሚጠፉ መሆናቸው ነው እነሱንም እንደ እርድ በሬ ወፍረውና ተብተው ሳይ ይገርመኛል እግዚአብሔርን እያወቁት እንደ እግዚአብሔርነቱ ያላከበሩት ሃዋሪያው ጳውሎስ እንደነገረን በገዛ እውቀታቸው የተመኩ በታላላቅ ቃላት ተሞልተው የሚገሰሉ እነዚህ ለማይረባ አእምሮ ተላልፈው የተሰጡ ናቸው በቤተ ከርስቲያናችን እግርና እጄን ተብትበው ይዘው ካባ አጥልቀው ሊቅ ሊቃውንት መምህር መሪጌታ ተብለው ከኛ በላይ ማንም አይደመጥ እኛን ብቻ ስሙ የሚሉ በትእቢት የተሞሉ ስለሆዳቸው የእግዚአብሔርን እውነት የሸጡ እንደፀሀፍት ፈሪሳውያን ክርስቶስን የካዱ የሰቀሱ ያስገደሉ የዛሬዎቹም እንዲሁ እኛ ከምንለው ውጪ ቃሉም ቢነገር እኛ ያላፀደቅነው አይሆንም የሚሉ የኢትዮጵያን ትንሳኤዋን የሚክዱ በተለያዩ ማህበራት ፍርፋሪ እየተወረወረላቸው በካባ ተከልለው ምሁር መምህር ተባብለው የእግዚአብሔርን ተስፋ የሚያጨልሙ አይናቸው እያየ ፍርድ እየተከናወነ በኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን እንደተነገረው እግዚአብሔር ስራውን እያከናወነ በበቁ አባቶች ያለማቋረጥ እየተነገረ እየተመሰከረ እየሰሙ ስውር አጀንዳ ይዘው ለዲያብሎስ አድረው በማህበረ ቅዱሳን በሰንበት ትቤት ውስጥ መሸገው የምንፍቅናን ትምህርት የሚያስፋፉ ደፋሮች ይህንን ከሚከዱ ነጮች ካቶሊኮች መናፍቃን እስላሞች በምን ድነው የሚለዩት ። ኢትዮጵያ ዛሬ ስናያት እጅግ የደከመች በብርቱም የተጎዳች በብዙ የጠላት ሴራ የተከፋፈለች ልባቸው ሃሳባቸው የተለያየ የዲያብሎስ አጀንዳ ተሸከመው በገዛ ሃገራቸው ላይ ለጥፋት የተሰማሩ ትውልዶች የተከሰቱባት አገር ሆናለች አባቶቿ በፀና የተዋህዶ እምነታቸው በአንድነታቸው በፍቅር ኖረው ጠላታቸውን በሕብረትና በአንድነት መከተው በሺ የተቆጠሩ ዘመናትን አሳልፈዋል ኢትዮጵያ ከሁሉም የሚለያት ብዙ ጠላትም እንዲነሳባት ያደረገው እምነቷና እግዚአብሔርን ስትፈልግ በቅን ልቧ ስለነበር ነው ኢትዮጵያ በእግዚአብሔር እንድትወደድ ያደረጋት በቅንነት በፍፁም ልብ አምላኳን ትፈልግና በፈቃዱ ለመኖር ትጥር ስለነበር ነው ዓለም ፈጣሪውን ሳያውቅ በፊት እሷ በሕገ ልቦና እንደፈቃዱ ለመጓዝ ትጥር ነበር ለዚህ ምስክር የሚሆነን የቅርቡን ብናነሳ እንኳን ሙሴ እስራኤላውያንን ወደ ነፃነት የማውጣት ጉዞ ውስጥ እያለ ከገዛ ሕዝቦቹ በገጠመው ተግዳሮትና ከህደት እግዚአብሔር ለታላቅ ሕዝብ መሪ ላድርግህ እነዚህ የካዱኝን ያስመረሩኝን ላጥፋ ባለው ጊዜ ታላቅ ሕዝብ ተብላ በእግዚአብሔር የተመሰከረላት ኢትዮጵያ ነበረች ዛሬም በወንጌሉ ዘመን ገና ከመነሻው ጌታን ተቀብላ ብሉይን ከሃዲስ አስማምታና አዋህዳ እውነትን ከነምልከቱ አስርፃ ታቦታትን ቀርፃ በብዙ ሰማእትነት ተዋህዶን አፅንታ ለረጂም ዘመን በታላቅ ተጋድሎ እየተፈጨች እየተሳደደች እንደገናም እየተሰራች በተጉ በፀኑ አባቶቻችን ተጋድሎ በእግዚአብሔር እርዳታ መወደድና ፍቅር እዚህ ደርሳለች ቀሪው ዓለም ያደገውም ያላደገውም ፈጣሪውን ከዶ ጣኦት አንግሶ የዲያብሎስ ድርሰት የሆኑ እምነቶችን ተሸከሞ እራሱን እንደ እውነተኛ አድርጎ በመቁጠር የእውነት ባለቤት የሆነችውን በእግዚአብሔር ፀጋና ቸርነት የቆመችውን ተዋህዶንና ኢትዮጵያን ጠዋትና ማታ ሲያሴርባት ሊያጠፋት ሲደከም ይውላል ያድራል ለዚህ ምስከሩ ደግሞ ይህ ያለው ትውልድ በራሱ የሚያየው ስለሆነ ግልፅ የሆነ የዓለምን ሴራ ሁሉም ቅን አእምሮ ያለው መላው የዓለም ፍጥረት ይረዳል ኢትዮጵያ ከዚህም በላይ ባለቃለ ኪዳን መሆኗና በዚህም የእግዚአብሔር ቃል ታምነው ተስፋ አድርገው የተዋህዶ እምነትን ያፀኑ ሕዝቦች አቅፋ በመያዚ በብዙ የጠላት የረቀቀ ዘመቻ ስትፈጭ ስትቆላ ትታያለች የሚደንቀው ሁሉም ጠላቶች የሚመነጩት ከሁሉም አቅጣጫና ማእከልም ነው የበለፀጉ ዓለምን በኢኮኖሚያቸው በጦራቸው እያስጨነቁ ያሉ አገሮች እነአሜሪካ እነእንግሊዝ እነፈረንሳይ እነጀርመን እነቻይና እነራሺያ እነቱርከ እነሳኡዲ አረቢያ እነግብፅ እነሕንድ እነጃፓን እነካናዳ ወዘተ ናቸው ብዙዎቹ አገሮች የመናፍቃን የካቶሊኮች የእስላም የምስራቁ ጣኦት አምላኪዎች ስለሆኑ ሁሉም የዲያብሎስ መልከ ብዙ በይዘት ግን አንድ የሆኑ እምነቶች ስለሆኑ ወደዚች ወደ ኢትዮጵያችን ሲመጡ ከነሱ የማይገናኝ በእግዚአብሔር የምትወደድ አገር መሆኗን ከአባታቸው ከዲያብሎስ ስለተረዱና ከአባቶቻቸውም ይኸው ታሪከ ሲዘከርላቸው ስለኖረ የዛሬዎቹ ልጆቻቸውም ይህንኑ ወርሰው በኢትዮጵያ ላይ የተቀናበረ ዘመቻ ያካሂዳሉ ዛሬ በኢትዮጵያ ዙሪያ የመላው ዓለም ሃያል ነን የሚሉ መንግሥታት ሰፍረው ኢትዮጵያን ሁለመናዋን በመቆጣጠር ላይ ይገኛሉ በጂቡቲ ትላልቅ የጦር ሰፈር የመሰረቱ አገሮች ምን ፍለጋ መጡ ስንል ይህቸኑ ቅድስት አገር ሊገዳደሩ በማሰብ መሆኑ ግልፅ ነው እነዚህ በዙሪያችን የሰፈሩ የአጋንንት ውልዶች ጭንቀታቸው ትልቅ ነው ያጋንንት ውላጅ የዲያብሎስ ልጆች መሆናቸው በሚገባ የሚያውቁና በሱ የሚመሩ ስለሆነ ትእዛዙ ሁሉ የሚወርደው ከዚሁ ከሚነዳቸው ዲያብሉስ ነው እነዚህ በኢትዮጵያ ዙሪያ የሰፈሩ አገሮች እነማናቸው አሜሪካ ፈረንሳይ ቻይና ጀርመን ጃፓን ቱርከ አረብ ኤሜሬትስ ሌሎችም በደቡብ ሱዳን እንግሊዝ በሰሜን ሱዳን ራሺያ ግብጽ ትንሸ ራቅ ብለው የተቀሩ የአውሮፓና የኤሺያ ሌሎች አገራትም ሰፍረዋል እንደምትረዱት ይህን ያህል የሚያስፈሩ እንደነሱ የጠነከሩ በኢኮኖሚውም በወታደራዊ አቅምም የደረጁ አገሮች የሉም ያለቸው ይህችው በኢኮኖሚም በወታደራዊ አቅሟም ከሌሎች ጋር ሲታይ ምንም በሆነ ደረጃ ላይ ያለችው ኢትዮጵያ ናት የተቀሩት የነዚሁ የከባቢዎቹ ሃያል አገራት ተገዢና ተጠዋሪ አገሮችና መንግሥታት ናቸው ሁሉም በነጮችና በአረቦች የሚደጎሙ አገሮች ናቸው ጂቡቲ ሱዳን ሁለቱም ሱማሊያ ኤርትራ በችሮታ ያሉ አገሮች ናቸው እነሱ ዓላማውን ሊያውቁም ላያውቁም ይቸላሉ ይሁን እንጂ መጠቀሚያ ናቸው እንደነገርኳችሁ ኢትዮጵያን ለምን ፈሩአት ለምንስ ጠሏት ስንል መልሱ አንድና አንድ ነው የአብርሃሙ ሥላሴ ያሰበውና ያዘጋጀው ምን እንደሆነ ለኢትዮጵያም ያለውን ፍቅር ጠላት ዲያብሎስ በሚገባ የሚያውቅ ስለሆነ ይህም ብቻ አይደለም እነሱን ከምድረ ገፅ ሊያጠፋቸው የሚችልና የሚያደርግ እግዚአብሔር የቀባቸው ባሮች የሚነሱት ከዚሁ ከኢትዮጵያ መሆኑ ግልጥ ስለሆነ ያንን የሚቋቋሙ መስሏቸው የሚያደርጉት የደመ ነፍስ መወራጨት ነው ሌላ ምን ያድርጉ ምንስ ያምጡ ። እግዚአብሔር በዚህ ዘመን ቃሉን ያፀናው ከማን ጋር ነው ቀደም ስለ እስራኤል ዘነፍስና ስለ እስራኤል ዘሥጋ እንደገለፅነው ዛሬ ልኡል ቃል ኪዳኑን ያጸናው ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ጋር ነው ኢትዮጵያን የሚወዳትን አገር ለእናቱ ለእናታችን ርስት አድርጎ ሰጥቶአል በተጨማሪም ኢትዮጵያ የከብሩ መገለጫና መመሥገኛ ምድር መሆኗን አረጋግጦአል በቤተል የተገለፀው መሰላልም በአሁኑ ሰአት በኢትዮጵያ ምድር ፀንቶ ነው ያለው ቅዱሳን መላእክት ለተሰጣቸው ተልእኮ ሲወጡ ሲወርዱ ብዙ አባቶቻችን በቅድስና ያሉ እያዩት ነው እንግዲህ በዚህ እውነት መሰረት ዛሬም በኛ ምስኪን አገር ዙሪያ ጦራቸውን ቢኮለኩሉ ልንገረም አይገባንም ዛሬ ያለው መንግሥት ምን እየሰራ እንዳለ ብዙዎቻችን እንደምንረዳው የቀደመውን የአለም አቀፍ ወንጀለኞች ማሕበር የቀደመው እባብ ማሕበርና ማሕበርተኛ ትእዛዝ ማስፈፀም መሆኑን በግልፅ የምንመለከተው ነው ቀዳማይ የዲያብሎስ ተዋጊ መሆኑን ልንጠራጠር አይገባም ወገኖቼ የእግዚአብሔር ሕዝቦች ። በተለይ ደርግ ሥልጣን ከያዘ ጀምሮ በቤተ ከርስቲያን ላይ ዘመቻው በይፋ የተከፈተ ነበር ቤተ ከርስቲያን ባትፈርስም በውስጧ ያሉ አገልጋዮች በስፋት ባይገደሉም ደርግ ይመራ የነበረው በኮሚዩኒዝም ስለነበር ብዙን ወጣትም ሆነ ሕብረተሰብ ወደቤተ ከርስቲያንም ሆነ ወደመስጊድ መሄድን እጅግ እንዲፈራ ያደረገ ሁኔታ ነበር በውቅቱ ቀይ ሽብር የነገሰበት ወቅት ስለነበር ሰው ሁሉ በስጋት ውስጥ የወደቀበትና በየቤቱ ተከቶ በጭንቅ የሚያሳልፍበትም ወቅት ነበር ተረጋግቶ ወደቤተ ከርስቲያን ለመሄድ የሞከረው ኢሰፓኮ የሚባል ፓርቲ ከተመሰረተና በደርግ ውስጥ ያለው የውስጥ ትግል በመንግሥቱ ሃይለማርያም የበላይነት ከተጠናቀቀ በኋላ ነበር የተሞከረው ይሁንና ቤተ ከርስቲያን በትምህርቱም በጣም የተዳከመችበት ነበር በተለይ በከተሞች አካባቢ የጎላ ነበር አብዛኛው በሰሜን ያለው የአገራቸን ከፍል የተዋህዶ ኦርቶዶከስ ተከታይ ስለነበር መተዳደሪያውም መሬት ስለነበር ይህ መሬት በመወረሱ የቤተ ከርስቲያን ገቢ በእጅጉ የተመታና ገቢዋ ሁሉ ተመናምኖ የወደቀበት ጊዜ ነበር በተለይ የአብነት ትምህርት ቤቶች በእጅጉ ተመትተዋል የደርግ አስተዳደር በፈጠረው ተፅእኖ የየኔታ ትምህርት ቤቶች የመጥፋት ያህል ሆነዋል በዚህ ሂደት የቀጠለው ጉዞ በተለይ የቤተ ከርስቲያናችንን ፓትሪያርክ እስከመግደል በመሄዱ ብዙ አባቶች ወደውጪ አገር እስከመሰደድ ደርሰዋል ይህ ሁኔታ እስከደርግ ውድቀት ድረስ ቢላላም በቤተ ክርስቲያን ላይ ያረፈው መድቀቅ ቀጥሎ ነበር ከደርግ ውድቀት በኋላ ወያኔ ስልጣን እንደያዘ የመጀመሪያ ዘመቻው በኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ላይ ነበር በቤተ ከርስቲያናችን በቀጥታ ጣልቃ በመግባት በወቅቱ የነበሩትን ፓትሪያርከ መርቆሪዮስን ከአገር እንዲባረሩ አድርጎ በምትካቸው ወያኔ ያዘጋጃቸው ካቶሊኩ አባ ጳውሎስ በጉልበት እንዲቀመጡ አደረገ በዚህ ድርጊት ስለእምነታቸው መሟገት ሲገባቸው በመስማማት ጳጳሳት ፊርማቸውን በማሳረፍ የካቶሊኩን ጳጳስ አባ ጳውሎስን ተቀበሉ አባ ጳውሎስ ወዲያው ብዙም ሳይቆዩ የቤተ ክርስቲያኒቱን ሥርአተ አምልኮ ለመናድ በማሰብ ከካቶሊክ የተሰጣቸውን ትእዛዝ ለማስፈፀም ወስነው የቤተ ክርስቲያኒቱ የበላይ የሆነውን እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ የሚገለጥበትን ሕግ ለመለወጥ ወሰኑ ቀደም የነበረው ትከከለኛው ሕግ የቤተ ከርስቲያናችን የበላይ ሲኖዶስ ሲሆን የሲኖዶሱ የበላይ ደግሞ እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ነበር ጉባኤ ሲኖዶስ ሲጀመር ሁሉም ጳጳሳት በከብ ይቀመጣሱ በመሃላቸው ከፍ ባለ ጠረጴዛ ሰማኒያ አሃዱ መፅሐፍ ቅዱስ ይቀመጣል ጉባኤው ሲከፈት በፀሎት ጉባኤውን እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ እንዲረከብ ይደረጋል ከዚያ በኋላ ጉባኤው ይከናወናል ፓትሪያርኩ በእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ መሪነት በሲኖዶሱ የተላለፈውን ውሳኔ ሥራ ላይ ያውላል ፓትሪያርኩ ተጠሪነቱ ለሲኖዶስ በመሆኑ ስራው ሁሉ የሚመራው በሲኖዶሱ ውሳኔ ላይ በመመስረት ነበር ይህ ሁሉ ከሆነ በኋላ ቤተ ከርስቲያናችንም ቀኖናዋ ከተለወጠ በኋላ የቀደመው ትከከለኛው ሕግ ተሸሮ አባ ጳውሎስ የሲኖዶሱ መሪ እንዲሆኑ ተደረገ ይህም ማለት ሲኖዶሱ ለአባ ጳውሎስ ተጠሪ ሆነ ይህ ጣኦትን ያነገሰ አባ ጳውሎስ በሲኖዶስ ቦታ እራሳቸውን ስለሾሙ ቤተ ከርስቲያን የጣኦት ቤት ሆነች ይህ ሕግ እስከአሁንም ያልተሻረ ሆኖ በአቡነ ማትያስም ቀጥሎ ይገኛል የተሰደዱት ፓትሪያርክ ተመልሰው ቢመጡም በዚህ ሕግ ላይ የተደረገ ለውጥ የለም አባታችን ሊቀ ሊቃውንት አያሌው ታምሩ በወቅቱ ባደረጉት ሙግት ትክከለኛውን የቤተ ከርስቲያን ስርአት የለወጡትን አባ ጳውሎስ ከጥፋት ሥራቸው እንዲገቱ ለማድረግ ከፍተኛ ትግል ቢያደርጉም ራሳቸው ጳጳሳቱም ስላልደገፏቸው ጭርሱኑ ከሥልጣናቸውም ከቤተ ክርስቲያን ታገዱ እሳቸውም በከበረው የከህነት ሥልጣናቸው ሲኖዶሱንም አባ ጳውሎስንም የአባ ጳውሎስን ስም የሲኖዶስ አባላትን ስም በቅዳሴውም በአገልግሎቱም የምትጠራ ቤተ ክርስቲን ካህን አገልጋይ ሁሉ በግዝት እንዲታሰር አደረጉ ትከከለኛም ሥራ ሰሩ ይህ ግዝት የሚነሳው ቤተ ከርስቲያን እሳቸው የገዘቱበትን በቂ ምከንያት ተረድታ ከጥፋቷም በመፀፀት ተመልሳ የትከከለኛውን አባት ግሣፄ ተቀብላ ስትታረም ብቻ ነው የቤተ ከርስቲያን ሕይወት የሚመለሰውም በዚህ መንገድ ብቻ ነው ዛሬ ቤተ ከርስቲያን ከዚህና ከመሳሰሉ ጥፋቶች ከመመለስ ይልቅ በጥፋቷ ገፍታ ትገኛለች ዛሬ ቤተ ከርስቲያን የተሃድሶ የቅባት የፀጋ መታጎሪያ ሆናለች ቤተክርስቲያን ነጋዴ ከመሆንም አልፋ የሚበዙት እረኞቿ ሚሊዮነሮች ሆነው ቤተ ከርስቲያንን የንግድ ማእከል አድርገዋል ይህም ብቻ አይደለም የሚበዙት ጳጳሳት ዝቅም ባለ ማእረግ ያሉ አገልጋዮች ሁሉ የመንግሥት ሰላይ ሆነው ለመናፍቁና የእስላም አስተዳደሩ የአብይ መንግሥት አገልጋይ ሆነው ለቀደመው እባብ ለዘንዶው ለሃሰተኛው ነብይ ተሸንፈዋል አምልከውታል በዚህም ድርጊታቸው ምልከቱን ወስደዋል ወገኖቼ እውነት እውነት ነው እንዲህ ብለን እውነትን የተጨበጠችውን ቤተ ከርስቲያናችንን ያፈረሱትን በግልፅ ማንነታቸውን ልንገልፅ ይገባል በእምነትህም ልደራደር የምትል ከፖለቲካውም ከካሃዲ እምነቶችም ጋር በምንም መንገድ የምትተባበር እምነትህን አታውቀውም ከሃዲም ነህ እነደምትረዱት ቤተ ከርስቲያን እረኛ የላትም ሁሉም ማለት ይቻላል እራሳቸውን ያሰማሩ የካዱ ምንፍቅናን ያነገሱ ሆነዋል ስለዚህ ፍርዱም የመጣው እነዚህን ተዋህዶ እምነትን ከውስጥ ተቀምጠው እያፈረሱ ያሉትን ለማፅዳትም ነው በአፍ ተዋህዶ ነኝ ይላሉ በተግባር ግን ቅባቶች መናፍቆች ተሃድሶዎች ሰላዮች ናቸው ማንም ሰው በምላሱ በፕሮፓጋንዳው ከጠቀሙት ሊደግፋቸው ይችላል በእግዚአብሔር ዘንድ ግን በማንነታቸው ላይ ለውጥ አያመጣም ያው የዲያብሎስ ልጆች ናቸው ፍርዳቸውም ወደ አደባባይ ይወጣል ቤተ ከርስቲያን በዚህ ብቻ አይደለም እየተመታች ያለችው የነጩ ዓለም በዚች የእውነት ቤት ላይ ዘመቻ ከከፈቱ እረጅም ዘመን ያስቆጠሩ ቢሆንም እንዳአሁኑ ጊዜ ከፍቶ አያውቅም ለዚህ ደግሞ ዋናው ምከንያት የዛሬ አመት ጀምሮ እየተገለፀ የመጣው እውነት ፈተና ውስጥ ስለከተታቸው ነው ያደፈጡት ሁሱ በስውር ቤተ ከርስቲያንን ሲገሉ የነበሩ በግልፅ ማጥፋት የጀመሩት በዚሁ ምከንያት ነው ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን በሚል ሃይለ ቃል የመጣው መልእከት ከልኡል በተሰጠን ዓይነ ልቡና እየተገለገልን እውነቱን ወደ አደባባይ ስላደረስን መሸፈኛ ዘዴ ስላጡለት ጭፍን ውግዘትን በየስርቻው ሲያካሂዱ እንሰማለን እግዚአብሔር አምላካችን በባሕርዩ እውነት ነው በመሆኑም እውነትን ብቻ ነው የሚያጸድቀው የውሸት ባለቤት ደግሞ ዲያብሎስ የቀደመው እባብ ዘንዶው ሃሰተኛው ነብይ ነው ሃሰትን ከህደትን ምንፍቅናን ያነገሱ የቤተ ከርስቲያናችንን የተዋህዶ እምነት የካዱ በላያችን ነግሰው እየተመለከትን ዝም የምንል ከሆነ እግዚአብሔርን እንዴት እያመለከነው ነው እንላለን ። በእውነትና በመንፈስ በፍፁም ልብ በፍፁም ሃሳብ በፍፁም ነፍስ በስላሴና በድንግል ለምንታመን የእግዚአብሔር ቤተሰቦች በእምነት አይናችሁ አስተውላችሁ እንድትመለከቱና የሚሆነውን በትእግስትና በፅሞና እንድትከታተሉ እየገለፅኩ ከዚህ በታች የምገልፅላችሁ መሰረታዊ ከንዋኔዎች የሚፈጸሙና በቶሎ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ የሚተገበሩ ናቸው ንቅለ ተከላ እነማን ይነቀላሉ አዎን በመላው ዓለም ያሉ በመግቢያው እንደተገለፀላችሁ ለቀደመው እባብ ለዘንዶው ለሃሰተኛው ነብይ የሰገዱ ያመለኩ ምልከቱንም የተቀበሱ ሁሉ መሪም ተመሪም ሁሉም የሰው ዘር በየትኛውም የምድር ገፅታ ያለ ሁሉ ከዚች ምድር በታላቅ ቁጣ በታላቅ እሳትና መቅሰፍት እንዲጠረግ ይደረጋል የትኛውም ሃያል አገር ምንም አይነት አቅምና ጉልበት ይኑረው እንደ ትእቢቱ በሚመጥን እሳት ፍፁም ይጠረጋል በተለይ ታላላቅ ነን የሚሉ አገሮች ኒዩከለር ጨብጠናል ሚሳየል ጀት የጦር መርከብ አለን ሁሉን እንገጥማለን የሚሱ የዲያብሎስ አለቆች በታላቅ ቁጣ ምድርም ሰማይም አይተውትም ተመልከተውም በማያውቁት ከባድ እሳት ሙሉ በሙሉ ከዜጎቻቸው ጋር ይጠረጋሉ እነማን ይድናሉ ለሚለው በመልእክት እንደተገለፀው በመልእክት ስምንት በመልእክት አምስት እንተገለፀው ይሆናል የኢትዮጵያ አኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ከፈረሰቸበት ከተቃጠለችበት በመናፍቅ በካቶሊከ በደህንነት ሰላይ በካድሬ ቄስ ከተተበተበችበት ከአጥፊዎቿ የተላቀቀቸበት ሁኔታ ይፈጠራል እነዚህ ሁሉ ጠላቶቿ በእግዚአብሔር ፍርድ ተጠርገው ለእሳት ይጣላሉ እግዚአብሔር የወደዳቸው የመረጣቸው ያፀደቃቸው