Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

የልቦና ችሎት.pdf


  • word cloud

የልቦና ችሎት.pdf
  • Extraction Summary

ውድ ባለቤቴ ውብርስት ክንዱ መላ ቤተሰቦቼ እና ጓደኞቼ። ይህ ሥራ ከፍ ጸሜ የደረሰው ዘርዝሬ የማልጨርሰው መልካምነታችሁ ተጨምርበት ነው። ዘሸሽ ተጨማሪ የንባብ ግንባር በአማን ነጸራ ደብተራና የሕግ ባለሙያ ዓለምን ምዕራብና ምሥራቅ ብለው የሚከፍሉ ሊቃውንት ለምሥራቁ የሚሰጡት ሥዕል መጠየቅን ቸል የሚልና እንበለ ተኀሥሦ ማመንን ቱቻ ማዕከል ያደረገ አድርገው ነው ገቢሩ ያን ማሳየቱ ግን ያጠራጥራል እስከምንውቀው ድረስ ታላላቅ ዓለም አቀፍ ጉባኤያት የተካሄዱት በምሥራቁ ንፍቀ ክበብ ነው። ጠዲሰ ገጽ ይህ ቃል ክርክር ከሚለው ቀቃል የገኀ ተሻለ ሰፊ ትርጉም የለጦ በመሆኑ የዚህ መጽሐፍ ደራሲ በሚቀጥሉት ምዕራፎች በብዛት ተጠቅሞ ተዋሥኦ ቱ ከሚለው የአንግሊዝኛ ቃል ጋር የሜተየም አንዳ የተሻለ ትርጉም ያለው ቀል ነው ኣገ። ይስተላለፉ በነበረበት ወቅት አንድ የአስልምና መምህር ከመርስጠ ግብሩ ዓላማ ውጭ በቀጥታ ስርጭት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን አስተምህሮ በመተቸቱ ነውጡ ይህ ክስተት እና ሌሉች እነ አህመዲን ጀበልን የመሳሰሉ ሰዎች የሚያሳትሚሟቸው ክርስትናን የሚነቅዓ ይዘት ያላቸው መጻሕፍት መልካም የሆነ ክርክር የሚለውን የቁርኣን መርሕ የተከተሉ መሆናቸው ቢያጠያይቅም በሙስሊሞች በኩል ከኦርቶዶክስ ክርስትና ጋር ተዋሥኦ የማድረግ ፍላጎት እንዳለ ያሳያሉ በርግጥም አካላዊ መጎዳዳት እና መገዳደል አንጂ በቅን ልቡና እስከተደረገ ድረስ መነጋገርን መፈለግ የሚበረታታ እንጂ የሚኮነን መጥፎ ነገር አይደለም በርግጥ ልዩ ልዩ ማኅበራዊ መስተጋብሮችን አያደረገ ዘመናትን ባሳለፈ ማኅበረሰብ ውስጥ እንደዚህ ያሉ መጻሕፍትን መጻፍ ቅን ልቡናን አና ትልቅ ጥንቃቄን ይጠይቃል የበለጠ ለመቀራረብ አና ለመረዳዳት ታስቦ የተደረገው ለመጣላት እና ለግጭት ምክንያት ሊሆን ይችላልና ብዙ ሚሊዮኖች በሚከተሏቸው ሃይማኖቶች መካከል የሚደረጉ ተዋሥኦዎች በመከባበር ላይ የተመሠረቱ አና የሚያንጽ ሊሆኑ ይገባል ማክበር ማለት ግን ዝም ማለት አይደለም አንዱ በሌላው ላይ የሚያነሣቸውን ጥያቄዎች ሳያጣጥሉ እና ሳያናንቁ መልስ መስጠት ቢያስመሰግን አንጂ ሌላውን ሊያስከፋ አይገባምና ለመሆነ የሌሎችን ሃይማኖት ማክበር ምንድር ነው። ባነ እና ምዕራባውያን ሊቃውንት የተደረጉ ሰፊ ተዋሥኦዎች በኢትዮዖ ቸን ጋር ድርሳናት ውስጥ ያላቸው ቦታ ስርጭት ትንሽ በቻ ጠ ገት ለመሙላት ነው እነዚህ ለረጅም ዘመናት የዳበሩ ውርሶች ወት የተጣሩ በመሆናቸው የኢትዮጵያ ክርስቲያኖች እና ሙስሊሞች መ ተቹ ከበደ መደም በሽ ነው ያው በሜ ዓላማ ይህ መጽሐፍ ውስጥ ሐፍ ከኛው እስከ ኛው መክዘመን መጀመሪያ የተፈጠረው የእስክንድርያ እና የአንጾኪያ ነገረክይማኖታዊ ባሕል ነው። ነገርትን ለመዳሰስ በ። መ መግቢያ ሠሠ ስላማዊ ግዛቶ ችት የክርስትና የትምህርተሥላሴ እና ትምህርት ጆች አስተምህሮዎች በሶርያ ግብጽ እና ባዛንታይን ቅድመአስልምና ሁኔታዎች እና አዳዲስ ተግዳሮቶች ወ ቋንቋ አና ሌሎች ማኅበራዊ ለውጦች የግሪክ አርስቶትላዊ ፍልስፍና በክርስትና እና አስልምና ተዋሥኦዎች ኀጉዱኀዓዱዓዓዓኀኀ።ምመመም ቁርኣን በክርስቲያን ሊቃውንት እይታ። እምላክ የሰውን ሥጋ ስበ ን ጮዓሠ። ዩህ መጽሐፍም የዚህ ዐሰም ከቀና የከርስተየናት ከነድ ተግባር ከጎነድ ከካበ ለ መጽሐፋ በተበየዩ ዘመናት የነበሩ የዐረቡ ዐሰም የከስበምና ከና የከርስትና ቢ የተመረጡትነ ታሪካቸውኝ የተከሪከሩባቸውገ ጉጻዮች ከና በተበቆም ደግሞ ከከስፀምና ቦ በተነ መሠረታዊ ጥቁዎት የዐረብ ከርስተየነ ቢቃውኝት የመበሳቸውኀ ከስጀናቂ ከስቢ መጽሐፍ ነው። እክ በዞነ ድርሳነ ሁበተና ጻግሪ ዐቃቤ ዛዩቆጫናትከምነት ልሯውኃዕ የጸረ ከርስትና ጥቃቶችኝና ዝርዝር ይዘታቸውገነ ቀድሞ የመረጻትነ ዐቅም ከና የመከባከበ ጥበብነ የታደበ ሰው ብልክ ነው። ክመ የተመበከትኩት ዩህ ሥሪው በከገባብየነ የቤተ ከርስተየነ በደችና በሴቡችም ከውነት ፈባገዎት ብዙ ጥቅም ከነደሚሰጥ አምነቴ ጽኑዕ ነው።

  • Cosine Similarity

ጉባኤያቱ የጥያቄ ማንሳት ልምድን ያሳያሉ በምሥጢረ ሥላሴና በነገረ ክርስቶስ የሚጠሩት አበውም ሆነ ጉባኤ ቤቶች መገኛ ካርታጎ የሚባለው ስሜን አፍሪካ ክፍል እስክንድርያና አንጾኪያ ናቸው ለክፃይማኖታዊ ተጠየቆች ቅርፅና መልክ በመስጠት የምሥራቁ ዓለም ያለው ድርሻ ከሚባለውና ከሚጻፈው ከፍ ይላል ድርሻው ከሃይማኖት ባሻገር ፍልስፍናንም ይሸፍናል ምዕራባውያኑ የጨለማው ጊዜ እያሉ የሚበይኑትን ከኛው እስከ ኛው ክፍለ ዘመን የዘለቀ ዘመን ብርፃን ያበራበት የምሥራቁ በተለይም የዐረባውያኑና ፋርሶቹ ሥልጣኔ እንደሆነ ይነገራል በክርስትና ሥነ መለኮትና በመንፈሳዊ ሕይወት የምሥራቁ በተለይም የመካከለኛው ምሥራቅ ሊቃውንት ተራቅቆና ገቢራዊ ሕይወት በቤተ ክርስቲያናችን ከልሳነ ዐረቢ ተተርገመው በሚታወቁ መጻሕፍት የሚነበብ ነው ሆኖም በዚያ አካባቢ የእስልምና እንቅስቃሴ ሲጀመር ስለነበረው መንፈሳዊ ተዋሥኦና የአካባቢው ሊቃውንት ስለነበራቸው ተጋድሎ ያለን ዕውቀት የሚጠበቀውን ያህል አይመስልም ችላ እንለዋለን ዐረብንና ዐረብኛን ለእስልምና ብቻ ሰጥተን ቀዳምያኑን ረባውያን የክርስትና ሊቃውንት እንደመዘንጋት አድርገናቸዋል አባቶች እስማኤላውያን መሐመዳውያን ትርኩዕ ሐቃላውያን ተንባላት መለሳይመለሳውያን የመሳሰሉ ቃላትን እየተጠቀሙ ስለ እስልምና አስተምህር ያትታሉ እንዲህ ያለውን ንባብ በቅዳሴ ማርያም በስንክሳር በመካከለኛው ምሥራቅ ያሉ ሊቃውንት እንደ አቡነ ኤዎስጣቴዎስና አቡነ ዮሐንስ በመሳሶሶ የቤተ ኤዎስጣቴዎስ መነኮሳት ገድላት እንደ አቡነ ዜና ማርቆስ ባሉ የቤተ ተሶ ሃይማኖት መነኮሳት እንደሁም በጉንዳጉንዶ በነበሩት በእነ አቡነ መዝገቦ ሥሳሶ ኘ ገድላት በርቱዐ ሃፃይማኖት በተአምረ ማርያም ስለ እስልምና ሙስሊሞች በመጠኑ እናነባለን በዚህ መጽሐፍ እንደ አንድ የክርስትና ሥነ መለኮት ሊቅ ማጣቀሻ ሆኖ የቀረበልን የእጨጌ ዕንባቆም ዘደብረ ሊባኖስ ሥራ አንቀጸ አሚን ደግሞ ገፋ አድርጎ ቀዳምያኑ የመካከለኛው ምሥራቅ ከሙስሊም መምህራን ጋራ ያደረጉትን ገፋ ያለ መራቀቅ ያለበት ጽሑፍ ያቀርብልናል ወንድማችን በረከት አዝመራው ከእጨጌ ዕንባቆም አንቀጸ አሚን ሻገር ብሎ እስልምና ከተነሣበት ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ የተነሠ ክርስቲያን ሊቃውንት እነ ዮሐንስ ዘደማስቆ በፃይማኖተ አበው የምናውቃቸውን እነ አቡ ዘካርያ ያህያ ዕብነ ዐደይ በትርጉም የጉባኤያት ሐተታዎቻቸው የምናውቃቸውን እነ አቡፈረጅ እና በርካታ የመካለኛው ምሥራቅ ሙስሊም ሊቃውንት ያደረጉአቸውን ተዋሥኦዎች ያቀርብልናል በተዋሥኦው ምሥጢረ ሥላሴና ነገረ ክርስቶስ ማፅከል ይሆኑና ከከብረ ቅዱሳንና ምግባራት ጋራ የተገናኙ ጉዳዮችም በተጨማሪ ጭብጥነት እየተነሥ ይዳሰሳሉ ዳሰሳው ማጥቃትንና ነጥብ ማስቀጠርን ሳይሆን በተፋቅሮ ማዳንን በረጋ ሕሊና መነጋገርን በማሰብ በውብና ስለሚገለጠው ርእስ ሲወሳ ጥቅም ላይ የሚውሉ ቃላትን ሳይዘነጋ ይልቁንስ ለአንባብያን ይዘቱን በሚከሥት መልኩ በቀላልና ውብ ቋንቋ የቀረበ ነው የሚነሥት ጭብጦች እስልምናን ማጠንጠኛ ቢያደርጉም ትሩፋታቸው ሁለንተናዊነት አለበት በመጽሐፉ የሥላሴን የአንድነትና ሦስትነት ምሥጢር የክርስቶስን አምላክ ወልደ አምላክ መሆን የባሕርይ አምላክነቱን ነገረ መስቀሉን ትንሣኤውን ዕርገቱን የምናኔ ሕይወትን በነጻ ፈቃድ ዙሪያ የተነ ጥያቄዎችን ከሞት በኋላ ያለውን ሕይወት አኗኗር ነገረ ቅዱሳንና ሥርዓታትን ከነባር የእስልምና ጥያቄዎች በመነሣት በየዘመኑ የተነሥ የክርስትና ሊቃውንት እንዴት ያለ መልስ እንደሰጡ እናነባለን መልሶቹ ለእስልምና ምሁራን ቢሰጡም ቅሉ በዚህ ዘመን ከሌሎች ቤተ እምነቶች የሚነ ጥያቄዎችንም በእግረ መንገድ ይመልሳሉ መልስና ጥያቄው ተጋፊ ቋንቋን ሳይሆን ጽንሰ ሐሳብንና ጭብጥን ያማከለ በመሆኑ በእልህና በተጋነነ ተቆርቋሪነት የታፈነውን ቤተ እምነት ዘለል ተዋሥኦ አዲስ ገጽታ እንደሚሰጠው አምናለሁ ለኦርቶዶክሳውያን አንባብያንም በዐረቡ ዓለም የነበሩ ሊቃውንት ምን ያህል ጠንካሮች ርቱዐንና ረቂቃን እንደነበሩ እንረዳበታለን በዚህም ወንድማችን በረከት አዝመራው አንድ ተጨማሪ የንባብ ግንባር እንደከፈተልን ይስሰማኛል ፍልሚያውን ለአንባብያን መልካም ንባብ። ይስተላለፉ በነበረበት ወቅት አንድ የአስልምና መምህር ከመርስጠ ግብሩ ዓላማ ውጭ በቀጥታ ስርጭት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን አስተምህሮ በመተቸቱ ነውጡ ይህ ክስተት እና ሌሉች እነ አህመዲን ጀበልን የመሳሰሉ ሰዎች የሚያሳትሚሟቸው ክርስትናን የሚነቅዓ ይዘት ያላቸው መጻሕፍት መልካም የሆነ ክርክር የሚለውን የቁርኣን መርሕ የተከተሉ መሆናቸው ቢያጠያይቅም በሙስሊሞች በኩል ከኦርቶዶክስ ክርስትና ጋር ተዋሥኦ የማድረግ ፍላጎት እንዳለ ያሳያሉ በርግጥም አካላዊ መጎዳዳት እና መገዳደል አንጂ በቅን ልቡና እስከተደረገ ድረስ መነጋገርን መፈለግ የሚበረታታ እንጂ የሚኮነን መጥፎ ነገር አይደለም በርግጥ ልዩ ልዩ ማኅበራዊ መስተጋብሮችን አያደረገ ዘመናትን ባሳለፈ ማኅበረሰብ ውስጥ እንደዚህ ያሉ መጻሕፍትን መጻፍ ቅን ልቡናን አና ትልቅ ጥንቃቄን ይጠይቃል የበለጠ ለመቀራረብ አና ለመረዳዳት ታስቦ የተደረገው ለመጣላት እና ለግጭት ምክንያት ሊሆን ይችላልና ብዙ ሚሊዮኖች በሚከተሏቸው ሃይማኖቶች መካከል የሚደረጉ ተዋሥኦዎች በመከባበር ላይ የተመሠረቱ አና የሚያንጽ ሊሆኑ ይገባል ማክበር ማለት ግን ዝም ማለት አይደለም አንዱ በሌላው ላይ የሚያነሣቸውን ጥያቄዎች ሳያጣጥሉ እና ሳያናንቁ መልስ መስጠት አንጂ የእስልምናው ቅዱስ መጽሐፍ ቁርኣን እና በሌሎች ሙስሊም ሊቃውንት የተጻፉ ድርሳናት በክርስትና አስተምህሮዎች ላይ በርካታ ጥያቄዎችን እና ትችቶችን ይሰነዘራሉ እነዚህ ትችቶች መልስ ይጠብቃሉ ለተጠየቁት ጥያቄ መልስ መስጠት አስፈላጊ ነውና አንዳንድ ሰዎች ይህን ማድረግ የሌላውን ሃይማኖት እንደመንቀፍ እና ጠብ አጫሪነት መቁጠራቸውም ትክክል አይደለም ጥያቄን አክብሮ መልስ መስጠት ቢያስመሰግን አንጂ ሌላውን ሊያስከፋ አይገባምና ለመሆነ የሌሎችን ሃይማኖት ማክበር ምንድር ነው። የዚህ መጽሐፍ አዘጋጅ የሌሎችን ሃይማኖት ማክበር በሌሎች ሃይማኖቶች ውስጥ ያሉ አስተምህሮዎችን እና እርሱ ወደሚከተለው ሃይማኖት የሚሰነዘሩ ትችቶችን ሳያናንቁ አክብሮ እና ጊዜ ሰጥቶ መመርመር መልስ ለሚያስፈልጋቸው በቅን ልቡና መልስ መስጠት ጠቃሚ የሜላቸውን አስተምህሮዎች ማድነቅ አንጂ ዝም ማለት አንዳልሆነ ያምናል ይህ መጽሐፍ የተዘጋጀበት መንፈስም በዚህ ከ መጠ መንገድ እን ና ጠስ ሳያደርጉ በስ ኮው እና በአስተምህሮዎሃ ላይ በር መንገድ አይፉሶም ለኛቹ ዘመና አ ር እና እስልምና ሊቃውንት መካከል የተደረ። ባነ እና ምዕራባውያን ሊቃውንት የተደረጉ ሰፊ ተዋሥኦዎች በኢትዮዖ ቸን ጋር ድርሳናት ውስጥ ያላቸው ቦታ ስርጭት ትንሽ በቻ ጠ ገት ለመሙላት ነው እነዚህ ለረጅም ዘመናት የዳበሩ ውርሶች ወት የተጣሩ በመሆናቸው የኢትዮጵያ ክርስቲያኖች እና ሙስሊሞች መ ተቹ ከበደ መደም በሽ ነው ያው በሜ ዓላማ ይህ መጽሐፍ ተዘጋጅቷል ይህ መጽሐፍ ውስጥ ሐፍ ከኛው እስከ ኛው መሰህዘመናት ባሉ የመ ዎች በአግባቡ ለመረዳት እነዚህን ጥንታውያን የክርስትናአስልምና ተዋሥኦ ት ክርስቲያኖችም እና በውስጣቸው ያለውን እውነት በተሻለ ሁኔታ ለማየ ሙስሊሞችም ሊያስተውሏቸው የሚገቡ ጉዳዮች አሉ በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የነገረዛይማኖታዊ ትውፊት ውስጥ በጉልህ የሚታየው ክርስትና ከአይሁድ እና ከግሪክ የዕውቀት ባሕል ከበኩ ጋር በነበረው መስተጋብር በዋናነት እስከ ኛው መክዘመን መጀመሪያ የተፈጠረው የእስክንድርያ እና የአንጾኪያ ነገረክይማኖታዊ ባሕል ነው። ከእስልምና አንጻር በተብራሩ የጥብቅና ሥራዎች የባሕርይ ሷፉ ወይም ጂ ኩነታት ተብለዑ ይጠራሉ ይህም በአስልምና ከሚታወቁት እና በመጀመሪያዎቹ ዘመናት ሾምር የውስጣዊ መለያየት ምክንያቶች ከነበሩት አምላካውያን ፈፋሃ አንጻር ትምህርተሥላሴን ለማብራራት እና ለመስሊሞች መረዳት ቅርብ አድርጎ ለማቅረብ የተደረገ ጥረት ነው በአጠቃላይ በኩነታት ላይ የተመሠረተው ትምህርተሥላሴ በዚህ ጥብቅናዊ መንገድ የዳበረ መሆኑን በመገንዘብ በዚህ ዓውድ መረዳት ይገባል በክርስቱስ ሰው መሆን ምሥጢረ ሥጋዌ ትምህርት ክርስቶስ የእግዚአብሔር አካላዊ ቃል መሆኑ ጎልቶ ይነገራል ሰው የሆነበትን መንገድም ሰውነትን በመልበስ መንገድ ርከከ ጠፀክፀከበ መግለጽ ይዘወተራል ክርስቶስ እና ሐዋርያቱ ያደረጓቸው ተአምራትም ትልቅ የክርስትና ምስክሮች መሆናቸው እስልምና ከተስፋፋባቸው ሌሉች መንገዶች አንጻር በንጽጽር ቀርበዋል የመስቀሉ ጉዳይም ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል። የሚለው ጉዳይ ትልቅ ትኩረት ተሰጥቶት ይብራራል ነፈቃድ ኃጢአት እና ሥርየት ይቅርታ ትልቅ ትኩረት የተሰጣቸው ጉዳዮች ናቸው እነዚህ ጉዳዮች ከቁርኣን አስተምህሮ አንጻር ቅርፅ የያዙ በመሆናቸው በዚያው ዓውድ ሊመረመሩ ይገባል መሠረታዊው አስተምህር እስካልተቀየረ ድረስ በውጭ ያሉት የተሻለ ይረዱት ዘንድ ነገረሄሃይማኖታዋ አገላለጾችን በነባራዊ ባሕሎች መቃኘት ከክርስቶስ ትምህርት እና ከቅዱስ ጳውሎስ የአርዮስፋጎስ ንግግር ጀምሮ በሌሎች የክርስትና ጥብቅና ሥራዎችም የተለመደ አካሄድ ነው ዓላማውም ሰዎች ወደ ክርስትና እምነት እንዲመጡ ማገዝ ነው ከእስልምና አንጻር የተደረጉ የክርስትና የጥብቅና ሥራዎችም ይህ ጎልቶ የሚታይባቸው ናቸው ክርስቲያኖችም ሆነ ሙስሊሞች እነዚህን ድርሳናት ሲያነቡ ይህን ዓውድ ሳይዘነጉ እና ከሌላ ልዩ ዓውድ ጋር ሳያጋጩ በጥንቃቄ ሊሆን ይገባል ክርስትና በመገለጥ ላይ የተመሠረተ እምነት ነውሱ በመሆኑም ከተለመዱ ዕውቀቶች ከፍ የሚሉት የክርስትና አስተምህሮዎች ለእምነት እንጂ ለአመክንዮአዊ ሐተታዎች ቅርብ አይደሉም አስልምና የክርስትናን መገለጥ ነቅፎ አና መጻሕፍቶቹ ተበርዘዋል የሚል ትችት ይዞ በመምጣቱ በቅዱሳት ን ስለ አምላካውያት ፈፋት እንዲሁም ከትምህርተሥላሴ ጋር ስላላቸው ግንኙነት ምዕራፍ ሦስት ገጽ በሰፊው ተብራርቷል ጻ መጻሕፍት ምስክርነ ሃይማኖት ራሱን ያረ ከለነነል ዛሠሀ በ ር ዳ በሥ መንገድ ለክርስትና ። ረቁቅ አምክንዮዎች እና ምሳሌዎች የቀረበው የክርስትና ሊቃውንት መልስ ክክርስትና መንፈሳዊ ጸጋ እና ተአምራዊነት የተነሣ አማኞች በቀላሉ በእምነተ የተቀበሉት አስተምህሮ አንጂ በእነዚህ ሁሉ አመክንየአዊ ማብራሪያዎች ራሳቸውን ሲያስጨንቁ ከኖሩ በኋላ ቆይተው የተቀበሉት ፅውቀት አይደለም አነዚህ ማብራሪያዎች በአብዛኛው ክርስትና አመክንዮአዊ አይደለም ብለው ለሜተቹ እና የራሳቸውን አስተምህሮ የበለጠ አመክንዮአዊ አድረገው ሰማቅረብ ለሚሞክሩ አካላት ክርስትና ከአመክንዮ በላይ ፀሃኦ የሬበአ የሆኑ አስተምህሮዎች ቢኖሩትም አመክንዮ የጎደለው «ከበ እንዳልሆነ ለማላየት የቀረቡ በመሆናቸው በዚሁ አቅጣጫ መረዳት ስለ ክርስትና ትክክለኛ እይታን ለመያዝ ያግዛል በምዕራፍ አንድ በመካከለኞቹ ዘመናት የክርስትናአስልምና ተዋሥኦዎች በብዛት ይደረጉባቸው በነበሩባቸው አካባቢዎች የነበሩ ነገረዛይማኖታዊ ማኅበራዊ አና ፍልስፍናዊ ዳራዎችን በአጭሩ ለመዳሰስ ተሞክሯል በተጨማሪም ድርሳናቶቻቸው በቀጥታም በተዘዋዋሪም ከዘመናችን ደርሶ በዚህ መጽሐፍ በሰፊው የምንጠቀሳቸውን በመካከለኞቹ ዘመናት የተነሀ የክርስትና እና እስልም ሊቃውንት አጭር ግለታሪክ እና የድርሳናት ዳሰሳ አእናቀርባለን እነዚህን ታሪካዊ ዳራዎች እና የሊቃውንት ግለታሪካዋ ዳሰሳዎች ማወቅ ተዋሥኦው። ትተት የሚሰኩ መልሶት አና አጠቃቀማፐውን አንዳስሳለን አነዚህ የተቀዋሥኦ ምስክርች በዋናነት ቀዳዱሳት መጻሕጠፍት አመክንዮ አና የተፈጥሮ ሦሳሌሥት ናችው ይህን ምዕራባ በአግባቡ መረዳት በሚቀጥሉት ምዕራፎች የሚተርበ ነገረጸዛይማኖፓታዊ ሕተታዎችን ለመመርመር አንዲሁም የትችቶችን እዛና መልሶጉን አግባብነት በልቡና ለመመዘን አንደ ቅድመ ሁኔታ ይሆናል ምፅራዓ ሦስተ በክርስትና ትምህርተሥላሴ ላይ ከአስልምና የሚቀርቡ ተትቶችን አና በክርስትና ለቃውንት የተሰጡ መልሶችን የያዘ ሰፊ የመጽሐፉ ክዓል ነው ይህ ምዕራዓ በክርስትናአስልምና ተዋሥኦዎች የአመክንዮአዊ አና ምሳሌያዊ ሕተታዎት ነገረዛዘይማኖናታዊ ፋይዳ ከቀድሞ ይልቅ ምን ያህል እንደጨመረ ማሳያ ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል የተሰጡ ማብራሪያዎችን በትክክለኛ መንገድ ለመረዳት ክርስያኖችም መስሊሞችም ይህን ምዕራፍ በትልቅ ጥንቃቄ ደሃመው አንዲያነቡ። ታቦት ሥፅላት ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን እና ሌሎች በክርስትና ሥርዓተአምልኮ ውስጥ ትልቅ ቦታ ያሳችው ነገሮችን የተመለከተ ነው በተለይ መስቀል እና ሥዕላት በተዋሥኦዎች በሰፊው የሚነሠ እና ከክርስቲያኖች የዕለት ተዕለት ፃይማኖታዊ ተግባራት ጋር በእጅጉ የተቆራኙ ጉዳዮች በመሆናቸው የተሰጣቸውም ትኩረት በዚያው መጠን ትልቅ ሆኖ ይታያል በዚህ መጽሐፍ የተጠቀሱ የክርስቲያን ሊቃውንት ድርሳናት ራሳቸውን በክርስትና አምነት ከሚገልጹ ኦርቶዶክሳውያን መለካውያን ምሥራቅ ኦርቶዶክስ እና ካቶሊክ አና ምሥራቅ ሶርያውያን ንስጥሮሳውያን የተሰባሰቡ ናቸው። የዚህ መጽሐፍ ርእስ የአእምሮ ችሉት ሳይሆን የልቡና ችሎት ነው ልቡና ፍቅርን ማስተዋልን ፅውቀትን ጥበብን ቸርነትን ስሜትን አድናቆትን ወዘተ የሚያጠቃልል ጥልቅ ትርጉም ያለው የሰው ጥልቅ ማንነት አንደሆነ ሁሉ በዚህ መጽሐፍ የቀረቡትን ሐሳቦች ለመረዳትም ዕውቀትን ወይም ከላይ ከዘረዘርናቸው አንዱን ብቻ መያዝ አይበቃም ይልቁንስ የእነዚህን ነገሮች ምልዓት ይጠይቃል ለምሳሌ ያህል ፍቅርን መደነቅን ቸርነትን መገንዘብ የማይችል ወይም የማይፈልግ ሰው የእግዚአብሔር አካላዊ ቃል ክርስቶስ ሰው የሆነበትን ምክንያት በአመክንዮ ብቻ በአግባቡ ሊረዳ አይችልም በመሆኑም እግዚአብሔር በድንቅ ተፈጥሮ ያደለህሸን ይህን ልቡናህሸን ይዘህሽ ይህን መጽሐፍ ትመረምርሪ ዘንድ ተጋብዘሃልሻል ጁሃ የአርእ ስት ማወጫ ጣም ይ ተጨማሪ የንባብ ግንባር ሸ ሁኑ መ ሖ ኣ በለሚ ገርኋዱሙሸ ብ ት ምዕራፍ አንድ ታሪካዊ ዳራዎች ከ ተ። የአንድ አምላክ እምነት ዘ አንድ ምንድር ነውን ሠ ኩነታት እና የአካል ሦስትነት የአስልምና ሊቃውንት ትችታዊ ጥያቄዎች በትምህርተሥላሴ ዙሪያ እና የተሰጡ መልሶች።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact