Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي
  • قائمة القراءة
  • مختصر
  • كتاب مسموع
  • بحث
  • تحميل
  • myzon
  • تسجيل الدخول
  • تسجيل
English  አማርኛ  Français  العربية
كتاب اليوم

ነገረ ቅዱሳን.PDF


  • word cloud

ነገረ ቅዱሳን.PDF
  • Extraction Summary

የስሟ ትርጓሜ ወላዲተ አምላክና ምክንያተ ስሕተት በሆነው በሰይጣን መካከል የሚኖረውን ጠላ ትነት የሚገልጥ ነው ራዕ በዘፍ እንደተገለጸው ቀዳሚት ሔዋንን ምክንያተ ስህተት ምክንያተ ሞት በመሆኗ ሲወቅሳትና ሲከሳት የነበረው የሰው ዘር ሁሉ ምክንያተ ድኅነት ምክንያተ በረከት ወሕይወት የሆነች ዳግሚት ሔዋን አመቤታችንን ብፅአት አያሉ አመስግነዋታል ሉቃ ትዱስ ኤፍሬም በሐሙስ ውዳሴ ማርያም ላይ «በእንተ ሔዋን ተዐፅወ ጥኅተ ገነት ወበእንተ ሣፅፀርያም ድንግል ተርኅወ ለነ ዳግመ» በማለት አስገንዝቧል ሕመረ ኖኅየኖኅ መርከብ ኅና እንስሳቱ ከጥፋት ውፃ በሰራው ባለሶስት ክፍል መርከበ ድነዋልየፍ ፅ የላፍቶ ደብረ ትጉፃን ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤት መር።ዱ ዱባ ዱዓገ ቸስ ዱክ ባቹስ ኬን ቸቸ ከለክ በ ቐዔ ከአ ብ ከብዲጮ መጻ ዎመ ዲህ ለ ለ በ ሽሸነ ከ ዱዱዓክ ከ ዘ ከ በስቫ ብሼ ከበይ ክ የጌዴዎን ፀምር እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ለእስራኤል ዘነፍስ ምዕመናን የድህነት ምልክት ሆና ለመሰጠቷ ምሳሌ ነው ሀ የተዘጋጀች የሕዝቅኤል ምሥራቃዊት ደጃፍ ከዝ ላይ «ወደ ምስራቅም ወደሚመለከተው በስተውጭ ወዳለው ወደ መቅደሱ በር አመጣኝ ተዘግቶም ነበር እግዚአብሔርም ይህ በር ተዘግቶ ይኖራል » ። የጌታ ወንድሞች የተባሉት እነማን ናቸው።

  • Cosine Similarity

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የላደትቅዱስ ሚካኤል አና ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ሰንበት ትቤት ነገረ ቅዱሳን የመጀመርያ አመት ወሰነ ትምህርት የተዘጋጀ የርቀት መማርያ መጽሐፍ ነገረ ቅዱሳን የርቀት መማርያ ኛ መጽሐፍ ለበለጠ መረጃ የላደትቅፍስ ሚካኤል እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤከ ሰት ማውጫ ምዕራፍ አንድ ቅዱሳን ሰዎችጮ ወ ርመመመ መ መዳ ጸ ምዕራፍ ቅዱ ምዕራፍ ነገረ ቅዱሳን ሰዎች ራ የቅድስና ደረጃዎች መዓረጋተ ቅዱሳን ክብረ ቅዱሳን የቅዱሳን ቃልኪዳንና መታሰቢያ የቅዱሳን ሰዎች አማላጅነት አማላጅነትን የምንረዳባቸው መንገዶች የአማላጅነት አስፈላጊነት አ የቅዱሳን አማላጅነት በአፀደ ስጋና በአፀደ ነፍስ ያልሞተ ውሻ ከሞተ አንበሳ ይሻላል ህያዋን ናሙታን ማጠቃለያ ሁለት ሳን መላፅክት ኢኢ የመላዕከት ተፈጥሮና አሰፋፈራ ቸው ቅዱሳን መላዕክት ኤአ የነገደ መላፅከት አሰፋፈር በኛቱ ሰማያትና በሩ ከተሞ ትርጉምና ምሳሌ እንዲሁም የነገድ አለቆቶ የቅዬሳን መላዕከት ቋንቋ የቅዱሳን መላዕከት ስራግብረ መላዕከ ት የቅዱሳን መላዕከት አገልግሎት የቅዱሳን መላዕከት ባህሪይ ስልጣን ናከብር ማጠቃለሲደ ፍራ ፈፋ ተ ፉሩ ንዱ ሶስት ማርያም አ ከሕ ቴኤ የእናታችን ቅድስተ ድንግል ማርያም አጭር የህይወት ታሪ። ሲሱሲሱሲሱሲሲሲ የላፍቶ ደብረ ትጉዛን ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ብ መ ና ፎል ዘመወ ጂክመችፍ ችር በአ ቹ በጸ ነገረ ቀዱሳን ከላይ የተጠቀሱት ቦታዎች ሐገሮች ወንኮችትዱስ አግዚአብሔር ራሱ በልጁ በክርስቶስ አማካይነት የተኣጻሳዛ«ፀዛ ቅዱሳን ሰዎች የተወሰዱበት ሰማፅዕትነት የተቀበለበትየኖሩበትየጸለዩበት ተዓምራት ያደረጉበት ፀዘተ ቦታዎችሐገሮች ፀንዞችስለሀኙ ቤተክርስትያን ቅድስናን ትሰጣፐዋለች ነገረ ቅዱሳን ከዘህ ነገረ ቅዱሳን በሚለው ዓብይ ርዕስ ውስጥ የምናየው ስለቅዱሳን ሰዎችቅዱሳን መላዕክት እና ፆ ማርያም በዝርዝር ይሆናል በቪህም መሠረት ይህ ክፍል ሦሥት ንዑሳን ርዕሶች ይኖሩታል ምፅራፍ አንድ ቅዱሳን ሰዎች ቅዱሳን ሰዎች ተዱሳን ስዎች የምንላቸው በኛ ጴጥ ሳይ «እኔ ቅዱስ ነኝና እናንተም ቅዱሳን ሁኑ የለፀኑን የእግዚአብሔር ጥሪ ሰምተው ራሳቸውን እስክከሕይወታቸው ፍጻሜ ለእግዚአብሔር አሳልፈው በሠስጠት በእግዚአብሔር ፈቃድ የተመላለሱና በእግኪአብሔርም ዘንድ የተመረጡትን ነውማቴ » በቢህም መሰረት ቅዱሳን ሰዎች የምንላቸውን በዝርዝር አእንመልክትቶ ኦ ትዱሳን አበው መዓሕፍት ሳይባፍላቸው ሕግ ሳይደነገግላቸውበህገ ልቦና ተመርተው የኖሩትን ሰሥች ያመለክታል እነዚህ ሰዎች ራሳቸውን በአካባቢያቸው ለነበረው አምልኮ ጣዖት ሳያስገ በቃል የተሳለፈላቸውን አንዲሁም በሥነፍጥረት በመመራመር ፈጣሪያቸው አግዚአብሔር መሆኑን ያወቁና አሦነውትም የኖሩትን ሰዎች ነውምሳሌከአዳም ኤኛክበቱ ቅዱሳን አበው ዘፍ ኩፋ ኩፋ አብርዛም ዘፍ ይስዛቅያዕቀበ ር ትቅዱሳን ነብያትነብያት የምንላቸው ሀብተ ትንቢት የተሰጣቸውን ነውስላለፈውና ወደፊት የሚሆነውን ዞሉ በአርግጠኝነት ያውቁና ይናገሩ የነበሩ ሰዎች ናቸው ነብያት እግዚአብሔር ለሕዝቡ ለማሳወቅ ፈፈልገውን ነገር በሕልም ወይም በራዕይ ገልጦላቸው መልዕክቱን ያስተላለፈባቸው ወዳጆቹ ናቸው አሳ ፀ ሕዝ ኛጴሕጥ ዳን ዘኙ ለፖሳሌሊቀነቢያት ሙሴ ሳሙኤል ኢሳይያስ ኤርምያስ ሕዝቅኤል ዳንኤል ደ ትዱሳን ሐዊርያትነ ሐዋርያት በነብያት አማካይነት ስለኢየሱስ ክርስቶስ የተነገረውን ትንቢት ሠፈአሙጮን ያዩ በኢየሱስ ክርስቶስ አማካይነት «ነ ተከተሉኝ» እየተባሉ የተጠሩ ቱ ሐዋርያት አዛሥ የተስፋ ቃል መፈጸሙን ለዓለም የሰበኩ ናቸው ሐዋርያት የመንግስተ ሰማያትን ሚስጥር ማወት ተሰጥቲቸዋል ማቴ ሐዋርያት አጋንንትን እንዲያወጡ ሕሙማንን እንዲፈውሱ ስልጣን ተሰጥተቸዋል ማቱ ፀ ሐዋርያት ስልጣነ ክህነት ተሰጥቲቸዋል ማቴ ዮሐ ሕዋርያት ምዕመናንን አንዲጠብቁ የአደራ ቃል ተሰጥቲቸዋል የጌታን ዕርገት አይተዋል መንፈስቅዱስ ወርዶላቸዋል ሐዋ በ ቱ ነገደ እስራኤል ላይ የሚፈርዱ ናቸው የላፍቶ ደብረ ጀባ «እነሆ እኔ እስከዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ » ማቴ የሚል የተስፋ ቃል ተሰጥተቸዋል ምሳሌሐዋርያው ጴጥሮስ ዮሐንስ ዷቅዱሳን ሰማዕታት ሰማዕት ቃሉ የግፅዝ ሲሆን ትርጉሙ ዋጋ መክፈልመስዋዕትነትን መቀበል ማለት ነው ቅዱሳን ሰማዕታት የምንላቸው እግዚአብሔርን ካዱ ለጣዖት ስገዱ ሲባሉ እግዚአብሔርን አንክድም ለጣኦት አንሰግድም በማለት በዓለውያን ነገሥታት ፊት ሰይፍን ሳይፈሩ የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክነትን የመሰከሩ ናቸው የዓለምን ጣዕም የናቁ ስለመንግስተ ሰማያት መራራ ሞትን የታገሱ ናቸው ፅብ ሮሜ ምሳሌ ሊቀ ሰማዕታት ቅዱስ ጊዮርጊስ ቀዳሜ ሰማዕት አስጢፋኖስ ሰማዕቲ አርሴማ ቅዱሳን ፃድቃን ዘመናቸውን ሁሉ ከዓለም ጣዕም ተለይተው ፈቃደ ስጋቸውን ለፈቃደ ነብሳቸው ያስገ ሰዎች ናቸውቅዱሳን ፃድቃን ፅብዐ አጋንንትን ግርማ ሌሊትን አራዊትን ተቋቁመው ዳዋ ጥስው ጤዛ ልሰው ድንጋይ ተንተርሰው በየክትክታው በየዱሩ በየዋሻው የኖሩ ሰዎች ናቸው ዕብ ኛ ዮሐ ምሳሌ አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስአቡነ ተክለሄፃይማኖት ዷቅዱሳን ጳጳሳት እና ቅዱሳን ካህናት ቅዱሳን ጳጳሳት ስንል ሥልጣነ ክህነት ያላቸው ደናግልመነኮሳት አባቶችን ያመለክታል ቅዱሳን ጳጳሳት በቤተክርስትያን ስርዓት በመንፈስቅዱስ የተሾሙ ቤተክርስትያን የሚጠብቁና የሚመሩ መንጋቸውን ከአውሬው ከዲያብሎስ የሚጠበቁ ናቸው ሐዋ ምሳሌ የአስክንድርያው ሊቀጳጳስ አትናቴዎስ ዲዮስቆሮስ አቡነ ሰላማ ከሣቴ ብርሃነን ቅዱሳን ካህናት ስንል ደግሞ በቤተክርስትያን ሥርዓት በመንፈስ ቅዱስ ምዕመናን ከአውሬው ከዲያብሎስ ከተሳሳተ ትምህርት እንዲጠብቁ የተሾሙ ናቸው ቤተመቅደስ የሚያጥኑ በሐዲስ ኪዳን የክርስቶስን ስጋና ደም የሚፈትቱና ለምዕመናን የሚያቀብሉ ናቸው ሐዋ ፀ ሐዋ ፅ ምሳሌካህኑ ዘካርያስሲቀዲያቆን አስጢፋኖስ ዷትዱሳን መነኮሳትደናግል ስለ ሚስት ወይዖ ባል ሳያክዙ ለምን ፈቃድ ትተው ሕገአንስሳትን ትተው በሕገመላዕክት የኖሩ ሰዎች ናቸው ኛ ቆሮ ምሳሌነብዩ ኤልያስ መጥምቀ መለኮት ዮሐንስ ጾ ትዱሳን ሊቃውንት ት ማለት ዐዋቂ ማለት ነውቅዱሳን ሊቃውንት የምንላቸው ሐይማኖት እንዳይጠፋ ትምህርት እንዳይፋለስ መፃህፍትን ጽፈው ያቆዩና ያስተላለፉ ሰዎች ናቸው ምሳሌ ቅዱስ አትናቲዎስ የሐንስ አፈወርቅ ጎርጎርዮስ ቅዱስ ኡፍሬም ቅዱስ ያሬድ አባጊዮርጊስ ጋስጫ ዚትዱሳን ነገሥታት ንግሥና ሐገርን ወይም ሰፋ ያሰ ግዛት ለማስተዳደር የሚሰጥ የዓለም ስልጣን ነው በዚህም መሰረት ነገሥታት በሚያስተዳድሩት ሐገር ወይም አካባቢ ከፍተኛ ድምጽ ያሳቸው ሁሉ በአጃቸው የሆኑ ናቸው ቅዱሳን ነገሥታት ስንል የንግስና ስልጣናቸውን ተጠቅመው ሕዝብ ያልበደሉ ተምክህታቸው መከታቸው ጋሻቸው አግዚአብሔርን ያደረጉ ሐይማኖትን ከምግባር አጣምረው ዙ ናቸው ሦፖሳሌንጉሥ ዳዊት ንጉስ ካሌብ ንጉስ ላሊበሳ አብርዛ ወአፅብሃ የላፍቶ ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤት ነገረ ቅዱሳን ኢፌ መ መ ርው ና ይ ን ልዬ ደክ ቹቹ መ ፍቸ አ ን ንላዬ ዘዛሇፐዩ ቅዱሳን ነገስታት በቤተክርስትያን ሥርዐት በጳጳሳት የተሾሙ ናቸውፎ በተጨማሪም ለጣነ ነዘነትም የነበራቸው ነበሩ ዓሳን አንሥትነ በሕገ እግዚአብሔር የተመሩን እናቶች ወይም እህቶችን ያመለክታል ኛ ጴጥ ሥሳሌ የአብርነሃም ሚስት ሣራ ቱ ቅዱሳን አንስት መግደላሳዊት ማርያም የማርቀስ እናት ሣርሆም። » ይላቸው የነበረው ታላቅ መዓረግ ስለሆነ ነው ሜኔ ከባዕሥ ን ደግሞ ሳይሰለቹና ሳይቸኩሉ ምሥጢርና ትርጓሜውን እያወጡ እያወረዱ በንዩ ከለ ማመስገንና መጸለይ ማለት ነው ይህም ስሜታዊነትን ሙሉ በሙሉ አስወግዶ በተመስጦ ሁሉን ዝኮነን ማለት ነው ምሳሌ የቅዱስ ያሬድና የአዔ ገብረ መስቀል ታሪክ ሀባዕሥ ገዞሥፃሬ የደረስ አንድ ባህታዊ ለብዙ መናት ያህል «አባታችን ሆይ» ብቻ አያለ እየደጋገመ ሀይል ነበርአንድም ቀን «ስምህ ይቀደስ» ብሎ አያውቅም ነበርበቪህ ሁኔታ ሳለ መልዐክ መጥቶ የሳፎቶ ደብረ ትጉፃን ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ሰንበት ትምህርት በት ነገረ ቅዱሳን መ ሯሉሮዲሀሉራጦረራሥርርፎደስጠጠጠበ ህህ የተደስ» በል እንጂ ቢለው አረ ጌታዬ እኔስ «አባታችን ሆይ» የሚለው ኃይለ ቃል ምስጢሩና ዛሠሖ ዘበክከፌ እንደጨው አየሟሟ አልጠገብ ብሉኛል እንዴትስ አድርጌ ወደፊት ልሂድ ብሉታል ገሶክላዊነት ንዕፃ ነፍስ ሶፃ ሥቄጋን ገንዝብ ያደረጉ ሰዎች ቀጥለው የሚሸጋገሩት ወደ ንፅዛ ነፍስ ነው ትሩፋተ ስጋን አብዝቶ ሰ ሰፀሁ የሚሸጋገረው ትሩፋተ ነፍስን ወደ መስራት ነውና በቪህም መሠረት አንድ ሰው ክንዕፃ ስጋ ዘነላ ጉሩፋተ ነፍስ ከሰራ የሚከተሉትን መዓረጋት ገንዘብ ማድረግ ይትችላል ኣአበዕአንባ ማለት ነው አንባ ስንል አንድ ሰው በደረሰበት ሐዘን ልቡ ተወግቶ የሚያለቅሰው ወይም እ ሰ ብዛት የሚያለቅሰው እንባን አይደለም ይኸውም ቅዱሳን ሰውነታቸው በኃዘን ሳይከፋ ከስተም ሳይሞላ ሳይሳቀቁ ከአይናቸው የሚያፈልቱቁት የማያቋርጥ እንባ ነውይህም እንባ ቅዱስ ዳዊት በአዘዕየ አርሐስኩ ምስካብየ በዕንባይም መኝታዬን አራስኩ» መዝ ፅፅ እንዳለው የዋቀመብትን ቦታ የዘረገበትን ምንጣፍ እስከማራስ የሚደርስ ነው ቅዱስ አርሳንዮስም ሁል ጊዜ ከማልቀሱ የተነሳ ዞክፁ የሚወርድበት ጉንጩና ደረቱ ላይ የጎደጎደ ልዩ ሰንበር አውጥቶበት ነበር ሀህ ፃዕረግ ሳይ የደረሱ በጌታችን ብዑአን ተብለው ተመስግነዋል ማቴ «የሚያለቅሱ ብዑአን ሀ ስሰቪህ አንብዕ ትልቅ ማዕረግ ነው ማለት ነው ሰዙነነ በክጭር ቃል ስጋን ለነፍስ ማስገዛት ማለት ነው በዚህም ምክንያት እንስሳዊ ባህርያቸው ዞሀሥሦ ክሞ መልዐካዊ ባህሪ ተሳብሰው የሚታዩበት ደረጃ ነው አዚህ ደረጃ የደረሱ ቅዱሳን በቪህ ሰሥ ለስጋዊ ዩማዊ ፍጥረት የሚከብደውን ሁሉ መስራት ይችላሉ ለምሳሌ ያህልበትንሽ ን ዘፐሰሳ ቅጠል ብቻ ለብዙ ጊዜ መኖር ከእንቅልፍ መጥፋት የተነሳ በትጋት ሌሊት ማደርን ዘተነ አጅግ ብዙ ስግደት መስገድን ከስግደትና ከዐሎት ውጪ በሆነብት ሰዓትም ቅዱሳት መባህፍትን ሃሄበብ ወዘተ የሚያካትት ነው ምሳሌ የአባ አርሳኒዮስ እና የአቡነ ተክሰሄይማኖት ታሪክ ከካር ፍቅር ታላቅ ፀጋ ነው ሰዎች በተጋድሎ እየበረቱ ፄደው አዚህ ማዕረግ ሲደርሱ ዚአብኤር የፈጠረውን ፍጥረት ሁሉ ሳይንቁ አስተካክለው መውደድ ይችላሉ ይህም ሲባል ሰሴሳህሁን ሰው ኃጥዕ ዓዲቅ አማኒ ከዛዲ ነጭ ጥቁር ደቂቅ ልዚቅ አዋቂ አላዋቂ ሰይሉ አስተካክሎ ደጅ ማለት ነው የክርስትና ፍቅርም ይህ ነው ማቴ ምሳሌ የቅዱስ አስጢፋኖስ ሥ« ከሞ ኩሰተ በአጭሩ ታላቅ የሆነ ጮንፈሳዊ ፅውቀት ማለት ነው ለምሳሌ ነብየ እግዚአብሔር ኤልሳዕ ዛሰዘተ ቦታ ሆኖ ደቀመዝሙሩ ግያዝ በምስጢር ከሶርያው ንጉስ ንዕማን ስጦታ መቀበሉን አውቋል ኛ ይህም ደረጃ በኢየሩሳሌም ሆኖ በቢታንያ የአልዐዛርን ሞት አይቶ የገዙን ጌታ የሚመስሉበት ፀጋና ማዕረግ ነው ነሶዕፃ ልቡናፍፁምነት ህክ ረጃ የመጨረሻው አንደመሆኑ መጠን ሰባቱን መዓረጋት ገንዘብ አድርገው ሰይጣንን በገዛድ ተ የሚጀምሩበት ነው ዲያብሎስ ሰይጣን እዚህ ደረጃ ሲደርሱ ዘንዶና አባብ አንበሳና ነብር ሃድ በመምጣት ለማስፈራራት እንዲሁም ለመደብደብ ሁሉ ይሞክራል ራዕ ላይ የተነገረው ነገሮ ግን በመዝሙር ጀምሮ በተባፈው ቃል መሠረት ቅዱሳን በመዐለይ ድል ገበል በቢህ ሕይወት ያሉ ቅዱሳን የሚከተሉትን መዓረጋት ይጎናጸፋሉ ፅርር ብ የላፍቶ ደብረ ትጉፃን ቅዱስ ሜካኤል ቤተ ክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤት ነገረ ቅዱሳን ሥሥ ሥራ ሀ ነገራ መላዕክትጐቅዱሳን የሚራዷቸውን መላዕክት በየነገዳቸውና በየአለቆቻቸው በሚኖሩባቸው ዓለማተ ላሶክ። የትዱሳን መላእክት ሥራ ግብረ መላእክት የቅዱሳን መላእክት አገልግሉት ተፍሳን መላእክት በእግዚአብሔርና በሰው መካከል ለተልእኮ የሚፋጠኑ ናቸው ከእግዚአብሔር ዝንድ «ዳንኤል ሆይ ጥበብንና ማስተዋልን እሰጥህ ዘንድ ሥሐጠረትን እና ቸርነትን ወደ ሰው ልጆች ያመጣሉሱ ዳን የሰዎችን መጥቻለሁ» የሚለው የትዱስ ገበርኤል ቃል የሚያረጋግጥልን ይኸንን ነው አሁን « ግላፍቶ ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤት ለሥና ጸሎትና መባፅም ወደ እግዚአብሔር ያሳርኃለ ለዚህም ምስክሩ «ጸሎትህና ምጽዋትህ በእግዚአብሔር ፊት ዐረገ የሚለው የእግዚአብሔር መልአክ ቃል ነው ሐዋ ትልቁና ቀዳሚው አገልግሎታቸው አገዚአብሔርን ማመስገን ነው ቅዱስቅዱስ ቅዱስ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር» ኦሆሉ በአንድነትና በሦስትነት ጸንቶ የሚኖር እግዚአብሔርን ያመሰግኑታል ኢላ ፅ እኛንም ቁልሮድትናል ነቢየ አግዚአብሔር ዳዊት «የአግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል ፍጻናቸውማል» መዝ በማለት እንደ ተናገረው እስራኤል ዘሥጋን ከፈረዖንና ከሠራዊቱ ዘ አናንያን አዛረያንና ሚሳኤልን ከዕቶን እሳት ዳጊ ነቢዩ ዳንኤልን ክአናብስት አፍ ሂ ቅዱሳን ሐዋርያትን ከወኅኒ ቤት አድነዋል ሐዋ ለዚህም ነው ቅዱስ ጴጥሮስ ጊታ መልአኩን ልኮ ከፄሮድስ እጅና የአይሁድ ሕዝብ ይጠብቁት ከነበረው ሁሉ እንደ አዳነኝ አሁን ፀዘቅሁ» ያለወው ሐዋ ያዕቆብም «ከታናሽነቴ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ እኔን የመገበኝ አግዚአብሔር ከክፉ ነገር ሁሉ ያዳነኝ መልአክ እርሱ አነዚቪህን ብላቴኖች ይባርክ» በማለት የ ሃዚአበሐር መጋቢነትና የቅዱሳን መላእክትን አዳኝነት ተናግሯል ከፍ ሂዌፆረዱናል «ዚአብሔር የስውን ድካም ስለሚያውቅ ኃያላን ቅዱሳን መላአክት እንዲረዱት ፈቃዱ ነው ዚረዱንም በነፍስም በሥጋም እንድንድን ነው ይኸንን በተመለከተ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሉስ «ሁሉ ሠፈንን ይወርሱ ዘንድ ስላላቸው የሚላኩ የሚያገለግሉም መናፍስት አይደሉምን። » በማለት ገርላቸዋል ፅብ በትንቢተ ዳንኤልም «የፋርስ መንግስት አለቃ ግን ፃያ አንድ ተን ፈፈመኝ እነሆም ከዋነኞቹ አለቆች አንዱ ሚካኤል ሊረዳኝ መጣ የሚል ተጽፏል ዳእ ነቢዩ ዳንኤል በጾሙ ወራት መልአክ እግዚአብሔር በተገለጠለት ጊዜ የሆነውን ሲናገር «ኃይልም አልተረልኝም ደም ግባቴም ወደ ማሸብሸብ ተለወጠብኝ ኃይልም አጣሁ» ዳን «ደግሞ ሰው ነፈሥስል ዳሰስኝ አበረታኝም ዳን ብሏል በአዲስ ኪዳንም ጌታችንና አምሳካችን ሠዬኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የጸሎት አብነት በሆነ ጊዜ በጌቴሴማኒ ዐጸድ የሚያበረታው መልአክ ዙተታል ሉቃ ይህም ለሥጋ ለባሽ ሁሉ የማያበረታና የሜረዳ መልአክ እንደሚያሰፈልገው ሥለክታል ዘ ማልዱልናል የላፍቶ ደበረ ትጉሃን ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤት ነገረ ቅዱሳን ስራኤል ዘሥጋ በባቢሎናውያን አጅ ወድቀው በምርኮ ሰባ ዘመን በተገዙ ጊዜ የአግዚአብሔር መልአክ ሰለ እነርሱ «አቤቱ የሠራዊት ጌታ ሆይ እነዚህን ሰባ ዓመት የተቀጣኻቸውን ኢየሩሳሌምንና የይሁዳን ከሦች የማትምራቸው እስከ መቼ ነወ። ቡ አያዩት ከፍ ክፍ አለ ደመናም ከዐይናቸው ሰውራ ተቀበለችው እርሱም ሲሔድ ወደ ሰማይ እ ብለው ሲመሰከቱ ሳሉ እነሆ ነጫጭ ልብስ የለበሱ ሁለት ሰዎች በሰው አምሳል መላአክት ያእዘዘቡሳቸው በአጠገባቸው ቆሙ ደግሞም የገሊላ ሰዎች ሆይ ወደ ሰማይ የወጣው ኢየሱስ ወደ በሣር ሲሔድ እንዳያችሁት አንዲሁ ይመጣል አሏቸው የሐዋ የቅዱሳን መላእክት ባሕርይ ሥልጣንና ክብር ዚከከርያሻው ረቂቃንና ፈጣኖች የሆኑ ቅዱሳን መላአክት ባሕርያቸውን የሚገልጽ ሥልጣንና ክብር ሰቫሇርቸዋል ለአብነት ያህል ጥቂቶቹን አንመልክት ሀላን ናቸው ሣሳን መላአክት የተሰጣቸው ኃይልና ሥልጣን ታላቅ ነው ከታላቅነቱም የተነሣ ፍጥረት ሁሉ ህ ጠጡ ይርዳል ነቢዩ ዳንኤል የአግዚአብሔር መልአክ በተገለጠለት ጊዜ የሆነውን ሁሉ ሲናገር ሀን አነሣሁ አነሆ በፍታ የለበሰውን ጥሩም የአከፌዝን ወርቅ በወገቡ ሳይ የታጠቀውን ሰው ዐየሁ ሱም አንደቢርሌ ይመስል ነበር ፊቱም እንደ መብረቅ ምስያ ነበር ዐይኖቹም እንደ ሚንበለበል ፋና ዘ ሥቱና እግሮቹም እንደ ጋሰ ናስ የቃሱም ድምፅ አንደ ብዙ ሕዝብ ድምፅ ነበረ እኔም ዳንኤል ዘዬን ራአዩን አየሁ ከእኔ ጋር የነበሩ ሰዎች ግን ራእዩን አላዩም ነገር ግን ጽኑ መንቀጥቀጥ ፀዘናተባቸው ሊሸሸጉም ሸሽሸሹ አኔም ብቻዬን ቀረሁሩ ይህንም ታላቅ ራእይ ዐየሁ ኃይልም አተረልኝም ደም ግባቴም ወደ ማሸብሸብ ተለወጠብኝ ኃይልም አጣሁ የቃሉንም ድምዕ ሰማሁ ተሉንም ድምፅ በሰማሁ ጊዜ ደንግጩ በምድር ላይ በግምባሬ ተደፋሁ ብሏሷል ዳን በሐዲስ ከን የሆነውን ደግሞ ወንጌሳዊው ቅዱስ ማቴዎስ ሲናገር በሰንበትም መጨረሻ መጀመሪያው ቀን በነሖ መግደላዊት ማርያምና ሁለተኛይቱ ማርያም መቃብሩን ሊያዩ መጡ እነሆም የጌታ መልአክ ክኮስማይ ስለ ወረደ ታላቅ የምድር መናወጥ ሆነ ቀርቦም ድንጋዩን አንከባሉ በላዩ ተቀመጠ መልአኩም ኦ መጮሥብረቅ ልብሱም እንደ በረዶ ነጭ ነበረ ጠባቂዎችም እርሱን ከመፍራት የተነሣ ተናወጡ አንደ ቱም ሆኑ ብሏል ማቴ ዘዛርድ ቀን ተሳትፎ አላቸው የላፍቶ ደብረ ትጉፃን ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤት ው መመመ መመ ስችችአ ከ መመሮሮጵችጵች ንሮ እርጋን ነገረ ቅዱሳን ። አሁንም ኃይልን አጣሁ እሰትንፋስም አልቀረልኝም ጸጳሁት አርሱም ዳሰሰኝ አበረታኝምነፁ አጅግ የተወደድህ ሰው ሆይ አትፍራ ሰላም ለአንተ ይሁን ዘ ጽና አለኝ በተናገረኝም ጊዜ በረታሁና አበርትተኸኛልና ጌታዬ ይናገር አልሁ ብሏል ዳን ዘፀ ጸድቁ ሉጥም ቅዱሳን መላእክት ሊታደጉት በመጡ ጊዜ «ጌቶቼ ሆይ ጠደ ባሪያችሁ ቤት ተነ» አያለ ተማዕኗቸዋል ዘፍ ስግደት ይገባቸዋል ስግደት ሁለት ዓይነት ነው አንደኛው የባሕርይ ስግደት ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ የጸጋ ስግደት ነው የባሕርይ ስግደት የሚሰገደው ለእግዚአብሔር ብቻ ነው የባሕርይ የተባለበትም ምክንያት ሰአግዚአብሔር ክብር የባሕርይ ገንዘቡ ስለሆነ ነው ለቅዱሳን የሚቀርበው ስግደት ደግሞ የጸጋ ስግደት ባላል ይኸውም በጸጋ ከእግዚአብሔር ያገኙት ስለሆነ ነው በመሆኑም ለቅዱሳን ሥጮስገድ የአግዘብሔርን ጸጋ ማክበር ነው ጻድቁ ሉጥ ሁለቱ መላእክት ቅዱስ ሚካኤልና ቅዱስ ገብርኤል ሊታደጉት በመጡ ጊዜ በግንባሩ ተደፍቶ ሰግዶላቸዋል ዘና ኢያሱ ወልደ ነዋ በኢያሪኮ አጠገብ ለተገለጡለት የእግዚአብሔር መላእክት በግንባሩ ተደፍቶ ሰግዶላቸዋልኢያ ነቢዩ ዳንኤል በጾሙ ጊዜ በታላቅ ግርማና ክብር ለተገለጠለት የአግዚኣብሔር መልአክ በመፍራትና በመንቀጥቀጥ በግንባሩ ተደፍቶ ሰግዶለታል መፍራቱም የአክበሮት የፍትር ነው ዳጊ በዮሐንስ ራእይ ላይ እንደተጻፈው ወንጌሳዊው ቅዱስ ዮሐንስ ለአግቪአብሔር መልአክ በሰገደ ጊዜ መልአኩ ግን «አንዳታደርገው ተጠንቀቅ ከአንተም ጋር የኢየሱስም ምስክር ካላቸው ከወንድሞችህ ጋር የላፍቶ ደብረ ትጉፃን ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤት ብ ዥ ፎኗወኣ ጨለመ ጩረይ ነገረ ቅዱሳን በ ባሪያ ነኝ ለአግዚአብሔር ስገድ» ብሉታል ቅዱስ ዮሐንስ የሰገደው ለቅዱሳን መላእክት ገጻተ አንደሚገባ አውቆ ነው መልአኩ ደግሞ «አትስገድልኝ» ያለው ትሕትናን ኣንዲህ መፈጸም ሰሚገባ ነው ራኢ ቅዱስ ዮሐንስ ወንጌላዊ የአግዚአብሔር መልአክን «አትስገድልኝ» ካለውም በላ መሥልሶ ሰግዶለታል ይኸውም መልአኩ አትስገድልኝ» ማለቱ ለትሕትና መሆኑን ስለሚያውቅ ዐ መልአኩም የደመረውን የትሕትና ሥራ ቀጥሉበት መልሶ «አንዳታደርገው ተጠንቀቅ ከአንተ ከወንድሞችህም ከነቢያት ጋር የዚህንም መጽሐፍ ቃል ከሚጠብቁ ጋር አብሬ ባሪያ ነኝ ሰ። ግዚአብሔር ስገድ» ብሎታል ራእ በአጠቃላይ ሁለቱም የፈጸሙት የትሕትናን ሥራ ይህም የሚገባ ነው «ሰውን ትዕቢቱ ያዋርደዋል መንፈሱን የሚያዋርድ ግን ክብርን ይቀበሳል ሳ «አግቢአብሔር ትዕቢተኞችን ይቃወማል ለትሑታን ግን ጸጋን ይሰጣል» ያል ኖሥ የአግዚአብሔር መልአክ ከአንደም ሁለት ጊዜ ቅዱስ ዮሐንስን አትስገድልኝ» ያሰኘው ለቅዱስ ዖክንስ ተሰጥቶት የነበረው ክብር እጅግ ታላቅ ስለነበር ነው ደግሞም ቅዱሳን መላእክትን ደስ ጊያሰኛቸው ጌታቸው እግዚአብሔር ያከበረውን ማክበር ነው ማጠቃለያ ተዱሳን መላእክት ረቂቃን ፍጥረታት ናቸው በእግዚአብሔርም ፊት በባለሟልነት የሚቀጮ ናቸው ሰ ፅ የአግዚአብሔርን ኃይል ሰመግለጥ የሚላኩ ናቸው ኢደ የእግዚአብሔርን ሦክረትና ይቅርታ ለሰው ልጅ የሰውን ልጅ ትሩፋትና ማንኛውንም በጎ ሥራ ሁሉ ለእግዚአበሔር ፅጊያቀርቡ ናቸው የሐዋ ፅቢ ከዚህም ሁሉ ጋር በክርስትና ታሪክ ውስጥ እንዚአብሔር ምስጢር ተካፋዮችና የቤተክርስቲያን አገልጋዮች ናቸው በመጀመሪያ አምላክ ሰው ሊሆን ነው ብሱ የምስራች የተናገረ የእግዚአብሔር መልአክ ነው ለቃ በተወለደም ጊዜ ሆዓለም መድኃኒት ተወሰደ» ብሎ ለእረኞች የሰበከው መልአክ ነው ለቃ የሕዓኑን መሲህ ሕይወት ለማጥፋት እነ ሄሮድስ ያጠመዱትን ወጥመድ በመግለጥ ድንግል አመቤታችንና ጠባቂዋ ጻድቁ ሦሴፍ ወደ ምድረ ግብዕ አንዲሸሹ ያደረጉ ቅዱሳን መላእክት ናቸው ማቴ ክርስቶስ ወዶ ባደረገው አትሕቶ ርእስ በዲያብሉስ ተፈትኖ ሦስቱን አርእስተ ኃጣውእ ድል ባደረገ ጊዜ የድል አድራጊነቱ ምልክት የሆኑት መላእክት መጥተው አገልግለውታል ማቴ የማስተማር ጊዜውን ፈጽሞ ለሰው ልጆች መሥዋዕት ለመሆን ወደ መስቀል በሚመጣበት ጊዜ ሊፈርድበት ለተቀመጠው ሰሏጴላጦስ እንግዳ የሆነ አስደንጋጭ ነገር ነግሮታል «እኔ ከፈለግሁ ካንተ ፊት እንዳልቆም ለማድረግ የሚችሉ መላእክትን ማዘዝ አችላለሁ» አንዲል ዮሐ በመስቀል ተሰቅሎ ከሞተ በኋላ ክመቃብሩ ዙሪያ የተገኙ የትንሣኤውንም የምስራች ለሰው ያሰሙ መላእክት ናቸው ማቴ ማር ለቃ «ዮሐ ጌታ የማዳን ሥራውን ፈጽሞ ወደ ሰማያዊ ክብሩ በተመለሰበት ፅለጉ አንጋጠው ሰማይ ሰማይ እያዩ ያለቅሱ የነበሩ ሐዋርያትን አጽናንተው ዳግም ተቀብለው የሳፍቶ ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤት ራ ዥኹጫጅሸቕፒ መጨ ዓና ጸመ ው ኣ መ» ሥ መመመ ዝዝ ግዘዜ መመዱጂቸቹቋ ጊን ጅ ነገረ ቅዱሳን ር ር ዘ በኮስን ትንሣኤ ለመመስከር ይሯሯጡ የነበሩ ሐዋርያትን ወኅኒ ቤት ከፍተው እግረ ሙቅ ያሙ በማውጣት አይቧችሁ በማለት ይረዷቸው የነበሩ መላእክት ናቸው በመጨረሻም በፍርድ ሂታን ተከትለው ይመጣሉፎ የእግዚአብሔርም ምርጦች ከዐራቱ ማዕዘናት ይሰበሰባሉ ማቴ ዛሥ ። ሯድር መታረቃቸውንና አንድ መሆናቸውን ያጠይቃል ይህም ሲባል ምስጢሩ የእግዚአብሔርና ሰሀ መታረቅ የቅዱሳን መሳዕክትና የሰዎች አንድነት ህብረት ማለት ነው በሥሰላሏ ጫፍ የተከበረጋውን ዙፋን ደግሞ በባሕሪው ሞት ሽረት በመንግስቱም ህልፈት ውላጤ የሴለበት ሰማያዊውና ዘላለማዊው ንጉስ ዘጠኝ ወር ከአምስት ቀን የነገሰባት የድንግል ማኅጸን ሦሳሌ ነው ይኸውም ታላቅና ድንቅ ምስጢር ሰማያዊ አምላክ ከእመቤታችን መሬታዊ ሰው ሀሆና በኤፍራታ በቤተልሔም በከብቶች ግርግም በተገለጠበት የበረከት ዕለት ሰማያውያን ቅዱሳን ሥላሳዕክት ከምድራውያን ኖሉትአረኞች ጋር «ስብሐት ለአግዚአብሔር በሰማያት ወሰላም ዘምኗሂር ስምረቱ ለሰብእ » አያሉ በደስታ የዘመሩለት ነው ሉቃ ሴሳላውጡ ምስጢር ደግሞ የሰማያውያን ቅዱሳን መላዕክት በመሰላሏ አማካይነት ወደታች መውረድ አሣናዊቷ ሰዋስው አመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ለአካላዊ ቃል ርደት ከሰማየ ሰማያት መሥጠጡረድና ወደዚህ ዓሰም መምጣት ምክንያት መሆኗን ያመሰክታል በአንጻሩ ደግሞ የቅዱሳን ላፅክት በመሰላሏ አማካይነት ወደ ላይ መውጣትና ማረግ ከክብሩ ተዋርዶና ባሕርይውም ነጎስቱሎ የነበረው ሥጋ በርደተ ቃለ አግዚአብሔር መክበሩንና በተዋሕዶተ መሰኮት አምላክ ሥሆነኑንም ያሥረዳል ይህ ታላቅ የሥጋዌ ምስጢር የተከናወነው በእመቤታችን አማካይነት ነፀኑ በቪህም ወልደ አግዚአብሔር ከድንግል ማርያም በተወለደው ምድራዊ ልደት ወልደ እጓለ አመ ሕያው ተብሏሷል ዮሐ ማቴ ዐፀዕፀሳቤቅ ዘይስሐቅ የመድኃኔዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ የቤዛነት ሥራ የምሥጢረ ድኅነት ማኅተም ነው በዘመነ ብሉይ ይህ አምላካዊ የቤዛነት ሥራምሥጢረ ስጋዌ ከተገለጠባቸው አያሌ ኅብረ አምሳል አንዱ በይስኅቅ ፈንታ ቤዛ መስዋዕት የሆነው በግዕ ነው አስመልክቶ በሐዲስ ኪዳን ተዱስ ዮሐንስ ሲናገር «ነዋ በግዑ ለእግዚአብሔር ዘያአትት ኃጢአተ ዓለም ዮሐ በማለት መጮስክሯል ይህም ኃይለ ቃል በዝመነ አበው ላሎ በምሳሌ የተገለጠውን አማናዊ የሥጋዌ ምሥጢር በግልጥ ያሳያልዘፍ ዕብ ሀ ኛ ጴጥ የዚህን ምሳሌ ትርጓሜ ምስጢር ከቤተ ክርስትያናችን የነገረ ማርያም አስተምህሮ አንፃር እንደሚከተለው አንመለከታለን ልዑለ ባሕርይ አግዚአብሔር አበ ብዙኃን የተባለው አብርዛፃምን የሃይማኖቱን ጽናትየምግባሩን ተናነት ለመፈተን አንድያ ልጁን ይስሐቅን መስዋዕት አድርጎ እንዲያቀርብለት አዘዘው የሳፍቶ ደብረ ትጉፃን ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤት ጩጩወ ፍሯቿምረመቿ። ያለዘር እንበለ ሩካቤ ያለግንኙነት የተገኘው ጌታም በመልዕልተ መስቀል ተሰቅሉ ኅብስተ ሕይወት ቅዱስ ስጋውን በመቁረስ ማየ ሕይወት ደሙን በማፍሰስ ለዘላለማዊ ሕይወትና ለሰላማዊ ክብር የምንበቃበትን ምግበ ነፍስ በጸጋ ሰጥቶናል በትረ አሮንየኣሮን በትር በመፅሐፍ ቅዱስ እንደተገለፀው የካህኑ የአሮን በትር የልዑል እግዚአብሔር ማደሪያና የክብሩም መገለጫ በሆነው በቤተ መቅደስ ውስጥ ሳለች ሳይተክሏትና ውዛሃ ሳያጠጧት አነደሰመለመችና እንዳበበች አስራ ሁለት በኩረ ሎሚ ዊሬም እንዳስገኘች እንመለከታለን ዘጉ ዕብ ብ በትረ አሮን ሳይተክሏትና ውኃ ሳያጠጧት በቤተ መቅደስ ውስጥ ሳለች ለምልማና አብባ አስራ ሁለት በኩረ ሉሚ አፍርታ እንደተገኘች ሁሉ አማናዊቷ በትረ አሮን እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምም በቤተመቅደስ አስራ ሁለት ዓመት ኖራ በማይመረመር የመንፈስ ቅዱስ ግብር ያለዘር ያለሩካቤ ፍሬ ሕይወት ኢየሱስ ክርስቶስን በኅቱም ድንግልና ፀንሳ በኅቱም ድንግልና ወልዳ አስገኝታለች ይህንን ድንቅ ምስጢራዊ ምሳሌ በመግለጥ «አግዚአብሔርም ሙሴን የስሮንን በትር ወደምስክሩ ታቦት ፊት መልስ ማጉረምረማቸው ክእኔ ዘንድ እንዲጠፋ እነርሱም እንዳይሞቱ ለሚያምኑነብኝ ልጆች ምልክት ሆና ትጠበቅ አለው በኑ በማለት ሕገ ርትዕ የሆነችውን ቅድስት ኦሪት ትመሰክራለች ደግሞ በአንቀጸ ብርፃን ድርሰታቸው ገልዐውለታል የላፍቶ ደብረ ትጉፃን ቅዱስ ሜካኤል ቤተ ክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤት ይህን ድንቅ ምስጢር ቅዱስ ኤፍሬም በእሑድ ውዳሴ ማርያም ኢትዮጵያዊው ቅዱስ ያሬድ መጨ ፕዯፖ መ መ ኛፖዊ ዜጨ መብ ሥጊ ሜሬ ፀምር ዘጌዴዎን የጌዴዎን ጸምር በመፅሐፍ ቅዱስ እንደምናነበው ልዑለ ባሕርይ እግዚአብሔር ጌዴዎንን በመልዐኩ አድሮ የእስራኤል ጠላቶች የሆኑትንን አማሌቃውያንና ምድያማውያንን እንደሚያጠፋ በነገረው ጊዜ ጌዴዎን የአባቶቹን አምላክ እግዚአብሔርን በዘረጋት ጸምር የተባዝተ የበግ ጾጉር ላይ የድል ምልክትኑ እንዲገልጥለትና እንዲያሳየው ጠየቀ በዚህም መሰረት እግዚአብሔርን በዘረጋበት ጸምር የተባዘተ የበግ ጠጉር ላይ የድል ምልክት እንዲገልጥለትና አንዲያሳየው ጠየቀ በዚህም መሰረት እግዚአብሔር አምላክ ጌዴዎን በዘረጋት ጸምር ላይ ብቻ ጠል አወረደ ከጸምሩ ውጪ ባለው ምድር ላይ ግን ጠል አልወረደም ዳግመኛም ጌዴዎን እግዚአብሔርን ጠል በዙሪያው በለው ምድር ላይ ሁሉ እንዲወርድ በጸምሩ ላይ ግን ፈጽሞ አንዳይወርድ ለመነ እግዚአብሔርም የጌዴዎንን ፈቃድ ፈቃዱ አድርጎ ፈጸመለት በመጨረሻም ጌዴዎን በጸምራ ላይ የተገለጠውን አምላካዊ ትእምርተ መዊዕየድል አድራጊነት ምልክት ይዞ የሕዝበ እስራኤልን ጠላቶች ድል አድርጓል ፀምር የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ምሳሌ ስትሆን ጠልጠብታ ደግሞ ጠለሕይወት ጠለበረከት የተባለ የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ምሳሌ ነው በመጀመሪያው ምልክት አንዳየነው ጠል ክሰማይ በጸምሪ ላይ ብቻ መውረዱ ጠለሕይወት የሆነው ሰማያዊው አምላክ ከሰማየ ሰማያት ወርዶ በአመቤታችን በድንግል ማርያም ማኅጸን ብቻ የማደሩና የመዋሐዱ ምሳሌ ነው በአንዛሩ ደግሞ ጠል ከፀምሯ ዙሪያ ባለው ምድር ላይ አለመውረዱ ሰማያዊው ጠለ ሕይወት እግዚአብሔር ወልድ በሌሎች ሴቶች አለማደሩን ያስረዳል ያመለክታል ይህ አማናዊ ምሳሌም ከፍጡራን ሁሉ መካከል ከወላዲተ አምላክ ድንግል ማርያም በስተቀር ለመለኮት ማደርያነት ለአምላክ እናትነት ለድኅነተ ዓለም መሣሪያነት በቅቶ የተገኘና የተመረጠ አንዳችም ፍጡር አለመኖሩን በግልጥ ያሥገነዝባል ያረጋግጣል ሌላው ደግሞ በሁለተኛው ምልክት እንዳየነው ፀምር የአመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ምሳሌ ስትሆን ጠል ደግሞ የዘርዐ ብአሲ የወንድ ዘርምሳሌ ነው ጠል ክከዐምር ላይ አለመውረዱ ነገር ግን በዙሪያው ባለው ምድር ላይ ብቻ መውረዱ ወላዲተ አምላክ ድንግል ማርያም ያለ ዘር ያለ ሩካቤ መንኀን ዓለም እየሱስ ክርስቶስን በግቱም ድግግልና ፀንሳ በጎንቱም ድንግልና ለመውለዷ ምሳሌ ነው በአንዓሩ ደግሞ ጠል ከዐምሯ ውጪ ባለው ምድር ላይ መውረዱ ከአመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ውጪ ያሉ ሌሉች አንስት ሴቶች በተፈጥሮ ሕግና ሥርዓት መሠረት በዘር በሩካቤ ለመውለዳቸው ምሳሌ ነው የሳፍቶ ደብረ ትጉፃን ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤት ተ ዱባ ናኞስለዔዋቼክቸሽቼቼቼዱከቫቫሼቼቼቸሻቸ። ጊቤ ወሊድ በወለደች ጊዜ ድኅረ ወሊድ ከወለደች በኋሳ ሀተረ ድንግል ማርያም ዘለዓለማዊት ድንግል ማርያም መሆኗን በግልጥ ይምስክራል ከዚህም ጋር ራሱ ባለቤቱ ሰውም አይገባበትም የአስራኤል አምላክ አግዚአብሔር ገብቶበታልና ተዘግቶ ይኖራል» በማለት ለአካላዊ ቃል መዝገብነት ሰሌዳነት ለወልደ አግዚአብሔር ዙፋንነት የተመረጠው የአመቤታችን የድንግል ማርያም ማኅፀን ከፈጣሬ ፍጥረታት ከአግዚአብሔር በቀር ፅሩቅ ብእሲ ፈፅሞ የማያድርባት መቅደስ ፍጡርም ደፍሮ የማይቀመጥበት የመለኮት ዙፋን መሆኑን አበክር አስረድቷል ይኸውም አበው በጳጳስ ወንበር ቄስ በንጉስ ወንበር ራስ አይቀመጥም » አንዲሉ ድንግል ፃርያም ከሴቶች ሁሉ መካከል ተለይታ የተመረጠችው እመ አምላክ ወላዲተ አምላክ ማኀደረ መለኮት መዝገበ ቃል ለመሆን ብቻ እንጂ ወሳዲተ ሰብእ ወይም አመ ፅሩቅ ብእሲ የፍጡር እናት እንድትሆን አይደለም ስሔኸልቪዲየሳዊ የክሕደት ትምህርት የተሰጠ ኦርቶዶክሳዊ መልስ ሔልቪዲየስ በኛው መቶ ክፍለ ዘመን የነበረ የአመቤታችንን የቅድስት ድንግል ማርያም ዘላለማዊ ድንግልናን የሚያሳብል የክሕደት ትምህርት ያስተማረ መናፍቅ ነው ይህ ሰው አስቀድሞ የቤክ ጸሐፊ የነበረ ሲሆን ኋላ ግን የክሕደት ግብሩን የሚገልፅ ዕሑፍን ጽፏል ሔልቪዲየስ በዐ ዓም ባዘጋጀው ጽሑፋ ላይ ያስተላለፈው ዋና መልዕክቱ በአጭሩብር ይግባትና እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ከልጂ ከወዳጂ ከኢየሱስ ክርስቶስ ሌላ ጠባቂዋ እና አገልጋይዋ ከነበረው ከአረጋዊው ጻድቅ ቅዱስ ዩሴፍ ሌሎች ልጆችን ወልዳለች የሚል ነው እ» ለዚህም እንደ ማስረጃ አድርጎ ያቀረበው በሐዲስ ኪዳን መባሕፍት « የጌታ ወንድሞች » አያሉ የሚያወሱትን ገጸ ንባባት ነበር « ሰሞኝ ሰው ዋሻ አታሳዩት ቤቴ ነው ብሎ ያድርበታል » እንዲሉ በዘመናችን አንዳንዶች የቅዱሳት መዛባሕፍትን አስተምህሮ በሚገባ ካለማወቅና ምስጢሩንም ጠንቅቆ ካለመረዳት የተነሳ ዛሬም በሔልቪዲየሳዊ የክሕደት ጎዳና የሚጓዙ አሉ በ ዓም በወቅቱ የነበሩት የቤተክርስቲያናችን አባት አባ ጀሮም የሔልቪዲየስን የክሕደት ትምህርት በመቃወም ሰፊና ጥልቅ የሆነ የነገረ ማርያም መድብል ፅፈዋል የፅሑፍ መድብላቸውንም በሚከተለው መልክ አቅርበውታል መመፍ ደበረ ጉጉሃን ቅዱስ ሚቫኤል ቤተ ክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤት ነገረ ቅዱሳን እመቤታችን ለአረጋዊው ጻድቅ ለቅዱስ ዩሴፍ መታጨቷ ቴ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስም ልደት እንዲህ ነበር አናቱ ማርያም ለዮሴፍ በታጨች ጊዜ ሳሁገናኙ ከመንፈስ ቅዱስ ፀንሳ ተገኘች ኬልቪዲየስ ይህን አስመልክቶ አመቤታችን ድንግል ማርያም ሠታተጩቤኔቷ ወደፊት ጋብቻ ሊደርስ የሚችል መሆኑን ያመለክታል ዘሀፊት እመቤታችንና ቅዱስ ዩሴፍ አብረወ ሊኖሩና ሊገናኙ ሊተራረቡ የሚችለብትን ሁኔታ መኖሩን ቅዱስ ዩሴፍ ማለቱ ደግሞ ለአረጋዊው ጻድቅ ሳይረናኙ ሠለክታል ብሏል አባ ጀርም ደግሞ የቃሉን ፍቺ ሲገልፁ «እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ከጠባቂዋ ከቅዱስ ሰላ ጋር ሳይቀራረቡና ሳይተዋወቁ አካላዊ ቃል እግዚአብሔር ወልድን በግብረ መንፈስ ቅዱስ ቦነሷን መግለጡ እንጂ ድንግል ማርያምና ቅዱስ ዩሴፍ ከክርስቶስ ልደት በኋላ የግድ አብረው ሀናራሉ የሚል ፍቺ ፈፅሞ የለውም ብለዋል ሳይገናኘ» የሚለው ቃል ወላዲተ አምሳክ ድንግል ማርያም መድኀን ዓለም ክርስቶስን ዘርዐ ብእሲ ሩካቤ ምክንያት ሳይሆናት በድንጋሌ ሥጋ በድንጋሌ ነፍስ ፀንታ መፀነሷን መውለዷን ለማረጋገጥ ኑንም አስገንዝበዋል ቢሉ ከሞት በኋላ ንስሃ ሔልቪዲየስ ሳይፀፀትና ንሥህ ሳይገባ በሞት ተገታ ተቀጠፈ ተወሰደ » ሊገባ አለመቻሉን ያመለክታል እንደቪሁም ደግሞ የእመቤታችን የድንግል ማርያም በድንግልና መፀነስ ጦሳዲተ አምላክ የመሆኗን ብቸኛና ልዩ ምስጢር ከመግለጡም በላይ ዘለዓለማዊ ድንግልናዋን ሊሽርና ለለውጥ የሚችል አንዳችም ሰብዓዊ ክስተት አለመኖሩን በአጽንዖት ይመሰክራል አመቤታችን ለአረጋዊው ቅዱስ ዮሴፍ የታጨችበት ምክንያት ከርስት ገብቶ እንዲቆጠርላት ነው በሴት ስለማይቆጠር ማትያን ያዕቆብን ን ዮሴፍን አልዓዛር ቅስራን ንኢያቄምን አመቤታችንን የላፍቶ ደብረ ትጉዛን ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤት ነገረ ቅዱሳን ከደቂቀ አዳም የሆነች ሰብዓዊ ፍጡር መሆኗን ሰመግለጥና ለማረጋገጥ ይኽውም እመቤታችን ከደቂቀ አዳም ወሔዋን ወገን የሆነች ብእሲትሴት ባትሆን ኖሮ ለብአሲወንድ ባልታጨችም ነበረ ፀንሳ ስለነበረ አይሁድ አመነዘረች ብለው በድንጋይ ወግረው እንዳይገልዋት ቅዱስ ዮሴናዓ ምክንያት ሆኖ ያድናት ዘንድ በእግዚያብሄር ዘንድ ስለተመረጠ በሚያስፈልጋት ነገር ሁሉ እንዲረዳትአእንዲታዘቫዛትና እንዲያገለግላት ይልቁንም በመከራዋ ጊዜ ሁሉ አብሮ እንዲከተላት እንዲያዕናናትና እንዲያረጋጋት እግዚአብሔር ስላጨው መታጨት ከጋብቻ ውጪ ሌላ ትርጉም አለው ይኽውም ለሹመትም ለምርጥ እቃነትም ሰው ይታጫልና ኛ ቆሮ እግዚአብሔርም የልጁ ማደርያ የሆነችውን አማናዊት ቤተመቅደስ አንዲያገለግል ዮሴፍን መረጠውአጨው አረጋዊው ዮሴፍ ዕድማው ከ ያለፈ ነው አባ ሕርያቅስም በቅዳሴው ድንግል ሆይ ሀብትሽ ሀብተ ንጽሕ ሆኗልና ለዮሴፍ የታጨሽው ለግቢ ሰጋበቻ ነ አይደሰም በንዕሕና ሆኖ ሊጠበቅሽ ነው አንጂ» በማለት አስረድቷል ሌላው ወንጌላዊያነ አመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ለዮሴፍ መታጨቷን አጮኛ» በማለት የገለፁት መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እስከተወለደበት ጊዜ ነው ከተወለደ በኋላ ዓን ኢየሱስ ነዘስቶስን አመቤታችን ማርያምንና አረጋዊው ዮሴፍን ነጣጥለውና ጠንቅቀው ተናግረዋል ሕፃኙና እናቱን ዮሴፍንም ማቴ ማቴ ሉቃስ ። የበኩር ልጅ የተባለ ሁሉ ግን አንድያ ብቸኛ ልጅ አይደሰም የቤተክርስቲያናችን መተርጉማን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በኩር ተበሎ የተጠራበት ምክንያት የድንግል ማርያም ብቸኛ ልጅ ማለትም ቀዳሚና ተከታይ የሴሌሰው አንድያ ልዷ መሆኑን ለመግለፅ እንደሆነ በሚገባ አስረድተዋል አንድም አመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ቀዳሚና ተከታይ የሌለውን በኩረ ኩሉ ፍጥረት የሆነውን የአግዚአብሔር አብን የባሕርይ ልጅ በስጋ መውለዲንና በዚሕም አመ አሞላክ ወላዲተ አምላክ መሆኗን ለመግለጥ ነው ዳግመኛም ቀዳሚና ተክታይ የሌለው የአብ የበኩር ልጅ መሆኑን ለማስረዳት ነው ይህንንም አስመልክቶ ሐዋርያው ቅዱስ ዮሐንስ በወንጌሉ መቼም ቢሆን አግዚአብሔርን ያየው አንድ ስንኳ የለም በአባቱ እቅፍ ያለው አንድያ ልጁ እርሱ ተረከው እንጂ ዮሐ በተጨማሪም እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወድዶአልና ዮሐ ሌላው ሔልቪዲየስ እስክ የሚለውን ቃል ፍዋነሜ ወሰን ገደብ የሌለው ሆኖ ሊፈታ እንደሚችል ባለመገንዘብ እስክትወልድ የሚለውን ቃል መዝዞ ከወለደች በጊላ ዮሴፍ አውቋታል ብሏል በመፅሐፍ ቅዱስ እስከ የሚለው ቃል ፍፃሜ ወሰን ገደብ የሌሴሰው ሆኖ በብዙ ቦታዎች ላይ ትርጉምን ሰጥቷል ሰአብነትም ያህል ላፍቶ ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤት ነገረ ቅዱሳን » ዘፍ ቁቱራውም የጥፋት ውፃ አስኪጎድል ድረስ አልተመለሰም ተብሏል ይህ ማለት ግን ኖኀ የላከው ቁራ የጥፋት ውፃ ከጎደለ በኋላ ወደ መርከቢቱ ተመለሰ ማለት አይደለም ይልቁንም ፈፅሞ ሳይመለስ ቀረ ማለት እንጂ ኛ ሳሙ የሳኦል ልጅ ሜልኮል እስከሞተችበት ቀን ድረስ ልጅ አልወለደችም ይህ ማለት ግን ከሞተች በኋላ ወልዳለች ማለት አይደለም የማይሆን ነገር ነውና ኛ ሳሙ ሳሙኤልም እስከሞተበት ቀን ድረስ ሳኦልን ለማየት ዳግመኛ አልፄደም » መዝ እነሆ የባሪያዎች አይኖች ወደ ጌታቸው እጅ አንደሆነ የባሪያይቱም አይን ወደ አመቤትዋ እንደሆነ አንዲሁ አስኪምረን ድረስ አይናችን ወደ አምላካችን ወደ እግዚአብሔር ነው » ማቴ እነሆም እኔ እስከዓለም ፍዓሜ ድረስ ሁል ጊዜ ከእናንተ ጋር ነን ሲል ለቅዱሳን ሐዋርያት የማይተጠፍ ተስፋን ሰጥቷቸዋል ጌታችን ይህንን ማለቱ ግን ከዓለም ፍፃሜ በላ ከቅዱሳን ሕዋርያት የሚለይ ሆኖ አይደለም ይልቁንም ከፍፃሜ ዘመን በላም እስክ ቨለዓለም ድረስ ከእናንተ ጋር ነኝ ማለቱ ነው አእንጂ ተጨማሪ ማስረጃዎች ዘፍ ኢሳ ማቴ ስለዚህ የበኩር ልጂን እስክትወልድ ድረስ አሳወቃትም ሲል ከወለደችም በላ ዮሴፍ በሩካቤ ሥጋ አላወቃትም የሜለውን ፍቹ እስከ የሚለውን ቃል ፍዓሜ ገድብ ወስን የሌለው ፍቺ በሚለው ውስጥ እናገኛለን እስከኩ የሚለው ቃል ፍዓሜ ገደብ ወሰን ያለውን ነገር በሚገልጠው ፍቺው ደግሞ ተሴፍ የበኩር ልጂን እስክትወልድ አላወቃትም ሲል በምስጢረ ሥጋዊ ጌታችን መድዛፃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በቤተልሔም በተወለደበት ዕሰት የተገለጡትን አምስት መስረታዊ ነገሮች አይቶ እስኪረዳ ድረስ ድንግል የተባለች እርሷ አመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ወልድ የተባለ ደግሞ እርሱ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በድንግል ማኅፀን ማደሩን መሆኑን አላወቀም አልተረዳም የሚል ፍፒ ይሰጠናል ዮሴፍ ያያቸው አምስቱ ነገሮች ወደ መረዳት ያደረሱት ምፅአተ ሰብአሰገል ዘምስሰ አምኃሰብአ ሰገል ስጦታ ይዘው በመጡ ጊዜ ሑረተ ኮከብ በካልዕ ፍና ኮከብ ከፀሐይ ዝቅ ክምድር ከፍ ብሎ በታየ ጊዜ መፍቶ ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ስንበት ትምህርት ቤት ቴፄሬወ ጆጭሥ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

تعليقات:


memezon

خيارات التنزيل | تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي | كتاب اليوم

© dirzon | شروط الخدمة | خصوصية | حول | خدمات | اتصال