አገልጋዮች ስፍራውን ይረከባሉ እነማን ይተከላሉ አዎን እግዚአብሔር ወደትንሳኤው ይሻገሩ ዘንድ የወደዳቸው ሁሉ በመላው ዓለም ይተከላሉ የሚበዙ የምድራችን ከተሞች ሁላችሁም እንደምታውቁት ሰንበትን በመጣስ የተገነቡ ዲያብሎስን በአንድም በሌላም መንገድ ለማንፀባረቅና ለማስረፅ የተሰሩ ናቸውና ሙሉ በሙሉ ይጠረጋሉ በምትካቸውም በተቀደሱ እግዚአብሔርን ባከበሩ ቅድስናቸውን በጠበቁ ሰንበትን በሚያከብሩ የልኡልን ሕግ በሚያከብሩ የእግዚአብሔር አገልጋዮች በአስደናቂ ሁኔታ መልሰው ይገነባሉ በሁሉም የምድር ገፅ እንዳስፈላጊነቱ ጊዜያዊ አስተዳደሮች በኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ መንግሥት ሥርና ገዢነት ይዋቀራሉ የመጀመሪያው የመንግሥት አወቃቀር በኢትዮጵያችንና በዙሪያዋ ባሉ አገሮች በመልእከት ስምንት እንደተገለፀው ይመሰረታል ዓለም በግልፅ ልኡልም ድንግልም የሚከብሩባትን ኢትዮጵያን በኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ መንግሥት ሥር ደምቃና በተወደዱት በተመረጡት ለትንሳኤው በታጩት ልጆቸቿ አብርታ ያያሉ ከተዋህዶ ኦርቶዶከስ ውጪ የሆኑ እምነቶች ተቋሞች የጣኦት ቤቶች የነካቶሊክ የነመናፍቅ የእስላም የነቻይና የነሕንድ የሌሎችም የጣኦት ማምለኪያዎች በዲያብሎስ ለረጂም ዘመን በምድር ላይ ተኮልኩለው የሰውን ልጅ ለእሳት ለሲኦል የዳረጉ ሁሉ በታላቅ ቁጣ ከምድረ ገፅ ከነተከታዮቻቸው ከነአገልጋቻቸው ይጠረጋሉ ዛሬ እንደምናየው የዓለም መንግስታት ሕብረት የአውሮፓ ሕብረት የአፍሪካ ሕብረት የኤሺያ ትብብር የላቲን ሕብረት የአረብ ሊግ የመሳሰሱት ሁሱ ከምድረ ገፅ ይጠፋሉ መሰብሰብም መወሰንም መነጋገርም አይቻልም እስትንፋስ አይሰጠም የማያቋርጥ እሳት ይፈሳልና ። ልጠግነው ላከመው ልሽሸ ላምልጥ እከሌን ልርዳው ማለት ፍፁም አይቻለም የደበቁትን ማንሳት በዚህ ተደብቄ ጊዜ ላሳልፍ ማለት አይቻልም ሁሉም ስፍራ እያሰቃየ የሚፈጅ ሞት ይነግሥበታል ምድር ያላየችው ሰውም ያላየው በታሪኩም ያልዘገበው ያልተነገረው ቁጣ ይወርዳል በዚህ ወቅት እነማን ከነሰላማቸው ይቆማሉ እነማን ይንቀሳቀሳሱ አዎን የተመረጡት የእግዚአብሔር ሕዝቦች በኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ መንግሥት እውቅና ያገኙ ግለሰቦች አገሮች ብቻ መንቀሳቀስ ይችላሉ እጃቸውን ለምነው ጮኸው የሰጡ እንደ ሁኔታው እየታየ ልኡል በፈቀደው መሰረት በሰላም ይኖራሉ ከቁጣው የተረፉት መልሰው በኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ መንግስት ሥር እንደ ሕግጋተ ሥላሴ ሕግ መሰረት ይተከላሉ ተከላም ነቀላም በጥፋቱ ውስጥ ይካሄዳል በመላው ዓለም በየትኛውም ገፅ የኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ መንግሥት ተዋቅሮ ፀንቶ እስከሚተከል ድረስ ዓለም ባልቋረጠ የእሳት ጠረጋ ውስጥ ትቆያለች ለጥፋት ሰዎች ሺዎችን ዘመናት ምድርን ያጠፉ የዲያብሎስ አገልጋዮች በሙሉ ተጠርገው ትቢያ ይሆናሉ የኢትዮጵያ ትንሳኤ የለም ሲሉ የነበሩ እየሞቱ ኢትዮጵያ በአስፈሪነት በታላቅ ከብር ምድርንና የጥጋበኞችን ዓለም በአምላኳ እየጠራረገች እየቀበረች በታላቅ ግርማ ስትነሳ አይናቸው ያያል እያዩ እየሰሙ ነው ወደሞታቸው የሚሄዱት ለእግዚአብሔር ሕዝብ ለኢትዮጵያ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ አማኝ ሲሰፍሩ የነበሩትን መከራ በብዙ መቶ እጥፍ እየተሰፈረላቸው የእግዚአብሔርን ሕዝብ ከብር በሞታቸው ውስጥ ሆነው እያዩ ወደ መቃብራቸው ይወርዳሉ ከፊትህ የሚፈፀመው ይህ የዘረዘርኩልህ ከንዋኔ አሁን የሚከናወን ነው ረጂም ጊዜ አለ እያልከ እንድታላግጥ የሚያስቸል ነገርና ጊዜም የለም መልእከቱ እንደወጣ በውሳኔውና በትእዛዙ እንደሚገለጠው ወቅት ጀምሮ እርምጃው ይከናወናል አንዳንዶች በእርግጥም እርምጃው ሲጀምራቸው ሲጠርጋቸው ወይም እሳቱ እነሱን ለመብላት ሲገሰግስ የሚደነግጡና ለካ እውነት ነው እንዴ ወዴት እናምልጥ የሚሉ እንደሚበዙ እርግጥ ነው ምንም ዋጋ የለውም አስቀድሞ ነበር መጥኖ መደቆስ አሁን ምን ያደርጋል ድስት ጥዶ ማልቀስ ይላሉ አባቶቻችን ስትመከር ስትገሰፅ በአባታዊ ቅጣት ስትቀጣ መመለስ ለማን ገደደ ያኔ የታመንከበት ጥበብህ ያደራጀሃቸው ዲያብሎስ ያስጨበጠህ ድንቅ በሆኑ ሕንፃዎች ውስጥ የኮለኮልካቸው ማምለኪያዎችህ ጣኦቶችህ አስጥሉኝ በላቸው ልከ ፈርኦን በእግዚአብሔር ቁጣ ሲመታ የሚያመልከውን ሶካር የሚባል ጣኦቱን ታቅፎ ነበር አድነኝ ያለው አንተም ጆሮሕን የደፈንክከ ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልእከታት ለ ዓመታት በአጠገብ ሲፈሱ መች ሰማሃቸው በየፌስ ቡኩ በቴሌግራሙ በዩቲዩቡ ጧት ማታ ተጥደህ የምትውል ትውልድ በቢሊዮኖች የምትቆጠረው መልእከታቶቹ ሁሉ በፊትህ አልነበሩም እንዴ ስቀህና ንቀህ እያፈዝከ አልተውካቸውም በታላላቅ ቋንቋዎች በሙሉ ተፅፈው በድምፅም ተዘጋጅተው ደርሰውሃል ለምነውሃል ያለመታከት ጮኸዋል ስለዚህ ዛሬ በፍርድ ስትያዝ ማን ያስጥልሃል ማንም አያስጥልህም የተጣላኸው ከሥላሴ ነውና በዚህ ታላቅ ቁጣ ሱሬ ለባሽ ሴቶች የተጠላ ተግባር እየፈፀማችሁ ነውና አትድኑም ትጠረጋላችሁ እስካሁን ምድርን እየቀጡ ያሉ ቅጣቶች ሁሉ በመልእከት ሶስት እንደተገለፀው የመጀመሪያ ደረጃ ቅጣቶች ናቸው አሁን ደግሞ የሁለተኛው እርምጃ ጅማሮ ምልከት የሆኑ በታሪከ ያልተመዘገቡ የምትሉአቸው አውሎ ንፈስ ጎርፍ የመሬት መንሸራተት የትራንስፖርት አደጋ የዘር ፍጅት የሃይማኖት ጦርነት የድንበር ጦርነት የሲቭል ጦርነት የሕዝብ አለመገዛት እነዚህ ሁሉ በመጀመሪያ ደረጃ ቅጣት ውስጥ የታዘዙ ነበሩ ዛሬ ኮሮና ኢቦላ እያልከ የምትጠራቸው በሸታዎች በተለይም ኮሮና እያልክ የምትጠራቸው በሸታ በእኛ አጠራር መቅሰፍት ምን ያህል እንዳናወጠህ አይተሃል እያየሀም ነው ይህም ከመጀመሪያው እርምጃ የዘለለ አይደለም ከዚህ መልእከት መለቀቅ በኋላ የሚመጣው ሁሉንም ዓይነት መቅሰፍት ጠረጋ በሙላት የሚከናወንበት ነው ጉልበቱም በምድርም በሰማይም ታይቶም ተሰምቶም የማይታወቅ ይሆናል በሰባት ጊዜ ሰባት እጥፍ እጥፍ መጠን የሆነና ከዚያም የሚልቅ ጥፋት ታያለህ በመላው ዓለም ኮረና መጣ ብለህ ቤት ዘግተህ እጅህን በሳኒታይዘር ታጥበሕ ከሰው ተለይተህ ለመከላከል ስጥር ትታያለህ ይህ ቀላል ነው ምን ያህል ጎዳህ ታውቀዋለህ ይኸው እንደምናየው ወደፈጣሪህ ደንግጠህ ከመመለስ ይልቅ ከትባት አደረስኩልህ እያልክ ሰው ወደፈጣሪው ከመመለስ ይልቅ አሁንም አንተን እነደ አዳኝ እንዲያይህ እያደረግህ ትገኛለህ ሰው እንዳይፀፀት ወደፈጣሪውም እንዳይመለስ ትግል ገጥመሃል እንደ ለመድከው እንደቀደመው ስራህ ዛሬም እኔኑ አምልክ እኔ መፍትሄ አምጭሜህ ነኝ እያልክ ነው ስለዚህ ልክ እንደፈርኦን ትእቢትህን አንግሰሃልና ሞት መላውን ግብፅ ከድኖ እንደጠረጋቸው ሁሉ በብዙ መቅሰፍቶች ሁሉ ፊት ልቡን ያደነደነው ፈርኦን ሞት በሱም ቤት በመላው ግብፅ ምድር በሁሉም ባለሟሎች ዘንድ ሲነግሥ ያኔ ወዴት ይግባ ያሁሉ ትእቢትስ ያሁሉ ንቀትስ ትችትስ ፌዝስ ወዴት ሄዱ እባከህ ሂድልኝ የፈለግኸውን ወስደህ ሂድ ብሎ አጅሬ ትእቢተኛው ፈርኦን በሙሴ እግር ስር ወደቀ አሁንም የሚሆነው ይኸው ነው ታያታለህ በየትኛውም የዓለም አገሮች ባለ የሰው ዘር በሙሉ በሁሉም ቤት ሞት ይነግሳል ይቆርጣል ይፈልጣል ማንም ከልካይ የለውም በቤትህ ሰቆቃ ነው ብትወጣ የሚብስ ነው ወዴት ትሄዳለህ ይህ ነው የሚሆነው ልብ በል እኛ የእግዚአብሔር ሕዝቦች የኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን ቤተሰቦች በምንታመንበት የአብርሃሙ ሥላሴ በምንታመንባት ድንግል በእሳት ታጥረን ያለጭንቀት ያለሃሳብ ፈጣሪያችንን እያመሰገንን የነፃነት በአላቸንን እናከብራለን በደስታ እንዘምራለን እኛ ጋ ለመለመን እንኳ በቤትህም በደጁም በሁሉም ስፍራ የነገሰውን ሞት የሞት ባሕር እንዴት ትሻገራለህ እግዚአብሔር የወደዳቸው የታደጋቸው ያከበራቸው የትንሳኤው ሙሽሮች ሲፈነጥዙ ታያለህ ግን ወደእነሱ መድረስ አትቸልም በመሃል አይምሬው ሞት በሁለመናህ ነግሶአልና ። እንዲሁም የለም ሃሰት ነው ለምትሉ እውነቱ ይህ ነው እርሱም ለምን እንደተጠራ ማን እንደጠራው ማን እንደሾመው እወቁ ለሱ የከበደው እንደገደል የታየው ለእግዚአብሔር እጅግ ቀላል እንደሆነ ጌታቸን መድሃኒያለም ሲያበረታው ያው እየሰማችሁት ነው ቃሉ ይቀጥላል ለገዢዎች ባሪያ እንዲህ ይላል ስለታማኙ ስለ እስራኤል ቅዱስ ነገሥታት አይተው ይነሳሉ መሳፍንትም አይተው ይሰግዳሉ መላው ዓለም ለገዢዎች ባሪያ የሆንክ ሁሉ ስለእግዚአብሔር ቅን ፍርድ እግዚአብሔር ስለ ሚገልጠው እውነት አንተ የምትንቀጠቀጥላቸው የምትገዛለቸው መንግሥታት መሳፍንቶች ሁሉ ለንጉሠ ነገሥት ቴዮድሮስ ወደው ሳይሆን በግዳቸው ፅየተጠረጉ እየተፈጩ ይንበረከካሱ ይሰግዳሉ ቃሉ የሚነግርህ ይህንን እውነት ነው እግዚአብሔር እንዲህ ይላል በተወደደ ጊዜ ሰምቼአለሁ በመድሃኒትም ቀን ረድቼአለሁ አእጠብቅህማለሁ ምድርንም ታቀና ዘንድ ውድማ የሆንትንም ርስቶች ታወርስ ዘንድ የተጋዙትንም ውጡ በጨለማም የተቀመጡትን ተገለጡ ትል ዘንድ ቃል ኪዳን አድርጌ ለሕዝቡ ሰጥቼሃለሁ ቃሉ እንግዲህ እግዚአብሔር ባሪያውን እንደጠበቀው በብርቱ መከራም ውስጥ እንዳዳነው እንደሰማው እንደሚጠብቀው አረጋግጦለታል ልብ በሉ ምድርንም ታቀና ዘንድ ማለት የፈረሰውን የጠፋውን እንደ ቀደመው ይመልስ ዘንድ ባሪያወን አዚል የተጋዙትንም ውጡ በጨለማም የተቀመጡትን ተገለጡ ትል ዘንድ ይላል ቃሉ ንጉሥ የተሰጠው ቀዳሚ ተግባር የታሰሩትን የተሳደዱትን በዲያብሎስ አይን የተዘመተባቸውን ስለቀናችው የተዋህዶ እምነታቸው የተሰቃዩትን ሁሉ ይገለጡና ወደ ብርሃን ይመጡ ዘንድ ያደርጋል እግዚአብሔር ቀጥሎም እንዲህ ይላል ቃል ኪዳን አድርጌ ለሕዝቡ ሰጥቼሃለሁ እንግዲህ ለህዝቡ እግዚአብሔር በገባው ቃል መሰረት ንጉሱን ለሕዝቦቹ ሰጥቶአል በመንገድም ላይ ይሰማራሉ ማሰማርያቸውም በወና ኮረብታ ሁሉ ላይ ይሆናል የሚራራላቸውም ይመራቸዋልና በውሃም ምንጮች በኩል ይነዳቸዋልና አይራቡም አይጠሙም ትኩሳት ወይም ፀሐይ አይጎዳቸውም ተራሮቼንም ሁሉ መንገድ አደርጋለሁ ቃሉ እግዚአብሔር በመጪው መልካም ዘመን በትንሳኤው ዘመን በባሮቹ በኩል ሕዝቦቹን እንዴት እንደሚመራ መልሶም እንደሚተከል አብሮአቸውም እንደሚሆን መሰናክሉንም እነደሚያስወግድ ይነግረናል ከተራራ የገዘፈ የለም እሱን ሁሉ አስወግዶ መንገድ እንደሚያደርግ ልኡል ቃሉን ሰጥቶአል የዛሬ ተራሮች መንግስታት ሃይላት ሃሰተኛ እምነቶች ሕዝብን ያጠፉ ሁሉ ይወገዳሉ እውነቱ ይህ ነው ጎዳኖቼም ከፍ ከፍ ይላሉ ቃሉ እግዚአብሔር የሚወስዳቸው ቅን ፍርዶቹ ሁሉ በዚያ ዘመን ለትንሳኤው ለታጩት ሁሉ መንገዶች ሁሉ ሰላም በረከት ፍቅር ደስታ የሚሆንበት እግዚአብሔርም በፍፁም ልብ በፍፁም ሃሳብ በፍፁም ነፍስ የሚመለከበት የከበረ ከፍ ከፍ ያለም የብርሃን ዘመን ይሆናል እነሆ እነዚህ ከሩቅ እነሆም እነዚህ ከሰሜንና ከምእራብ እነዚህም ከሲንም አገር ይመጣሉ እግዚአብሔር ሕዝቡን አፅናንቶአልና ለቸግረኞችም ራርቶአልና ሰመያት ሆይ ዘምሩ ምድርም ሆይ ደስ ይበልሽ ተራሮችም ሆይ እልል በሉ ቃቃሉ በመጪው ዘመን በትንሳኤው ዘመን ከሁሉም የምድር ገፅታ ወደ ኢትዮጵያ ለመፅናናት ለመዳን ይመጣሉ እግዚአብሔር ከታላቁ ቁጣ የተረፈውን የተቸገረውን ሁሉ ያፅናናል ለሕዝቡ እራርቶአልና እግዚአብሔርን ስለቅን ፍርዱ ስለሕዝቡ እርህራሄ ሰማያትም ምድርም መንግሥታትም እልል ይላሉ የሚሆነው ይህ ነው ፅዮን ግን እግዚአብሔር ትቶኛል ጌታም እረስቶኛል አለች በውኑ ሴት ከማሕፀንዋ ለተወለደው ልጅ እስከማትራራ ድረስ ሕፃንዋን ትረሳ ዘንድ ትችላለችን ። አዎን እርስዋ ትረሳ ይሆናል እኔ ግን አልረሳሸም እነሆ እኔ በእጄ መፃፍ ቀርጩሻለሁ ቅጥሮችሸንም ሁልጊዜ በፊቴ አሉ ልጆችሽ ይፈጥናሉ ያፈረሱሸና ያወደመሽ ከአንቺ ዘንድ ይወጣሉ ቃሉ ይህ ቃል ሰለእስራኤል ዘሥጋ የሚናገር ነው በመልእከት ሦስት እንደተገለፀው እስራኤል በመጪው የትንሳኤ ዘመን በኢትዮጵያ ብርሃናዊ መንግሥት ሥር የራሷ የውስጥ አስተዳደር መብት ተሠጥቶአት ከቁጣው የተረፉትን ሕዝቦቿን ይዛ እንደ ታናሽ የኢትዮጵያ እህት ሆና በመንፈሳዊ አስተዳደር በኢትዮጵያ የተዋህዶ ኦርቶዶክስ ብርሃናዊ አመራር እየተመራች ተፅናንታ ትኖራለች እግዚአብሔር ስለ ቀደሙት ነቢያት ሃዋሪያት በፊቱ ታምነው ስላሳለፉት ሕይወት እግዚአብሔር እንደ ሕዝቦቹ አምጦ የወለዳቸው የወደዳቸው ነበሩ ምንም እንኳን ቢክዱትም ወደ ሕዝቦቹ ቢመጣም ባይቀበሉትና በታላቅ ከህደት ለሞት አሳልፈው ቢሰጡትም እስከአሁኑ ድረስም ከጥፋታቸው ባይመለሱም እሱ ግን እነሆ በመጨረሻው ሰአት በፍርድ ኣለምን ሲጎበኝ ለቅሬቶቹም ሕዝቦች እራራ አሰባቸውም የቀደመውን የነአብርሃምን የይስሐቅን የያእቆብን የመሰረቱ አባቶችን የነሙሴን የነኤልያስን የነዳዊትን የፍቅር ዘመን አሰበ እስራኤልም በዚህ ነው እድሉ የገጠማት አይንሸን አንስተሸ በዙሪያሸ ተመልከቺ እነዚህ ሁሉ ተሰብስበው ወደአንቺ ይመጣሉ እኔ ሕያው ነኝና እነዚህን ሁሉ እንደ ጌጥ ትለብሻቸዋለሽ እንደ ሙሽራም ትጎናፀፊአቸዋለሽ ይላል እግዚአብሔር ባድማሸሽና ውድማሸ ወናም የሆነው ምድርሸ ከሚኖሩብሽ የተነሳ ዛሬ ጠባብ ትሆናለችና የዋጡሸም ይርቃሉና የወላድ መካን ከሆንሽ በኋላ የተወለዱልሽ ልጆችሸሸ በጆሮሽ ሥፍራ ጠብቦኛልና እቀመጥ ዘንድ ቦታ አስፊልኝ ይላሉ አንቸም በልብሽ የወላድ መካን ሆኛለሁና እኔም ብቻዬን ተሰድጃለሁና ተቅበዝብዢአለሁምና እነዚህን ማን ወለደልኝ እነዚህንስ ማን አሳደጋቸው እነሆ ብቻዬን ቀርቹ ነበር እነዚህስ ወዴት ነበሩ ትያለሽ ቃሉ እግዚአብሔር የታመነ አምላክ ነው በቃሉ የፀና ነው ኢትዮጵያ በእግዚአብሔር ፊት ስትታሰብ በሁለመናዋ ነው የምትጠገነው ያጣቸውን ተስፋ የቆረጠችበትን የተሰደዱባትን ሁሉን እግዚአብሔር ይመልሳል ባድማው ሁሉ ይለመልማል ኢትዮጵያ የሁሉ ምደር መፅናኛ ትሆናለችና ስፍራ እስከሚጠብ የትንሳኤው ሙሸሮች የሚደምቁባት ትሆናለች ግዛቷም እጅግ ይሰፋል መካን ሆንኩ ሁሉን አጣሁ እነደ ጠላት ተቆጠርኩ ልጆቼም ጠፉ ብላ ተስፋ የቆረጠችው ኢትዮጵያ ከመላው ዓለም ሁሉ የሰው ዘር እንደ አዲስ በተዋህዶ ተወልዶ ለክብሯ ጌጥ ይሆናል ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል እነሆ እጄን ወደ አሕዛብ አነሳለሁ ዓላማዬንም ወደ ወገኖቼ አቆማለሁ ወንዶች ልጆችሽንም በብብታቸው ያመጡአቸዋል ሴቶች ልጆቸሽንም በጫንቃቸው ላይ ይሸከሙአቸዋል ነገስታትም አሳዳጊ አባቶችሽ ይሆናሉ እቴጌዎቻቸውም ሞግዚቶችሽ ይሆናሉ ግምባራቸውንም ወደ ምድር ዝቅ አድርገው ይሰግዱልሻል የእግርሽንም ትቢያ ይልሳሉ እኔም እግዚአብሔር እንደሆንሁ ታውቂአለሽ ቃሉ እግዚአብሔር እጄን ወደ አሕዛብ አነሳለለሁ ኣላማዬንም ወደ ወገኖቼ አቆማለሁ ሲል በመልካሙ ዘመን በመጠገኛው ዘመን አህዛብን ወደ ኣላማው ወደ እውነት መገለጫው ወደ እሚከብርበት ምድር ወደ ኢትዮጵያ የሚጠራበት እንደሚሆን ያመለከታል እኔንም በመተማመን የሚጠባበቁ አያፍሩም ቃሉ እኔንም በመተማመን የሚጠባበቁ አያፍሩም በውኑ ወገኖቼ የዚህን ቃል አንድምታ በሚገባ ታስተውላላችሁን አዎን ሕሊናው ያልተከደነ ማስተዋሉ ያልተጋረደ ይረዳል በዬ አምናለሁ ኢትዮጵያ የተዋህዶ ኦርቶዶክስ እምነት ምድር በእግዚአብሔር የተወደደች እምነትን ያፀኑ ወገኖች ምድር ፈጣሪዋን አዳን ታዳጊዋን መድሃኒያለምን እናቷን ድንግልን ለረጅም ዘመናት እንደተገባላት ቃል ኪዳን ታምና ተስፋ አደርጋ ስትጠባበቅ ኖራለች አባቶች እናቶች ይህንን እውነት ለልጆቻቸው አውርሰው በተስፋ ተሳልመው ወደ እረፍታቸው ሄደዋል የእግዚአብሔር ቤተሰቦች የድንግል ልጆች ታላቁ ነብይ ኢሳኢያስ የኖረው ከጌታችን መወለድ በፊት ነው ስለ ኢትዮጵያ ታላቅነት ወደፊት ስለሚጠብቃት የፀና ታላቅ ተስፋ ከልኡል ተገልጦለት እሱም የአምላኩን ቃል ኪዳን በትንቢት መፅሐፉ አስፍሮልን አልፏል ሰአቱ ሲደርስ እነሆ እግዚአብሔር ቃሉንና ሚስጥሩን እየገለጠ መጣ ። አይኑን በጨው ያጠበ አፍረት የማይሰማው ውሸትን እንደልብስ ያጠለቀ ማጭበርበርን ማታለልን እንደስልትና እውቀት አእምሮው የተቀበለ አፉ ቅቤ ልቡ ጩቤ እንደሚባለው አይነት መሪ ለኛ መጥፋት የሚተጋው ዲያብሎስ ተከሎብን ስንት የኢትዮጵያ ድሃ ስለ ዘሩ ስለ ተዋህዶ እምነቱ ተፈጨ ስንት ቤተ ከርስቲያናችን ፈረሰ ተቃጠለ ስንቱ ተሳደደ ስንቱ የአረብ መጫወቻ ሆነ አገራችንን ለማፍረስ ስንት ጥረት ተደረገ የጥፋት ሁሉ ማእከል ኢትዮጵያ ለምን ሆነች ግልፅና የማያሻማ ነው የቀደመው እባብ ዘንዶው ሃሰተኛው ነብይ ተጠዋሪዎች ሕልማቸውንና ሩጫቸውን የሚያጦፉት እግዚአብሔር ሃይልን ያስታጠቃቸው የሥላሴ ባሮች የሚነሱት ከዚች ከድንግል ርስት ኢትዮጵያ ስለሆነ ነው የጠላታችን ሞትም ከነዝግንትሉ መጠረጉም የታወጀው ከዚች እጅግ አብዝቶ ከሚጠላት ኢትዮጵያ ነው ኢትዮጵያ የተወደደች የተመረጠች በዘመን ጉዞዋ አምላኳን ያከበረች ያንንም አምልኮ ከልቡ የሚፈፅም ሕዝብ በውስጧ እስከዛሬ ይዛ የዘለቀች ናት ይህ እውነት ይህ ብርሃን ዲያብሎስን ያለ እረፍት የሞት መርዶውን ተሸከሞ እንዲዞር አድርጎታል ኢትዮጵያ የሥላሴ የከብራቸው መመሥገኛና መገለጫ ምድር ናት ይህን ስንል ምን ማለታችን ነው አዎን አምላካችን ስላሴ የፍጥረት ሁሉ አስገኝ ፈጣሪ የምድሩም የሰማዩም የሚታየውም የማይታየውም ረቂቅ ፍጥረት ሁሉ ፈጣሪ በፈቃዱ ሁሉን ያፀና እኛንም ወዶንና ፈቅዶ በአምሳሉ የፈጠረን ጌታ በሰማይ ሁሉም ፍጥረት ያላማቋረጥ ያመሰግነዋል ሴትም ቀንም ምድርም ልታመሰግነው ይገባታል በላይዋ ያለ ፍጥረት ሁሉ ሲያመሰግን ሰው ብቻ አምፆ ቆሟል ይኸውም በሰማይ ከብሩንና ማእረጉን በገዛ ትእቢቱ የጣለው ዲያብሎስ ወደ ምድር ስለተጣለ ሰው ደግሞ ይሕን በፈጣሪው ያመፀውን ክፉ ጠላት ከመካድና ከማውገዝ ይልቅ ፈጣሪውን ከዶ የሱ ተገዥ ሆኖ በመገኘቱና ቢመከርም ቢገሰፅም አልሰማ ስላለ ብርቱ ፍርድ ሊጠርገው እነሆ በደጁ ደርሶአል ይህ ከተፈፀመ በኋላ የተዋህዶ እምነታችን አሸንፋ እንደ ፀሐይ ስለምታበራ እግዚአብሔር የአብርሃሙ ሥላሴ ድንግል እናታችን ቅዱሳን አባቶቻችን እናቶቻችን ሰማእታት ቅዱሳን ሁሉ የሚነግሱባት ዓለም የግድ ትፈጠራለች መሪዋም እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ይሆናል እንደማያቋርጥ ጅረት የልኡል ስም ሌትም ቀንም ይመሰገናል ይከብራል የስላሴ ክብርም ምድርን ይከድናል አገልጋይ ባሮቹ ሁሉ የወደዳቸው ከታላቁ መከራ ያወጣቸው ልጆቹ ነጭን ልብስ ለብሰው አብረውት ይከብራሉ ይህ እውን ይሆናል ለዚህም ነው ከላይ ያለውን ቃል አስቀድመን የምናነሳው በሁሉም ነገራችን ላይ የምናፀናው ኢትዮጵያ ርስተ ድንግል ማሪያም ናት አዎን ቅድስተ ቅዱሳን እናታቸን በሰማይም ከብሯ የላቀ የመድሃኒተ ዓለም እናት ንግሥት በምድርም ንግስት የተወደደቸው ኢትዮጵያም ልኡል አከብሮ የሰጣት የሷም የከብር መገለጫ ናት ዓለም ሁሉ ያለሷ ምልጃና እናትነት የማይድን መሆኑ በግልፅ የተመሰከረበት መሆኑን የሚያረጋግጥ ስላሴ በረከትን ምህረትን ጤናና እድሜን ሁሉ የሰጠው በሷየፍቅር ምልጃ መሆኑን ያወቀ ትውልድ ስለከበረ ይህ አሸናፊ ትውልድ ደግሞ የተዋህዶ አርበኛና ሲጠራትም እምዬ እናቴ የሚላት መሆኑ ከብሯን በሚገባ ጠንቅቆ ስላወቀ መሆኑን ከላይ ያለው ቃል ያረጋግጥልናል ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን ናት አዎን ናት ዓለም ንቀህ ነበር ተዋህዶን ንቀህና አቃልለህ ነበር የታመነቸቱን እምነት ሃዋርያት ነቢያት በደማቸው በአጥንታቸው የተፈጩላትን እምነት ልኡል የወደዳትን ያከበራትን እምነት ተዋህዶን ጠልተህ ተዋግተህ ነበር ጠላታችን ዲያብሎስ ሁሉን ምድር ብትቆጣጠርም ኢትዮጵያን የተዋህዶን መሰረት ብትፈጫትም ልትጠፋልህ አልሆነም በመሆኑም ባነደድከው የእሳት ደጅ በፅናት ቆማ አምላኳን ተማምና ይህን ሁሉ ዘመን በመዝለቋ አሸናፊ ሆናለች ዓለም ሁሉ በምርኮ ተሰጥቶአታል በፅናቷ ለዓለም ብርሃን እንድትሆን ልኡል ከመረጣት በእኔ መረዳት እንኳን ዓመታት ተቆጥሮአል ስለዚህ ይህ እውነት ይታወቅ ዘንድ ዘወትር በሁሉም ድርጊታችን እንገልፀዋለን ኢትዮጵያ የዓለም ገዢ ናት አዎን ናት ድል ያደረገቸው የኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ናት ወገኖቼ እግዚአብሔር ወደዚህ ምድር ፈጥሮ እንድንኖርባት እንድንመላለስባት በእንግድነት እንድንኖርባት ለሱ ለፈጠረን ባስቀመጠልን ስርዓትና የአምልኦከት ሕግ ታምና ዘመናትን በሞት ጥላ ውስጥ ፀንታ በመገኘቷ በልኡል ዘንድ አስወደዳት አስከበራት አሸለማት በመሆኑም ዓለም በምርኮ ተሰጣት ኢትዮጵያን ማእከሏ አድርጋ በኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ መንግሥትነት ዓለምን ሁሉ ትገዛለች ከላይ የተገለፀው እውነት በዲያብሎስና በሚነዳቸው ጭፍሮቹ መቃብር ላይ እውን ይሆናል ይህ በመሆኑ ይህን እውነት በሚገባ ስላወቀና ስላረጋገጠ ዲያብሎስ ከነምንዝሩ ታውኮአእል ይህ ደግሞ ግድ ነው መፈፀም አለበት የእግዚአብሔር እውነት ነውና ይፈፀማል ዲያብሎስና ምንዝሩ ወደመቃብሩ የእግዚአብሔር ሕዝብም በድል አድራጊነት ወደ ትንሳኤው ዓለም መሸጋገር ግድ ይሆናል ማለት ነው ይህን ለማስቀረት ዲያብሎስ የቀደመው እባብ ዘንዶው ሃሰተኛው ነብይ አለኝ የሚለውን በክህደት የገነባውን እምነቶች መናፍቅ ካቶሊክ እስላም ምሁር የኤሺያው የጣኦት እምነት ወዘተ በሙሉ የማስተባበል እንዳይሰማ ማድረግ ሌሎችንም ይጠቅሙኛል ያለውን ዘዴ በሙሉ ያንቀሳቅሳል በዚች ምድራችን ለዲያብሎስ ፍላጎት ለሆዱ ነፍሱን ያልሸጠ የለምና የሚበዛው በዚህ አባዜ የተለከፈ ነው የሚታዘዘው ስለሞላለት ነው ይህን ደሞ የግድ ያደርጋል በመሆኑም እግዚአብሔር በምድራችን ላይ ፈቃዱንና ትእዛዙን የሚያስፈፅሙ ባሮቹን መርጦ ወድዶ አከብሮ እንዲሁም ቀብቶና ሹሞ ጨርሶአል ለዚህ ኣላማው የተመረጡት ምርጥ እቃዎቹም ይህንን አውቀውና ተረድተው በየባእታቸው ተቀምጠዋል የሚሠጣቸውንም ትእዛዝ በመጠባበቅ ላይ ናቸው ሁላቸሁም እንደምታውቁት መድሃኒያለም አባታችን ሃዋሪያትን ራሳቸውን ቸለው እንዲሰማሩ ለማድረግ በወሰነና እሱም ወደአባቱ ቀኝ ሊያርግ ሰአቱ በደረሰ ጊዜ ለሃዋርያት እነዲህ ነበር ያላቸው ከእየሩሳሌም ሃይልን እስከትቀበሱ ድረስ እንዳትንቀሳቀሱ ሃይልን ትለብሳላችሁ እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ አፅናኙን አስተማሪውን እልከላችኋለሁ ነበር ያለው ዛሬም የተቀቡት የተሸሙት የእግዚአብሔር ቃዳማይ አገልጋዮች ይህንኑ ትእዛዝ አከብረው እየተጠባበቁ እንዳለ ሁልህም የሰው ልጅ እወቅ ። ይህን የንጉሠ ነገሥት ቴዎድሮስን ምንነትና ሁኔታ የተመለከተውን ርእስ ስናጠቃልል በመልእከት በመጋቢት ቀን ዓም ከገፅ ከዛሬ ዓመታት ጀምሮ ተገልፆአል ይሁን እንጂ ላላስተዋለውም ላላነበበውም ዛሬ ደግሜ ገልጩዋለሁ እንኳን ስለ ንጉሠ ነገሥት ቴዎድሮስ ስለ ሁሉም ስርአተ አገዛዝ በግልፅ በዚሁ መልእከት ተገልፆአል ዓለም ግዛተ አስተዳደር ገዢ ንጉሶችም እንደሚኖሩ አንድ ንጉሠ ነገሥት ንጉሦች በተለያየ ከፍተኛ የአገልግሎት ስፍራ እነደሚሰየሙ ዛሬም ላረጋግጥላችሁ እወዳለሁ ሁሉም መንግሥታት ሁሉም ቀዳማይ እረኞች አባቶች ማእከላቸው መቀመጫቸው መንበራቸው እዚህ ኢትዮጵያ ይሆናል መአከላቸውም እዚህ ይገነባል ዓለምን የምትመራው ኢትዮጵያ የተወደደች የተባረከች ምድር የመፅናኛ አገር ትሆናለች ዓለም ለኢትዮጵያ ይገዛል ይገብራል በብርሃናዊ አገዛዚ ጥላ ውስጥ ያርፋል ኢትዮጵያዊነት በታላቅ መንፈሳዊ ተጋድሎ የሚጨብጡት ታላቅና ውድ ዋጋ የሚያስከፍል ስጦታ ይሆናል ንጉሠ ነገሥት ቴዎድሮስ ኢትዮጵያዊ የተዋህዶ ኦርቶዶክስ ልጅ ነው በመልእከቶቹ ሁሉ እንደተናገረው ድሃ ጎስቋላ ሊቅ ያልሆነ ምናምንቴ ሰው ነው ስለሱ መመረጥ የታወኩ ነውም ብለው ለመቀበል የተቸገሩ እንዳሉ ግልፅ ነው በቁጥር ቀላል ያልሆኑ በብዙ ምከንያቶች እራሳቸውን ቴዎድሮስ ነን ብለው አምነው የቆሙ ሰዎች አሉ ይህ ምንም አይደለም ሁሉ ወደፊት ስለሚገለጥ ወደ ብርሃንም ስለሚወጣ እንደዚህ ያሰቡበትንና ያመኑበትን መንገድ ስለሚገለፅ ብዙም ከዚህ በላይ መግለፁ ወቅታዊ አይሆንም ንጉሠና ሌሎችም አባቶች እዚሁ ኢትዮጵያ ውስጥ ነው ያሉት ከዋናው ከተማ ጀምሮ በሁሉም የአገሪቱ ከልል በተለያየ ጉዳይ እየተንቀሳቀሱ ሁሉንም ድርጊት ይከታተላሉ በመገለጡ ሰአት በቀዳማይ ምክትልነትና በምከትልነት በግራና በቀኝ የሚሆኑ በንጉሥ ማእረግ ያሱ ዛሬም አብረውት በሥራው ሁሉ እያገዙትና አብረውም እየሰሩ ነው ሌሎች የሚሆኑ በንጉሥ ማእረግ ያሉ በየባእታቸው ሆነው በእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ሕብረትና አንድነት በሁሉም እያገዙ የሚገኙ ናቸው ሁሉም ሊያውቀው የሚገባው ቢኖር ዘመናዊ መገናኛ እስካለ ድረስ በቴሌግራም የዮሐንስ ራእይ ቻናል ላይ ስለሁሉም ሁኔታ በቀጥታ የሚገለፅበት ይሆናል የንጉሠ ነገሥቱም የንጉሦቹም ድምፅ የምትሰሙበት የሚገለጥበት ነው ከዚህ በተረፈ በኢትዮጵያ የአለም ብርሃን መልእከታት በግልፅ የምታገኙት ነው ቴሌግራሙም እስካለ ድረስ ነው የሚያገለግለው ከዚህ ውጪ የሚመጣ ነገር የለም ተስፋ የምታደርጉት የኢትዮጵያ ትንሳኤም ሆነ የንጉሠ ነገሥት ቴዎድሮስና አብረውት የሚገለጡት ንጉሦች እንዲሁም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ታላላቅ አባቶች መላውን ዓለም በተዋህዶ እምነት የሚመሩት በይፋ የሚገለፅበት የሚታወቅበት ይኸው መንገድ ብቻ ነው ከዚህ በዘለለ ሌላ እውነት አለን ካላችሁ በርቱ ቀጥሉበት እንላለን ዳኛው በሰማይ በመንበሩ ሆኖ ሁሉንም ስለሚመለከት እንደየታመንበት ፍርዱም ትእዛዙም አብረው ይገለጣሉ በሌላ በኩል እንደ እውነቱ ከሆነ እኔን ለምትቃወሙ ቅሬታም የለብኝ እኔ ዛሬም ነገም የምለው የማምነው የምረዳው አምላኬም ያስተማረኝ እውነትና እውነትን ብቻ መግለፅ ነው ስለዚህ እኔ ከሁሉ የማንስ ነኝ በሁሉም ገፅታ ከኔ ትበልጣላችሁ ብዬ አስባለሁ ግን በምን መስፈርት እኔን እንደመረጠ እኔም ስለማልረዳ እናንተ ቅር የተሰኛችሁ ሁሉ መድሃኒያለምን ድንግልን ጠይቁ መልስን ታገኛላችሁ ይህን ያልኩት በዚህ ምከንያት እንዳትሰናከሉ በማሰብ ነው ንጉሥ ዳዊትን ልኡል ሲመርጠው ታላላቅ ወንድሞቹን እንዳላስደሰተ ሁሉ ሳሙኤልንም ግራ አጋብቶአል ጌታ ግን ለሳሙኤል መልስ ሰጥቶታል መልሱም እግዚአብሔር ልብን እንደሚያይ ውጪያዊ ገፅታን እንደማይመለከት አረጋግጦለታል ነቢያትን በተለይም ሃዋሪያትን ጌታ የመረጠው ከተናቀው ሥፍራ እንደሆነ ሁሉም የሚያውቀው ነው በሥራዬ ለእግዚአብሔር ምንም የሠራሁት በምግባሬም ያስደሰትኩበት ሥራ የለኝም በአንድ ነገር ብቻ አስቦኝ ይሆናል ብዬ እገምታለሁ እሱም የፈጠረኝን አምላኬን ከከፋው ሃጢያቴ ያዳነኝን እንደሰው የቆጠረኝን አምላኬን ውዳቂ ነው ብላ ያልተወችን እናቴን ድንግልን አብዝቼና በፍፁም ልቤ እወዳቸዋለሁ ሌላ የማውቀው ሰርቼ ያስደሰትኩብበት ምንም የለኝም እውነቱ ይህ ነው እንግዲህ ንጉሠ ነገሥት ቴዎድሮስ ማነው ለምትሉ ሁሉ ለወዳጅም ለጠላትም ግራ ገባን ለምትሉ ከላይ ምንነቱን በመጠኑ እንድታውቁት ለማድረግ ጥሬአለሁ ጊዜው ሲደርስ የሱንም የሴሎችንም ማንነት በግልፅ የምታዩበት ጊዜ ይመጣል መታገሥ ነው አንድ ነገር እርግጥ እንዲሆንላችሁ የምፈልገው ሁሉንም እውነት መገለፅም ቢሆን በራእይ ዮሐንስ ቻናል ላይ በልጃችን በተከፈተው ገፅ ላይ የምትሰሙት ይሆናል መልእከታቱም ሁሉ አንዱ የኛ መግለጫ መስመር ናቸው እነዚህም ሁሉ በመከራው ከብደት ቢዘጉ ሌላ መንገድ እናዘጋጃለን በዚያን ሰአት መነቃነቅ ቀርቶ መደበቂያ የሚያጣው ከሃዲው ትውልድ ይጨነቅ እንጂ ። ሰው በጦር በትጥቅ በውጊያ ተነስቶ እግዚአብሔር ለሕዝቦቹ የገባውን ቃል ኪዳን ለመፈፀም በራሱ የሥጋ ዝግጅት እግዚአብሔርን ሊረዳ አይቸልም ማለት እንደሆነ ልብ በል ለዚህ ምሳሌ የሚሆነን እንግለፅ እስራኤሎች በአመፁ ጊዜ የእግዚአብሔር ታቦት ዊዮንን ይዘው ከእግዚአብሔር እርቅን ሳይፈፅሙ ከፍልስጤሞች ጋር ውጊያ ገጠሙ በውጊያ ወቅት ታቦተ ፅዮንን ይዘው ዘምተው ነበር እግዚአብሔር ሊረዳህ የሚፈቅደው ስትታመንበት ቅድስናህን ስትጠብቅ ንስሐም ገብተህ ስለውጊያህም ፍቃዱን ጠይቀህ ቢሆን በእርግጥ ይረዳሃል ጠላትህንም ታሸንፋለህ ይህንን የሚያውቁት እስራኤላውያን ለተለምዶው ታቦቱን ይዘው ወጡ እንጂ ከጥፋታቸው አልተመለሱም ከነውራቸውም አልራቁም ብቻ በትእቢት ወጡ በፍልስጤሞች ተመቱ ታቦተ ፅዮንም ተማረከቸቾ ፅዮን በሄደቸበት ማንም እስራኤላዊ በሌለበት በፍልስጤሞች ጣኦት ቤት ቢከቷትም የነሱ ጣኦት እየወደቀ ሲሰግድ ፍልስጤሞች አዩ ይህም ብቻ አይደለም የፍልስጤምን ምድር በታላቅ በሸታና መቅሰፍት መታ ፍልስጤሞች ታወኩ ደነገጡ ታቦተ ፅዮንን ሊመልሱ ወስነው በሚያጠቡ ላሞች የሚጎተት ሰረገላ አዘጋጅተው ታቦቱን በዚያ አድርገው ወደ እስራኤል ምድር ሸኙ ታቦቷም ወደ እስራኤል ምድር ስትደርስ ይህ ሁኔታ በወቅቱ ለነበረው ንጉስ ዳዊት ዜናው ደረሰው በመንገድም ሰረገላውን የሚጎትቱት ላሞች ይፋንኑ ስለነበር ታቦቱን የሚጥሉት ያህል ይመስል ነበር በዚህ ጊዜ ነበር ኦዛ የሚባል ገበሬ ታቦቱን ሊደግፍ ወደታቦቱ እጁን የሰደደው ወዲያው የእግዚአብሔር መንፈስ ቀሰፈው ወገኖቼ እግዚአብሔር የስጋ ለባሸን ድጋፍ እንደማይፈልግ በዚህ ልንረዳ ይገባናል እኛ ድጋፍ እንጠይቃል ርዳታውን እንሻለን እንጂ ጌታ ከኛ የሥጋ ድጋፍ አይፈልግም እኛ ግን የሱን ድጋፍ ስንሻ ማድረግ ያለብንን ቅንነት በንስሐ የቀና ሕይወት በሱ የሚታመን ልብ ይዘን በፊቱ አርዳታውን ከጠየቅን ይረዳናል ራሳችንንም ለመከላከል እምነታችንን ለመጠበቅ አገራችንን ሰንደቃችንን ለመጠበቅ መብቱ አለን በግፍ ለሚዘምትብን ለሚዘርፈን አገራችንን እምነታችን የሚፃረር የሚያጠፋ ጠላት ልከ እንደጣሊያን ሲመጣ የፈጣሪን ድጋፍ በመጠየቅ ለመከላከል ልንቆም ይገባናል ዛሬ ነጭ ጠላት ባይመጣብንም እሱ ይዞብን የመጣውን ተግባር በውክልና የገዛ አገራችን ዜጎች እየፈፀሙና ለጠላት ግዳይ እየጣሉ በመሆኑ እንደ አቡነ ጴጥሮስ ልንዋጋ ይገባናል አቡነ ጴጥሮስ ጠመንጃ ይዘው ተዋጉ ሲያዙ በከህነት ሥልጣናቸው አወገዙ ስለእውነታቸው ደግሞ ሰማእት ሆኑ የኛ እምነት እንዲህ ናት ዛሬ ያለ ትውልድ አገሩን እምነቱን ሰንደቁን ሸጦ የበላ መናፍቅ ካቶሊክ እስላም የዲያብሎስ አጀንዳ ተሸካሚ ፈሪ የምላስ ጀግና ቀጣፊ ውሸታም አታላይ ዘረኛ ተብታቢ መተተኛ ነጭ አምላኪ በመሆኑ ዛሬ ለመጣው ፍርድ እርድ ሆኖ ቀርቦአል የሚገርመው እኛን ሊነቅፈን መሞከሩ እኛና የዛሬ እምነቱና አገሩን ሰንደቁን የጣለ ትውልድ በምን መስፈርት ነው በኛ ላይ ምላሱን የሚያላቅቀው ቤተ ክርስቲያንን ያፈረሰ ለዲያብሎስ አሳልፎ የሸጠ ፍርድህን ታየዋለህ በምላስህ በመለፍለፍህ ብዛት አትድንም ልበ አምላከ ያውቅሃል ስለዚህ ማንኛውም እውነተኛ የተዋህዶ ልጅ ስለእውነት ስለተዋህዶ እምነቱ ስለአገሩ ስለሰንደቁ ዘብ ሊቆም ይገባዋል ነጣ ጠቆረ ዜጋ ሆነ አልሆነ በእምነትህ በአገርህ በሰንደቅህ ላይ በጠላትነት ከዘመተ የተፈጥሮ መብትህ ነውና ልትከላከለው ትችላለህ ድሮ ትቤት ስንማር የእስፖርት መምህራችን አንድ አሸናፊ የሌለው ውድድር ያወዳድሩን ነበር ውድድሩ በሾርባ ማንኪያ ላይ እንቁላል ይቀመጥና የማንኪያውን እጀታ በጥርሱ ነከሶ መሮጥ ሲሆን ማንም ሰው እንቁላሉን በሰላም ሩብ መንገድ እንኳን ማድረስ አይችልም ይዞ የሚዘልቅ የለም ገና ትንሽ እንደሄደ እንቁላሉ ይወድቃል ይሰበራል ይህን ምሳሴ ያመጣሁት በአንድ ምክንያት ነው ሁሉም እንደሚያውቀው የዛሬው መሪያችን መናፍቅ እስልምናንም እንዲሁ የሚመስሉት ቁራጭ ኢትዮጵያዊነት የሌላቸው እጅግ አስመሳይ ተዋኝ የማይጨበጥ ሕልም ይዘው ያሉ እንደመለስ ዜናዊ ሥልጣኔን የሚያቆይ ዘዴ ብቻ ልከተል ብለው የሚደከሙ ሰው ናቸው ሥልጣናቸው በማንኪያ ላይ እንደተቀመጠው እንቁላል በጥርሳቸው ይዘው የሚሮጡት እንደሆነ እነሆ እያየነው ነው አይድከሙ እሩቅ አሳቢው ቅርብ ነው አዳሮ በቅርቡም የሚያዩት ይሆናል ያም ሲያማ ይህም ሲያማ ለኔ ብለህ ስማ እንደሚባለው ወያኔ ወደቀ ተፈረካከሰ አዎን እግዚአብሔር ሲፈርድ እንደዚህ ነው እርስዎ ፈቅደው ወደ ውጊያው አልገቡም ቢሆንሎት እየተለማመጡ ስልጣኖን አስጠብቀው ለመጓዝ ነበር እነሱ ግን በግድ ጦርነቱን አመጡሎት ይኸው መከረኛ አማራ የሚጠሉት ስለ እምነቱ ስለአገር ወዳድነቱ ስለሰንደቁ የጸና ዜጋ ስለሆነ ብቻ የተገፋው ሥልጣኖን ለጊዜውም ቢሆን ታደጎት ነገም ሌላው አደጋ መጥቶአል ከኢትዮጵያ ከተዋህዶ እምነት ከሰንደቋ የተጣላ አይጠራጠሩ በውርደት ይሰናበታል ይህንንም ደግሞ ልቦ የሚያምንበትን ልኡል እንደሚያውቅ ካልናቁት በስተቀር ይረዱታል ሁሉም ከሚያውቀው ጮሌ ምላስዎ ተመስርቶ የሚመጣ ውሳኔ የለም በልቦ በሚያመላልሱት እምነቶ ላይ ተመስርቶ ዋጋ የሚከፍሉበት ይሆናል ትእቢትና ከፋት ከህደትና ንቀት ዘረኝነትና ሴራ ከሥልጣን ጋር ሲደመሩ በዚህ ለሚሄድ ሰው የሚጠፋው ወዲያው ነው ብለን እናምናለን ይህ ደግሞ የእግዚአብሔር ቅን ፍርድ ነው በአሁኑ ጊዜ አከራካሪ ሆኖ እየተነሳ ያለ አንዳንድ ነጥቦችን ለማንሳት እንወዳለን በ ዓ ም በኢትዮጵያ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ቤተ ከርስቲያን ውስጥ ከወቅቱ የፖለቲካ ለውጥ ጋር የመጣ አዲስ ነገር ተፈጥሮ ነበር ይኸውም በወቅቱ የቤተ ከርስቲያኗ ፓትሪያርክ አባ መርቆሪዮስ በመንግሥት በወያኔ ትእዛዝ ከመንበረ ሥልጣናቸው ተባረው አገር ጥለው ሲሄዱ በትእዛዝም በማስፈራሪያም አባ ጳውሎስ ከውጪ ተጠርተው መጥተው የፓትርያርክነቱን ስልጣን ጨበጡ ስልጣናቸውን ካደላደሉ በኋላ የቀደመውን የአባቶችን ድንበር በመጣስ የቤተ ከርስቲያንን የሲኖዶስ መመሪያ ህግን አፍርሰው በእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ፈንታ እራሳቸውን በመሾማቸው ሲኖዶሱ ተጠሪነቱ ለእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ነው የሚለውን ሽረው ሲኖዶሱ ተጠሪነቱ ለእሳቸው ለፓትሪያርኩ እንዲሆን አደረጉ ይህ ሕግ ዛሬም ሳይሻር በሥራ ላይ አለ ። መግቢያ በዚህ ምድር ላይ ለረጅም ዘመናት በሺዎች የተቆጠሩ ጊዜያት በመንግሥትነት የዓለምን ሕዝብ ሲነዱ ሲገዙ የነበሩ ነገሥታት ለሥልጣናቸው ግዛቴ ለሚሱት በመቆም በአብዛኛው ለዲያብሎስ ሃሳብና እቅድ በመገዛት ሲጨፈጭፉ ሲዋጉ ሲገድሉ ሲጋደሉ ኖረዋል ይህ ሁሉ እየሆነ ዛሬ ላይ ደርሰናል በዚህ ሁሉ ሂደት ውስጥ ከጥቂት የእግዚአብሔር አገልጋይ ገዢዎች በስተቀር ሁሉም መንግሥታት የእግዚአብሔርን ሕዝብ ቤተ ከርስቲያንን እውነተኛ እምነትን ሲያጠፉ ሲገሉ ሲያስገድሉ ሲጨፈጭፉ ኖረው ታሪከ ሆነዋል በእግዚአብሔር ዘንድ ዛሬ በገነት ያሉ ቅዱሳን ሰማእታት ስለፈሰሰው ደማቸው ሁልጊዜ የእግዚአብሔርን ቅን ፍርድ እየጠየቁ ቆይተዋል አሁንም እየጠየቁ ነው ጌታም ይቆዩ ፅዋው ይሙላ ብሎ በቆይታ አስቀምጦአቸዋል ዛሬ ግን ፅዋው ሞላ ጌታም ቅን ፍርዱን ዛሬ በዚህ መልእከት ገለፀ በዚህም መሰረት የአለም የምናየው ገፅታዋ በውስጧም ያለው ይዘት በዋናው ተዋናይ የሰው ዘር ከፉና የረከሰ የማይጠገን ጥፋት ምከንያት ፍፁም እንዲለወጥ የነበረው እንዳልነበር እንዲሆን በተለይም ሰው የዘራው የሃጢያት የከፋትና የትእቢት የከህደት አዝመራ ምድርን ፍፁም ስላበላሸ በእሳት እንዲጠረግ ተወሰነ በምትኩም መላው ዓለም በኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ መንግሥት ሥር እንድትገዛና ለእግዚአብሔር ሕዝቦች የተፈቀደው በሃዋሪያው ዮሐንስ ራዕይ ም የተጠቀሰው በምድር ላይ ይፈፀም ዘንድ የተነገረው ለሺ ዘመን የመፅናናት ጊዜ እውን እንዲሆን ተወሰነ ዛሬም እያየን ያለው ያላባራው እንዲያውም ታይቶም በማይታወቅ ሁኔታ የእግዚአብሔር ሕዝቦች ፍጅት ፅዋውን እንዲሞላ ካደረጉት ምክንያቶች የሚጨመር ሆኖአል ስማ የሰው ዘር ። ከላይ እንደተገለፀው ይህ አዋጅ ምድራዊ ገዢዎችህ ካለማመዱህ በፍጹም ይለያል በምን በምን ይለያል በመጀመሪያ የአዋጁ ባለቤት በሥልጣኑ ያወጣው አካል ምድርና ሰማይን የዘረጋው የፈጠረው ሃያሉ እግዚአብሔር ነው አዋጁን እንዲገልፁ እነማን ታዘዙ አዎን የታመኑ ባሮቹ ብርሃኑን በቅርብ ሲፈነጥቅ የ ምታየው ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊው መንግስት የሚመሩት የሥላሴ ቀዳማይ ባሮች በፊርማቸው በደማቸው አፅድቀው አተሙበት የኛ አዋጅ ይለያል ከለመድከው ጋር አይመሳሰልም ያልንህ በዚህ ነው አንተና መሰሎችህ የምታውቁት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በመንግሥታት የሚታወጅ ሃይልና ጉልበት ያላቸው በጦር ሃይል ፍላጎታቸውን ለመፈፀም የሚችሉበትም የሚያደርጉትም ነው ከላይ እንደገለፅኩት የኛ ይለያል ከማታየው ከማትዳስሰው ከፈጠረህ ከእግዚአብሔር ፈቅዶም ፈጥሮም በዚች ምድር እንድትኖር ከፈቀደልህ የወጣ አዋጅ በመሆኑ ይለያል የሚያኖርህም በቃ ካለ የሚወስድህም በሁሱ ነገር ላይ በሞትም ጭምር ላይ ሥልጣን ያለው አምላከ ያፀናው አዋጅ ነው እግዚአብሔር እስራኤላውያንን ከግብፅ ምድር ከፈርኦን የጭካኔ አገዛዝ ቃል በገባው መሰረት ነፃ ሊያወጣቸው መጣ ቃሉን አከባሪው ልኡል በታመነ ባሪያው አማካኝነት እስራኤላውያንን ነፃ ለማውጣት ሲንቀሳቀስ የላከው ሙሴንና አሮንን ነበር ይሁንና በተከታታይ ከአሥር ያላነሱ መቅሰፍቶች በግብጽ ሕዝብ ላይ ሲወርድበት ፈርኦን ልቡን አደነደነ እንጂ አልሰማም የእግዚአብሔርን ቃል በሙሴ በኩል ሲናገር ሕዝቤን ልቀቅ ያገለግለኝ ዘንድ ነበር ያለው በእንቢታው የፀናው ፈርኦን በተደጋጋሚ በትእቢቱ ቢገሰልም የመጨረሻው ከፉ አስደንጋጭ ቁጣ መጣ የግብፅ ምድር በኩራት ሁሉ የሰውም የእንስሳውም በሞት ተከደነ ራሱ የፈርአንም ቤት ሞት ነገሠበት ያኔ መቋቋም ያቃተው ፈርኦን ወርቅና እንቁን ገብሮ እስራኤላውያንን እጅግ ፈርቶ ተንቀጥቅጦ ለቀቀ ዛሬም እግዚአብሔር ደጋግሞ በተለያዩ ቅጣቶች ዓለምን ቢመከር ቢገስፅ ሕዝቤንና የምወደውን የተዋህዶ ኦርቶዶክስ እምነት ከጨበጠው ሕዝቤ ጋር ያገለግለኝ ዘንድ ልቀቅ ብሎ በባሪያው በኩል አመታት ላላነሰ ጊዜ ደጋግሞ እርምጃ በመውሰድ ፈቃዱን ግልፅ አደረገ ነገር ግን በመላው ዓለም ስሩን የተከለው ዲያብሎስ ሁሉንም ዓለም ሁሉንም የአዳም ዘር በቁጥጥሩ ሥር ስላደረገ አልሰማም ኢትዮጵያን ተዋህዶ እምነትን አልለቅቅም አለ ጭራሽም መከራዋን እጅግ አከበደ በመሆኑም ዓለም ያላየውን ያልሰማውን ይሆናልም ብሎ በፍፁም በሕልሙም የማያየውን መከራ እነሆ ተጭኖ መጣ በዚህም መሰረት እነሆ ከፀባኦት ትእዛዝ ወጣ አዋጁ ምን ያስፈፅማል ። ይህ አዋጅ በመላው ዓለም ያለው የአመፃ ትውልድ ሁሉ እግዚአብሔርን የካደ የማይሰማ የማይለማ ትውልድን የሚያስወግድ ሲሆን በምትኩም ለሥላሴ የታመነችው እምነት ተዋህዶና በሷ ሥር ሆነው ታላቅ መከራና ስቃይን ለብዙ ዘመናት የተቀበሱትን በፈጣሪያቸው የታመኑትን ምድርን እንዲወርሱ እንዲተከሉ ያደርጋል ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን ትሆናለች ምድር ከዚህ በታቸ ባሉ የከበሩ የኪዳኑ ቃሎችና በአረንጓዴ ቢጫ ቀዩ የቃል ኪዳን ሰንደቅ ትሸፈናለች የሚከብሩት ቃሎች ኢትዮጵያ የሥላሴ የከብራቸው መገለጫና መመሥገኛ ምድር ኢትዮጵያ ርስተ ድንግል ማርያም ኢትዮጵያ የአለም ብርሃን ኢትዮጵያ የዓለሙ ገዢ እነዚህ ሃይለ ቃሎች በየትኛውም የምድር ገፅታ ላይ ከፍ ብለው ይነግሳሱ ይከብራሉ የእግዚአብሔር ስም ያለማቋረጥ በምድር ሁሉ ላይ ይመሰገናል እንዲሁም ድንግል ቅዱሳን ሊቃነ መላእከት ቅዱሳን ሰማእታት አባቶቻችን እናቶቻችንም እንዲሁ ይከብሩባታል አዋጁ ከየት ይመነጫል ። ይህንን አዋጅ ያስፈፅሙ ዘንድ እጅግ የከበሩት ቅዱሳን ሊቃነ መላእከት ሀ ሊቀ መላእከት ቅዱስ ሚካኤል ለ ሊቀመላእከት ቅዱስ ገብርኤል ሐ ሊቀ መላእከት ቅዱስ ሩፋኤል መ ሊቀ መላእከት ቅዱስ ፋኑኤል ሰ ሊቀ መላአከት ቅዱስ ራጉኤል ረ ሊቀ መላእከት ቅዱስ ኡራኤል ሠ ሊቀ መላእከት ቅዱስ ሳቁኤል ሸ ሊቀ መላአከት ቅዱስ አፍንንኤል ቀ ሊቀ መላእከት ሰዳከኤል በ ሊቀ መላእከት ቅዱስ ሱርያል ተ ሊቀ መላእከት ሰላትያል ከነሠራዊቶቻቸው ሙሉ በሙሉ ምድርን ያጠፉትን በሃጢያት ባሕር ተነከረው ንስሐን ንቀው እግዚአብሔርን ከደው ምከርን ተግሳፅን ንቀው በትእቢት ተሞልተው በዲያብሎስ በቀደመው እባብ በዘንዶው በሃሰተኛው ነብይ ተማምነው እየተገሰሱ ያሉትን ነገሥታት ከነሕዝባቸው በታላቅ ቁጣ የሚጠረጉ ናቸው ግቡስ ምንድነው አዎን ግቡ ቀደምም ተገልጾአል አሁንም ግልፅ እንዲሆን እግዚአብሔር ከዘመናት በፊት ጀምሮ በስሙ የታመኑ ሕዝቦችን ይመለከትና በልቡም ሲያኖራቸው ቆይቶአል ከህገ ልቡና ጀምሮ በህጉም ዘመን አሁንም በወንጌሉ ዘመን በታላቅ ፈተና የፀናችውን ተዋህዶንና የፀኑ ሕዝቦቿን ወደደ መረጠ አፀደቀ አከበረም በመሆኑም ዓለምን በሙሉ በምርኮ ለዚችው ለተናቀቸው ኢትዮጵያ ለከበረችቸውም የኢትዮጵያ አርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ከርስቲያን