Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • ወደ ፒዲኤፍ ቀይር
  • የንባብ ዝርዝር
  • አጠሬራ
  • ኦዲዮ መጽሐፍ
  • ፍለጋ
  • ይስቀሉ
  • የኔዞን
  • ይግቡ
  • ይመዝገቡ
English  አማርኛ  Français  العربية
የዕለቱ መጽሐፍ

የተቆለፈበት ቁልፍ -3.PDF


  • የቃላት ደመና

የተቆለፈበት ቁልፍ -3.PDF
  • የማውጣት አጠሬራ

እዚህ ጋ ግን ሰሎሜን ነድቶ እቤት ያደረሳት እንስሳዊዉ ሳይሆን ረቂቁ ከስሜትና ካስተሳሰብ ሥር የተወሸቀው ሌላው የፈቃድ መዘውር ስፋቱ የማይታወቀው የአእምሮ ክፍል ነው። አንዳንዱ አማካሪ አርዕጩሜ ቆርጦ ሁሉ መግረፍ ነው የሚቃጣው። ለዚያ ነበረ የመጠጣት ድፍረት ያገኘሁት ደግሞም አንቺ ብቻ ከሆንሽ የማትጠጪ ሁሉም እንደ ሞኝ ነው የሚያይሽ። ትምህርት ቤት ሳይሆን በልጅነት ዕድሜ በቤተሰብ ውስጥ ነው የገባሁት። አሁንም የስንክሳር መዐዛ አካባቢውን እንዳወደው ነው። ስንኪ በቃ እኮ ልጁ በጅሽ ነው።

  • Cosine ማጠቃለያ

ሣራና መላኩ አሜሪካ ከመሄዷ በፊት ስለነበራቸው መልካም ትዝታ እያወሩ ሁለቱም ርቧቸው ስለነበር ወደ አንድ የሚያውቂት ፒዛ ቤት ሄዱ። አለ መላኩ። ያው ምንም ነገር ቢያስፈልግሽ ማርቆስ አለ። በጣም ጥሩ ልጅ ይመስላል። አይ ምን መሰለህ በርግጥ ከተዋወቅንም ያን ያህል ረጅም ጊዜ አይደለም። ግን እኔ ምልህ ሰሎሜ መላኩ ስለሟባል ልጅ ነግራህ ታውቃለች እንዴ። ብትጸጸትምሦ መላኩ ከሌላ ሴት ጋር እንደሆነ ስላወቀች ምንም ማድረግ እንዳልቻለችና እየጸለየች ቀን ስትጠብቅ እንደነበር አጫወተችው። ስንክሳር መቼም በሁነኛ ጊዜ ነው እዚህ ቤት የገባችው። እሱም ያን ሁሉ አድርጋው አሁንም ሳይቀየርባት ጥሩ ሰው ሆኖ በኀዘንዋ ጊዜም አብሮአት ስለነበረ ለሷ ያለው ፍቅር ከውስጡ ፈጽሞ ባይጠፋ ነው ብላ አስባለች። አይ አንድ ሳምንት ምናምን። ከሁለት ነ ዓመት በፊት ባለቤቷ ምንተስኖት ኢትዮጵያ በመጣ ጊዜ ለአጭር ጊዜ አብራው የምትወጣ ልጅ ነበረች። እንዴ ሣሪ ምንድነው ነገሩ። ሰው በቃ ገንዘብ ካለው የፈለገውን አድርጎ እንደፈለገው መኖር ይችላል ማለት ነው። ጥሩ በቃ ከፈለግሽም ትንሽ አረፍ በ። መላኩ ወይስ ክብሮም። አለች ሰሎሜ። አንቺ በቃ ምንም አያመልጥሽም ማለት ነው። አገር ቤት መላኩ የዱባይ ጉዞውን ጨርሶ ወደ አዲስ አበባ ተመለሰ። ያው ታውቀው የለ ሰው ካለ እዚህ አገር አለ መላኩ ነገሩን ቀለል ለማድረግ እየሞክረ ሙሰና ነው በለኞ። ብላ ትንሽ ዝም አለች። ምንም ምስጢር እንኳ እዚህ ቤት ሊኖረኝ አይችልም። የነአብረኽት ቤት ከመላኩ መሥሪያ ቤት ብዙም ስለማይርቅ መላኩ ብዙም ሳይቆይ ስለመጣ ከሣራ ጋር ተያይዘው ከማርቆስ ጋር ወደ ተቀጣጠሩበት ካፌ ሄዱ። ከዚያ በፊት ደግሞ ነገሩ እውነት ነው ወይ። ከዚያም ተያይዘው ወደ ሣራ ቤት ሄደው ራት በልተው ተጫውተው እነሱም ወደ ቤት ሄዱ። ሁለቱም መኪና ይዘው ስለነበር በቀጥታ ማርቆስ ቤት ሄደው እዚያው አድረው ነው መላኩም ወደ ሥራ የገባው። ደግሞ ማንም ልብ ያለው ሰው ይሄ ልጅ አንተን አይመስልም ማለት አይችልም። በየመሃሉም ሰሎሜ እንዴት ዐይነት ጥሩ ልጅ እንደሆነች መላኩም ሆነ ማርቆስ ባያውቁትም የክብሮምን ደግነትኖ እንዴት እንደረዳት ማንሣቷ አልቀረም። ጥሩ ልጅ ትመስላለ አለ ነገሩን ተለል አድርጎ አይደል ትንሽ ከነገረችኝ ታሪኳም አሳዛኝ ነው። በቃ የሆነ ነገር አለ። በቃ አገሩን ታውቀው የለም ሰው ሁሉ መሮጥ ነው። አንቺ ግን ይሄ መንገድ በቃ የውሃ መንገድ ሆነልሽ ማለት ነው። ምንም አዲስ ነገር አልነገረችህም እንዴ። በቃ ሰሎሜ የምትባል ሰው የለችም። ማርቆስ ቻይና እንደሆነ ያወቀችው ሰሎሜም ስለ መላኩ መጥፋትና አግኝታው እንደሆነ ስንክሳርን ስትጠይቃት አንድ ሁለቴ እንደ ተገናኙ ብዙ ጊዜ ግን ከሶፊያ ጋ ስለሚያሳልፉ የሷንም ስልክ እንደማያነሣ ነገረቻት ቀለል አድርጋ። ግን በቃ አሁንም ጊዜ ስጠኝ። አለ አሁንም ነገሩ ግራ ገብቶት። አንድ ጓደኛዬ እዚያ ረጅም ጊዜ የሠራ አንድ ሰው በስልክ አስተዋውቆኛል። አይ ለኔ ምንም ችግር የለውም። በሌላ በኩል ደግሞ እንደ መላኩ ዐይነት ጥሩና አስደናቂ ጭንቅላት ካለውና እንደ ማርቆስ ዐይነት ደግና እውነተኛ ሰው ጋር ባጭር ጊዜ ጓደኛ ሆና ራሷን ማግኘቷን እንደ ትልቅ በረከት ነው የቆጠረችው። ሥራ የለም እንዴ። አለ ነገሩን ሳያካብድ ስለ አንድ በሩቅ ስለሚያውቀዉው ሰው እንደሚያወራ ያህል። አንድ መላኩ ነኝ። እዚህ አካባቢ ሰው ለመዝናናትና ለማረፍ ምን ማድረግ ይችላል። በዚህ መኪና ግን ምንም ችግር ያለው አይመስለኝም። በሆነ መንገድ ትንሽ ጊዜ አግኝቼ ብመጣ እንኳን ምን ተስፋ አለው ብለሽ ነው። መላኩ ከመሄዱ በፊት ማርቆስ ስለ ሰሎሜ ደጋግሞ ሊያናግረው ቢሞክርም አልሆነለትም። ሰሎሜ በመጣች በሦስተኛው ቀን ነበር ከተማውን አዙሮ ያሳያትዛ ብዙም ሳይቆይ ነበር ዛሬ አንድ የምወዳትን ቁርስ ቤት አሳይሻለሁ። መላኩ ወደ አሜሪካ ከመሄዱ በፊት ስንክሳርን ሊያገኛት የቻለው ለጥቂት ጊዜ ብቻ ነበር። እሷም ክብሮም መሆኑን መላኩ እንዲያውቅ አሁንም አሁንም ስሙን እየጠራች ነበር ስታወራ የነበረው። ሰሎሜ ለጥቂት ጊዜ ዝም ብላ ከቆየች በኋላ ምን ዐይነት ነገር ነው በናትሽ አሁን ይሄ ምን ያደርጋል። ግን በቃ የቸገረው ሰው የማያስበው ነገር የለም። ገና ከመጀመሪያ ብነግርሽ ደግሞ ያው ደውልሽ ቅር ትይዋለሽ ወይም አይ ዶኖ በቃ አትንገሪያት ብሎ ስለለመነኝም መሰለኝ አሳዘነኝ ደግሞም ሳታውቂ መቀሌ እንዲገኝ አልፈለግሁም ለዚህ ነው አሁንም ቢሆን የምነግርሽ አለች ሰሎሜን የሚያነቃ ነገር እንዳይፈጠር እሷም ግራ የገባት በሚመስል ድምፅ ይ እንግዲህ ምንም አይደለም አሁንማ ምን ይደርጋል በቃ እንግዲህ አሁን እዚህ ከሆነ ምን ይደረጋል። አንዳንዴ ግን ዝም ብዬ ሳስበዉ እንደሱ የሚወድሽና እኛም የምናውቀው ጥሩ ሰው እኮ ማግኘቱ ቀላል አይደለምዛ እንዲያው አንቺ በሕይወትሽ ሌላ ሰው አለ። ያሳሰበችው ነገር ስለሆነ እኔንጃ ሁለቱም በጣም ጥሩ ልጆች ናቸውዛ በተለይ መላኩን ለረጅም ጊዜ ነው የማውቀው። ቤተ ሰቧማ በቃ እንዴት ጥሩ ሰዎች መሰሉህ። በጣም ነው እኮ የሚያሳዝነው እንዴት ሁለት ጥሩ ሰው እንዲህ ሊሆን እንደጧጫችል። የሚቀጥለው አንድ ወር ያህል ጊዜ ብዙ ነገሮች የተለዋወጡበት ጊዜ ነበር። እዚያው ከተማ ምሳ በልተው ወደ ከሰዓት ዐሥራ አንድ ሰዓት አካባቢ ላይ ነው እነሣራ ቤት የደረሱት። ቤት ለመግዛትም እያፈላለገ ነው መላኩ ወደ አሜሪካ ሲሄድ የእጅ ስልኩን ማርቆስ ጋ ነበር ትቶ የሄደው። ኢትዮጵያ የመመላለሏሷ ነገር አልገባ ያለው መላኩ እንዴ አንቼ ምንድነው እንደዚህ አንዴ አዲሳባ አንዴ እዚህ። አለ መላኩ ትንሽ ግራ ገብቶት። በርግጥ ያው ብዙ ችግር አለ ሰው ተንኩለኛ ነው።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

አስተያየቶች:


memezon

የማውረድ አማራጮች | ወደ ፒዲኤፍ ቀይር | የዕለቱ መጽሐፍ

© dirzon | የአገልግሎት ደንቦች | የግላዊነት መምሪያ | ስለ | አገልግሎቶች | መልእክት