ሰጠ በመሆኑም ይህ ይፈፀም ዘንድ ግድ ሆነ ግቡም ይኸው ነው የኢትዮጵያ የኣለም ብርሃናዊ መንግሥት በመላው ዓለም ላይ ማንገሥ ነው ለትንሳኤው ዘመን የተመረጠውን ስንዴውን ከገለባው መለየት ገለባውን ለእሳት መስጠት ለቀደመው እባብ ለዘንዶው ለሃሰተኛው ነብይ የሰገዱትን ያመለኩትን ምልከቱን የተቀበሉትን ወደ ሲአል እንዲሰናበቱ ማድረግ ነው ኢትዮጵያ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ውስጥ አገራችን ኢትዮጵያ ቅድሚያ ነፃ የምትወጣ አገር ናት በመሆኑም የሚወሰደው እርምጃ ፈጣንና ቶሎ የሚፈፀም ነው ያለው የኢትዮጵያ መንግሥትም በዚህ አዋጅ መሰረት ተሰናብቶአል በቀደሙት መልእከታት የታዘዘው ቅጣት ሁሉ ይፈፀምበታል አፍሪካ እንዲሁ እንደ ኢትዮጵያ ከሚፈጠረው ሁኔታ ጋር አብራ ትፀዳለች በቅድሚያም የኢትዮጵያ አካል መሆኗ ይረጋገጣል መካከለኛው ምሥራቅም እንዲሁ በተፃመር ይፀዳል ይጠረጋል በከፊልም የኢትዮጵያ አካል ይሆናል በኢትዮጵያም ሆነ ወደ ኢትዮጵያ በግዛትነት የሚካተቱ የአፍሪካ አገሮች በመላው ዓለም እንደሚፀናው አዋጅ በኢትዮጵያም የፀና ይሆናል ያለኢትዮጵያ የዓለሙ ብርሃናዊ መንግሥት ማረጋገጫ ሰነድ ማንኛውም እንቅስቃሴ የተከለከለና ወዲያው ለቅጣት የሚያበቃ ነው መንቀሳቀስ የሚቻለው ከኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ መንግሥት ማረጋገጫ በማግኘት ብቻ ነው በሁሉም የኢትዮጵያም የአፍሪካም የመላው ዓለም ሕዝብ ላይ የሚፈፀም ነው በመላው ዓለም ያሉ እንዲሁም በአገር ውስጥ የትጉሃን መማከርት የፅዋ ማህበራት ከዚህ ከኢትዮጵያ የዓለሙ ብርሃናዊ መንግሥት በሚሰጣችሁ መመሪያ መሰረትና ቀድሞም በተረዱት አግባብ በተሰጣቸው መታወቂያ መሰረት እየተንቀሳቀሱ መንፈሳዊ አገልግሎትን ይሰጣሉ የተቀረው ዓለም እነእንግሊዝ እነአሜሪካ መላው አውሮፓ መላው ኤሺያ መላው አፍሪካ መላው ላቲን አሜሪካ መላው አውስትራሊሲያና ዙሪያዋ ያሉ አገሮች በጠቅላላው መላው ዓለም በታላቅ መቅሰፍት በታላቅ ቁጣ በታላቅ እሳት ይመታል ይጠረጋል አንዳንድ ሃያል ነን የሚሉ አገሮች ከነካቴውም ከምድረ ገፅ ይጠፋሉ የሚፈሱት ቁጣዎች በምድር ላይ ምንን ያስከትላሉ በመላው ዓለም ባሉ ሁሉም አገሮች ላይ በብዙ መቶ እጥፍ የሚበልጥ በፈርኦንና በግብፅ ሕዝብ ላይ የነገሰው ሞት ዛሬም ባለው መላው የሰው ዘር ላይ ይነግሳል ሞት የማይነግሥበት አንድም ቤት ሥፍራና ቦታ የለም በግንባሩ ላይ ምልክት ካለውና በኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ መንግሥት በተሠጠው መመሪያ መሰረት ምልከቱን የሚጠቀሙ ከኛ ዘንድ የተመዘገቡ እኛ ባንመዘግባቸውም በእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ በየባእታቸው የተመዘገቡ ለአገልግሎት መታወቂያ የወሰዱ በጥቅሉ በእኛ ወገኖች ከተሰበሰቡ ካልሆነ በስተቀር ከሞት ጋር የማይገናኝ የለም ከታላቁ ቁጣ ፍሰት መጀመር ጀምሮ በመላው ዓለም በቤቱም በደጁም በውጪውም በምድሩም በጫካውም በገደሉም በተራራውም በዋሻውም በአየሩም በሰማዩም ሞት ይነግሳል ለጥፋት ሲተጉ የኖሩትን የምድር ሃይላት በሙሉ ይጠርጋል ያስጨንቃል ይጠርጋል ያሰቃያል አስጨንቆና አስጠብቦ ተለምኖም ይወስዳል ይህ ሁሉ በሰው ልጅ ላይ በምህረት ከታየው በስተቀር ይፈፀማል እንስሶችንና ተክሎችን አይጎዳም ከላይ እንደገለፅኩት ትሁት ቅን የዋህ ሰው ይድናል ማገኛውም ሰው በምህረት ከታየው በስተቀርና እንዲንቀሳቀስ ከተፈቀደለት በስተቀር ማንም ሆነ ማንም ለመንቀሳቀስ አይችልም ፈቃጁ ደግሞ ማነው ለሚለው የኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ መንግሥት መሪዎች ሲሆኑ የነሱ ፊርማ ያረፈበት መታወቂያ ወይም ደብዳቤ ያለው ሰው መንቀሳቀስ ይችላል ፈቃድ ለመጠየቅ ምህረት ለመጠየቅ እጅ ለመስጠት ለሌሎችም ጉዳዮች የኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ መንግሥትን መሪዎች እንዴት ማግኘት ይቻላል ለሚለው ደግሞ በመላው ዓለም የተቋቋሙ የትጉሃን መማከርቶች እንዲሁም የፅዋ ማህበር አባላትን ማግኘትና መጠየቅ ይቻላል እነሱ ከኛ ጋር የሚገናኙ ድልድዮች ስለሆኑ መፍትሄው ይህ ነው ቶዱ ማናቸውም የእግዚአብሔር ቤተሰቦች የተመዘገባችሁም ባትመዘገቡም በኛ ዘንድ የምትታወቁም እንዲሁም እግዚአብሔር ከሁሉ ከልሎ ደብቆ ያቆያችሁ ሁሉ ባላችሁበት ባእታቸሁ የኢትዮጵያን ሰንደቅ አረንጋዴ ቢጫ ቀዩን በደጃቸሁ መስቀል ግዴታ ነው አብሮትም ከስሩ የሚጠቀሱ የከበሩ የኪዳኑን ቃሎችን ፅፋቸሁ አብራቸሁ ትሰቅላላችሁ ስማችሁንና የተመዘገባችሁበትን ቁጥርም ታሰፍራላችሁ ላልተመዘገባችሁ እምነቱ አለኝ የምትሉ በኢትዮጵያ የአለም ብርሃን መልእከታት በእርግጥ የምታምኑበት በትከከል የተዋህዶ ኦርቶዶክስ ልጆች የሆናቸሁ በንስሐ እራሳችሁን ከአለም ጉድፍ የጠበቃችሁ በእምነት ልክ እንደተመዘገቡት አድርጉ ማን ያውቃል እግዚአብሔር ስለእምነታችሁ ስለቅን ልባቸሁ ስለ የዋህነታቸሁ ቀደምም ስለአለመስማታቸሁ እራርቶላችሁ መድሃኒያለም ድንግል ሊታደጓችሁ ይችላሉና በዚህ ምከራችን ይህ ነው ቃሎቹ ኢትዮጵያ የሥላሴ የከብራቸው መገለጫና መመሥገኛ ምድር ኢትዮጵያ ርስተ ድንግል ማሪያም ኢትዮጵያ የአለም ብርሃን ኢትዮጵያ የአለሙ ገዢ የሚሉ ናቸው በታላቁ የቁጣ ፍሰት በመላው ዓለም ያለ ማናቸውም የትራንስፖርት አውሮፕላን መርከብ መኪና የእንስሳም ማጓጓዣ ሁሱ አገልግሎት በሙሉ ይቆማል ቢንቀሳቀስም ወዲያው ይጠረጋል ማናቸውም ማምረቻዎች ፋብሪካዎች አገልግሎት ሰጪዎች የጤና ተቋሞች የግልም የመንግስትም ድርጅቶች መሥሪያ ቤቶች አለም አቀፍ ተቋሞች ድርጅቶች በሙሉ ይከረቸማሉ የሚጠፉትም ይጠፋሉ ለመንቀሳቀስም ለመስራትም ለሁሉም በመላው ዓለም የፀናው ያለመንቀሳቀስ ትእዛዝ ሲነሳ ብቻ ነው ለመንቀሳቀስ የሚቻለው ከኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ መንግሥት በሚሰጥ ጊዜያዊም ሆነ ቋሚ የፈቃድ ትእዛዝ ብቻ ነው ለመንቀሳቀስ የሚቻለው በኢትዮጵያ የሚተከለው የሚነግሰው ኢትዮጵያ የአለም ብርሃናዊ መንግሥት እዚህ በኢትዮጵያ በፈቀደው ጎጆ ወይም ማናቸውም አናሳ ቤት ሆኖ አመራሩን ውሳኔውን ትእዛዙን ፍርዱን ያከናውናል ቤተ መንግስት ያማረ ሕንፃ አያስፈልገውም ዓለም በእግዚአብሔር ፊት ኢምንት ብናኝ አቧራ እንደሆንክ በእርግጥ ታውቅና ትመሰከር ዘንድ በእኛ በድሆች በተናቅን በተጠላን እውቀትም ሃብትም ጥበብም ከብርም በሌለን ሃጢያተኛ ደካማ የመድሃኒያለምና የድንግል ልጆች ፊት ቀርበህ ትዳኛለህ ትታዘዛለህ ግዴታህንም ፈቅደህ ወይም ተገደህ ትፈፅማለህ ሁን የተባልከውን ትሆነለህ በኢትዮጵያ እንደመኖራቾን መጠን እኛንም ለማግኘት ሆነ ወይም በግል ጉዳይ ለመንቀሳቀስ ወደውጪም ለመውጣት ለመግባት የግድ መጓጓዣ ስለሚያስፈልግ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ብቻ በመላው ዓለም እንዲንቀሳቀስ ይደረጋል አየር መንገዱ ከኛ የተሰጠውን የቃል ኪዳን ምልከት ሰንደቁንም የቃል ኪዳን ቃሉንም በውጪ አካሱ ላይ በሚታይ መልኩ መለጠፍ አለበት ይህም ብቻ አይደለም ከኛ ዘንድ የተፈረመበትን ደብዳቤ መያዝ አለበት የሌሎች አገሮች የትልቆቹም የትንሾቹም አየር መንገዶች በሙሉ በራሳቸው አርማ ወይም ሰንደቅ መንቀሳቀስ አይችሉም በራሳቸው አገር ውስጥም መንቀሳቀስ አይችሉም ለመገልገልም ቢሆን የሚችሉት በኢትዮጵያ እየር መገገድ ብቻ ይሆናል የነሱ አየር መንገድ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሥር ሆኖ በሱው እየታዘዘ በሚሰጠው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ደብዳቤና የቃል ኪዳኑ ምልከት ብቻን በማድረግ መንቀሳቀስ ይችላል ታምኖበት ሲፈቀድለት ብቻ ነው ይህም የሚሆነው ፈቃጁም የኢትዮጵያ የአለም ብርሃናዊ መንግሥት ብቻ ነው በመላው ዓለም የአየር የየብስ የባሕር ጉዞና መገናኛ ሁሉ ይቆማል በማናቸውም የራሱ መንገድ መንቀሳቀስ አይቻልም ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact